uk
Feedback
G-Tutorialclass

G-Tutorialclass

Відкрити в Telegram

Impossible is possible with learning & reading.

Показати більше
904
Підписники
Немає даних24 години
-57 днів
-1530 днів
Архів дописів
✅Bahirdar University‼️ 🩸2021 🩸Civics Midexam #ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ 👇👇👇👇👇👇 #share #share 🙏🙏🙏🙏🙏 🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝 ▶️🌟💧@top_students1 ▶️🌟💧@top_students1 ▶️🌟💧@top_students1 🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝

📚 C++ final Exam. 📚 Bahirdar University. #ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ 👇👇👇👇👇👇 #share #share 🙏🙏🙏🙏🙏 🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝 ▶️🌟💧@top_students1 ▶️🌟💧@top_students1 ▶️🌟💧@top_students1 🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝

ከዛሬ ጀምሮ ከምቾትህ ውጣ! አሁን ካለህበት የተሻለ ለውጥ የምትፈልግ ከሆነ ከምቾት መውጣት አለብህ! ደስ የሚልህን ብቻ እያደረክ ውጤታማ አትሆንም! እየደበረህም ቢሆን ካንተ የሚጠበቀውን ሁሌም አድርግ! Consistent የሆነ ወይም ሁሌም የማይለዋወጥ አቋም ያስፈልግሃል፤ ሁሌ ሰዓት መድበህ አጥና፣ መፅሀፍ አንብብ፣ የሚጠቅም ቪዲዮ ብቻ መርጠህ እይ፤ በአጭር ጊዜ ለውጡን ታየዋለህ! መልካም ቀን ተመኘንላችሁ! 📚 JOIN :@GTutorialclass           JOIN :@GTutorialclass ▬▬▬▬▬▬▬▬ ━━━━━━━━━━━━━━━━━ 🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝

የመንግሥት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት አመራረጥ አዲስ መመሪያ በመዘጋጀት ላይ እንደሚገኝ ትምህርት ሚኒስቴር ገለፀ፡፡ ከመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሃብት ብክነት እና ብልሹ አሰራር ጋር በተያያዘ አስተያየታቸውን ለፋና ቴሌቪዥን የሰጡት ትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) እንደገለፁት፤ በትግራይ ክልል ከሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች በስተቀር በሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች የሱፐርቪዥን ቡድን በመላክ ዩኒቨርሲቲዎቹ ያሉባቸውን ችግሮች መጠናቱን ገልፀዋል፡፡ "ዩኒቨርሲቲዎች የብዙ ደሃ ሕዝብ ሃብት የሚፈስባቸው ቦታዎች ናቸው" ያሉት ሚኒስትሩ፤ ስለዚህ ተቋማቱ በሙስናና ብልሹ አሰራር የተጨመላለቀ አስተዳደር ሊኖራቸው አይገባም ብለዋል፡፡ ዩኒቨርሲቲዎች በዋናነት የተማረ የሰው ኃይል ከማምረት ይልቅ፣ ህንጻ ማምረት ላይ የተሰማሩ ተቋማት እንደነበሩ ያስታወሱት ሚኒስትሩ፤ "ዩኒቨርሲቲዎች የሚታለቡ የጥገት ላሞች ናቸው" የሚለው የአንዳንድ ግለሰቦች አባባል አሁን ላይ አይሠራም ብለዋል፡፡ ሦስት ጊዜ መጥፎ የኦዲት ግኝት ያለበት ዩኒቨርሲቲን የሚመሩ ከፍተኛ አመራሮች በሙሉ ከኃላፊነታቸው እንዲነሱ የሚያዝ የገንዘብ ሚኒስቴር መመሪያ መኖሩን ጠቁመዋል፡፡ ኃላፊዎቹም በህግ የሚጠየቁበት አግባብ መኖሩንም አክለዋል፡፡ ይህንን አሰራር በመከተል "ሦስት ጊዜ መጥፎ የኦዲት ግኝት ያለበት ዩኒቨርሲቲን የሚመሩ አመራሮችን በሙሉ እንቀይራለን" ሲሉ ተናግረዋል፡፡ ትምህርት ሚኒስቴር ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግ ኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ ‼️ 📚 JOIN :@GTutorialclass           JOIN :@GTutorialclass ▬▬▬▬▬▬▬▬ ━━━━━━━━━━━━━━━━━ 🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝

Promise yourself no matter how bad people treat you, never become a bad person to take revenge. Still be kind. God knows the
Promise yourself no matter how bad people treat you, never become a bad person to take revenge. Still be kind. God knows the beauty of your heart💙🙏🏽 𝐌𝐲 𝐅𝐞𝐞𝐥𝐢𝐧𝐠𝐬 ☂️

#Update የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ። የ2016 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆኗል። የ12ኛ
+1
#Update የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ። የ2016 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆኗል። የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሐምሌ 3 እስከ ሐምሌ 5 ለማህበራዊ ሳይንስ ፤ ከሐምሌ  9 እስከ ሐምሌ 11/2016 ዓ/ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በበይነ መረብ (Online) እና በዩኒቨርሲቲ ውስጥ በወረቀት ይሰጣል። በወረቀት ላይ የሚፈተኑ የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ከሰኔ 30 እስከ ሐምሌ 01/2016 ዓ/ም እንዲሁም የተፈጥሮ ሳይንስ ከሐምሌ 6 እስከ 7/2016 ዓ/ም ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገቡ ይሆናል።  መረጃው የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ነው። 🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝 ▶️🌟💧@top_students1 ▶️🌟💧@top_students1 ▶️🌟💧@top_students1 🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝

📚 Addis Ababa University. 📚 Economics Mid Exam. #ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ 👇👇👇👇👇👇 #share #share 🙏🙏🙏🙏🙏 🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝 ▶️🌟💧@top_students1 ▶️🌟💧@top_students1 ▶️🌟💧@top_students1 🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝

⛳️For Freshman Students 📚Bio&Chem Final Exam . 💬 General Biology እና chemistry የተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች final exams ስብስብ ነው። አብዛኞቹ ከነ መልሶቻቸው ሲሆኑ Organic chemistryም አለ #ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ 👇👇👇👇👇👇 #share #share 🙏🙏🙏🙏🙏 🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝 ▶️🌟💧@top_students1 ▶️🌟💧@top_students1 ▶️🌟💧@top_students1 🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝

❓CIVICS FINAL EXAM መድፈን ለምትፈልጉ #ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ 👇👇👇👇👇👇 #share #share 🙏🙏🙏🙏🙏 🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝 ▶️🌟💧@top_students1 ▶️🌟💧@top_students1 ▶️🌟💧@top_students1 🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝

📚 Addis Ababa University Emerging Technology. 📚 Last year Mid Exam. ✅በየትምህርት ቤታችሁ group ላይ ሼርርርርርርርርርር አድርጉት 🙏🙏 ⭕️TOP STU
+2
📚 Addis Ababa University Emerging Technology. 📚 Last year Mid Exam. ✅በየትምህርት ቤታችሁ group ላይ ሼርርርርርርርርርር አድርጉት 🙏🙏 ⭕️TOP STUDENTS " TOPPERS HOME" #ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ 👇👇👇👇👇👇 #share #share 🙏🙏🙏🙏🙏 🔥🔥join and share🔥🔥 https://t.me/+XB6r-VdV0lpiMGZk https://t.me/+XB6r-VdV0lpiMGZk

#ትውስታዎቻችን EYUEAL እባላለሁ።የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ  ተማሪ ነኝ።እናም ባንድ ወቅት የገጠመኝን እጅግ ትምህርት የቀሰምኩበትን ነገር እነሆ እላለሁ።ዶርሜ 3ኛ ህንጻ ላይ ነው።አንድ ምሽት ላይ በሶ በጠበጥኩና ጠጣሁ ከዚያ የበጠበጥኩበትን እቃ አጣጥቤ በመስኮት ልደፋ ወደ መስኮቱ ተጠጋሁና ስደፋው ለካ ከታች ዘበኛው እያለፈ ነበር።እናም በራሱ ላይ ለቀኩበት ።በርግጥ በጣም ደንግጫለሁ።ዘበኛውም የዋዛ አልነበረም እታች ሆኖ እየተሳደበም እየተናደደም ዶርሜን በደምብ አየውና ለመምጣት ጉዞ ጀመረ።እኔም ቶሎ ወደ አልጋየ ሄድኩና ተኛሁ ።የኔ ጓደኛ የሆነው አንዱ ግን እያነበበ ነበር።ሌሎቻችን ግን ተኝተናል(እኔ ዘበኛው መምጣቱን ሳውቅ ነው የተኛሁት)።የሚያነበው ልጅ ግን ምን ሰርቸ እንደተኛሁ የሚያውቀውም ሆነ የሚጠረጥረው ነገር የለም።እናም ከደቂቃወች በኋላ ዘበኛ ሆየ ከች አለና ቆረቆረ።ሲያነብ የነበረው ጓደኛየ ማነው በማለት ከፈተለት።እኔም ብርድ ልብሴን ለብሸ እያጮለኩ በማየት ላይ ሳለሁ ልጁ እንደከፈተለት የዘበኛው የመጀመሪያ ስራው በጥፊ መምታት ሆኖ አገኘሁት።ልጁም በማያውቀው ነገር መመታቱ ግራ አጋብቶት ምንድን ነው በማለት ተፋጠጡ እኔ ግን ይህን ሁሉ በLIVE እከታተል ነበር።በመጨረሻም IDውን ቀምቶት ሄደ እና ጧት እኛ ጓደኞቹ በግድ ለምነን እንዲሰጠው አደረግን።አይጥ ባጠፋ ዳዋ ተመታ ይሉሃል እንግድህ ይህ አይደል።ያገኘሁት ትምህርት ደግሞ ይህ ነው“ለካ ንጹሃን ወገኖች የሚሰቃዩት፤የሚቀጡት፤የሚያለቅሱት፤የሚያዝኑትም በተንኮለኞች ሴራ እና ተግባር መሆኑ የዛኔ ግልጥ ብሎ ታየኝ።ልቤ በጣም ቆሰለ የጥፋተኝነት ስሜት አንገበገበኝ ፤ያደረኩት ነገር ትውስ እያለኝ አመመኝ።ከዚያም ሁሉንም ነገር ነግሬ ይቅርታ እንድያደርግልኝ ተማጸንኩት እርሱም ይቅርታ ለማድረግ ጥቂት ጊዜያትን ወሰደበትና አደረገልኝ።እሰይ ተመስገን የዚያን ቀን የተሰማኝን ደስታ ቃላት አይገልጹልኝም።አመሰግናለሁ ሰላማችሁ ይብዛልኝ። ➾ እንደዚህ ዓይነት ገጠመኝ ካላችሁ @Endrias_bot ላኩልን 🙏                     

🙏🙏🙏🙏🙏 🎖📖🎖 ━━━━━━ 📚 JOIN :@GTutorialclass JOIN :@GTutorialclass ▬▬▬▬▬▬▬▬

https://t.me/tapswap_bot?start=r_1293912064 🎁 +2.5k Shares as a first-time gift ውይኔ ሳልሰማ ሳልነቃ Not Coin አለፈኝ እያላችሁ ለተቆጫችሁ online business ለምሰሩ ተማሪዎች በሙሉ እነሆ የምስራች ይዘንላችሁ መተናል ከናንተ የሚጠበቀው ሊንኩን ተጭነው tap tap እያደረጉ coins መሰብሰብ ብቻ ነው በነገራችን ላይ NOT COIN April 20 ላይ እንደ አዲስ የሚጀምር መሆኑን አውቃችሁ ከወዲሁ ዝግጁ ሆናችሁ ተጠባበቁ:: ምናልባት coin ሰብስባችሁ ሳትሸጡ ያለፋችሁ ካላችሁ 10,000,000 coin 3,000 ብር እንገዛለን NOT COINም ከሌላችሁ /ካልጀመራችሁ 👇👇👇👇👇👇👇https://t.me/notcoin_bot?start=rp_36322463

#HawassaUniversity በ2016 ዓ.ም ለስፔሻሊቲ ስልጠና በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ ሬዚደንት ሐኪሞች ምዝገባ መጋቢት 18 እና 19/2016 ዓ.ም እንደሚከናወን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋ
#HawassaUniversity በ2016 ዓ.ም ለስፔሻሊቲ ስልጠና በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ ሬዚደንት ሐኪሞች ምዝገባ መጋቢት 18 እና 19/2016 ዓ.ም እንደሚከናወን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። ምዝገባ ለማድረግ ኦፊሺያል ትራንስክሪፕት በኢሜይል registrar@hu.edu.et ወይም በፖ.ሳ.ቁ. 05 አስቀድሞ ማስላክ ይጠበቅባችኋል። የምዝገባ ቦታ፦ በህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ሬጅስትራር ቢሮ ተመዝጋቢዎች ከዩኒቨርሲቲው ዋናው ግቢ ሬጅስትራር እና ድኅረ ምረቃ ትምህርት ቤት “Admission” እና “Acceptance” ደብዳቤ መያዝ ይኖርባችሀኋል። ማንኛውም ተመዝጋቢ አስቀድሞ ይሠራበት ከነበረ ተቋም ክሊራንስ ማቅረብ ይጠበቅበታል። ኦረንቴሽን መጋቢት 20/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል። ✅የትምህርት ሚኒስቴር  የተረጋገጡ ዜናዎችን ያጋሩ! #ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ 👇👇👇👇👇👇 #share #share 🙏🙏🙏🙏🙏 🎖📖🎖 ━━━━━━ 📚 JOIN :@GTutorialclass JOIN :@GTutorialclass ▬▬▬▬▬▬▬▬ ━━━━━━━━━━━━━━━━━

#AddisAbabaUniversity በ2016 ዓ.ም ለስፔሻሊቲ ስልጠና አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የተመደባችሁ ሬዚደንት ሐኪሞች የድኅረ ምረቃ መግቢያ ፈተና (GAT) ማክሰኞ መጋቢት 1
#AddisAbabaUniversity በ2016 ዓ.ም ለስፔሻሊቲ ስልጠና አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የተመደባችሁ ሬዚደንት ሐኪሞች የድኅረ ምረቃ መግቢያ ፈተና (GAT) ማክሰኞ መጋቢት 17/2016 ዓ.ም ይሰጣል፡፡ ምዝገባ እስከ ሰኞ መጋቢት 16/2016 ዓ.ም ቀን 6፡00 ሰዓት በኦንላይን https://portal.aau.edu.et. እንደሚከናወን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ ✅የትምህርት ሚኒስቴር  የተረጋገጡ ዜናዎችን ያጋሩ! #ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ 👇👇👇👇👇👇 #share #share 🙏🙏🙏🙏🙏 🎖📖🎖 ━━━━━━ 📚 JOIN :@GTutorialclass           JOIN :@GTutorialclass ▬▬▬▬▬▬▬▬ ━━━━━━━━━━━━━━━━━

#AksumUniversity በ2016 ዓ.ም ለስፔሻሊቲ ስልጠና አክሱም ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ሬዚደንት ሐኪሞች ምዝገባ መጋቢት 16 እና 17/2016 ዓ.ም እንደሚከናወን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። የምዝ
#AksumUniversity በ2016 ዓ.ም ለስፔሻሊቲ ስልጠና አክሱም ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ሬዚደንት ሐኪሞች ምዝገባ መጋቢት 16 እና 17/2016 ዓ.ም እንደሚከናወን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። የምዝገባ ቦታ፦ በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ (ሪፈራል ካምፓስ) ✅የትምህርት ሚኒስቴር  የተረጋገጡ ዜናዎችን ያጋሩ! #ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ 👇👇👇👇👇👇 #share #share 🙏🙏🙏🙏🙏 🎖📖🎖 ━━━━━━ 📚 JOIN :@GTutorialclass           JOIN :@GTutorialclass ▬▬▬▬▬▬▬▬ ━━━━━━━━━━━━━━━━━

📖 Psychology final exam 🏢 University : AASTU ⏳Year: 2015 ━━━━━━━━━━━━━━━━━ 📚••𝐉𝐨𝐢𝐧 𝐮𝐬, | 📚 JOIN :@GTutorialclass JO
+3
📖 Psychology final exam 🏢 University : AASTU ⏳Year: 2015 ━━━━━━━━━━━━━━━━━ 📚••𝐉𝐨𝐢𝐧 𝐮𝐬, | 📚 JOIN :@GTutorialclass           JOIN :@GTutorialclass

📖 Psychology final exam 🏢 University : wolita soddo ⏳Year: 2014 ━━━━━━━━━━━━━━━━━ 📚 JOIN :@GTutorialclass JOIN :@GTutorial
+4
📖 Psychology final exam 🏢 University : wolita soddo ⏳Year: 2014 ━━━━━━━━━━━━━━━━━ 📚 JOIN :@GTutorialclass           JOIN :@GTutorialclass

✳️ በፈተና ጊዜ የሚፈጠርን ጭንቀት ወይም ቴንሽንን ልንቆጣጠር የምንችልባቸው ዘዴዎች! 😊 🔰 ፈተና የመፈተኛ ጊዜ ሲቃረብ ሁላችንም በመጠኑ መጨነቅ እና ከወትሮው ከፍ ባለ መጠን ውጥረት ውስጥ መግባታችን የተለመደ ነገር ነው ። ይህም ጤናማ ፍርሀት ለፈተና እንድንተጋ ስለሚረዳን በተሻለ ለመዘጋጀት እንዲሁም ጥሩ ትኩረት ለመድረግ ያስችለናል።  ሆኖም ግን ይህ ጭንቀት ወይም ቴንሽን መጠነኛ ካልሆነ ወደ መደናገር እና ከፍተኛ ለሆነ ውጥረት ይዳርገናል ። በዚህም የተነሳ ፈተናችንን በጥሩ እንዳናስኬድ እና ተገቢውን ትኩረት እንዳንሰጥ ያረገናል ።  ከዚህም ሀሳብ ጋር በተያያዘ ለዚህ አይነቱ ጭንቀት እና ውጥረት ውስጥ እንድንገባ አስተዋጽኦ ከሚያደርጉ ምክንያቶች ውስጥ ጥቂቶቹ:  •📌 አሉታዊ ሀሳቦች ወደ አዕምሮ በመምጣት ሀሳባችን በሙሉ ስለ ፈተናው አስከፊነት እና ስለውጤት መበላሸት አብዝተን ስናስብ ። •📌 በቂ እና ምክንያታዊ ያልሆነ ግመታ እና ድምዳሜ አጠቃሎ ስለፈተናው ማሰብ ።  •📌 የውጫዊ ተፅእኖ እንደ ቤተሰብ ፣ መምህራን እና ጓደኛ የሚመጡ ጫናዎች አስተሳሰባችን ላይ ይህ መሆን አለበት ወይም መሆን የለበትም የሚል አቋም መያዝ ስህተትን እንዳንቀበል እና መሳሳትን እንድንፈራ ስለሚያረግ በፈተና መዳረሻ ከፍተኛ ለሆነ ውጥረት ይዳርገናል ። 📌• ሙሉ ሀሳብን ወደ ፈተናው ይዘት እና ሁኔታ ከማተኮር ይልቅ ወደ ውጤት እና ነጥብ ብቻ ላይ ማተኮር እና ማስላት።  እነዚህ ዋና ዋናዎቹ በፈተና ወቅት ውጥረትን እና ጭንቀትን የሚያስከትሉ ምክንያቶች ናቸው።  ስለዚህ ተፈታኞች የተወሰነ ዘዴን በመጠቀም ይህን አይነቱን ከፍተኛ ውጥረት መቆጣጠር የምትችሉበትን መንገድ አንድ በአንድ እንመልከት፤ 🙌🏾 ከፈተና በፊት ማድረግ የሚገባን ዜዴዎች፤ 🎯• ፈተና ሲመጣ መጠነኛ ውጥረት እና ጭንቀት ተፈጥሮአዊ እና ሁሉም ተፈታኝ ተማሪ እንደሚያጋጥመው መረዳት።  🎯• ለፈተና ስንዘጋጅ አዎንታዊ እና በጎ ሀሳቦችን ማሰብ፡፡ ይህ ማለት ስለፈተናው ክብደት እና አስከፊነት ከማሰብ በተቃራኒው በአይነ ህሊና (visualization) ዘና ብለን ስንፈተን እና ፈተናውን በተገቢ መንገድ ስንፈተን በአእምሮችን መሳል ። ከዚህ ጋር በተያያዘ ከዚህ ቀደም በክፍል ውስጥ በብቃት የሰራናቸውን ፈተናዎች እና የገኘነውን ጥሩ ውጤቶች ማሰብ።  እናም ምን አይነት ፈተና ሊመጣ ይችላል ብለን አብዝተን አለመጨነቅ ይልቅ የሚመጣው ፈተና ከዚህ በፊት ከተማርነው የተለየ አለመሆኑን መረዳት እና መጪውም ፈተና በተመሳሳይ እንደምንሰራው ማሰብ። 🎯 • ፈተና ማለት ከዚህ ቀደም ከተማርነው ነገር የተረዳነውን እና የቀሰምነውን እውቀት የምንለካበት መመዘኛ እንጂ የኛ የህይወት ምዕራፍ ማብቂያ ወይም አጠቃላይ ችሎታችንን የሚያመላክት አይደለም ። ምክንያቱም ከላይ እንደ ምክንያት ለተቀመጡት ነጥቦች ከዚህ ሀሳብ በተያያዘ አንድ ተማሪ በፈተና ጥሩ ውጤት ባያገኝ እና ቢሳሳት ቀድሞውኑ ወደ ጭንቅላቱ የሚመጣው አለማወቁ ዋጋ እንደሚያስከፍለው እና ቤተሰቦቹም ሆነ መምህራን እንደ ሰነፍ እና ዋጋ እንደሌለው ስለሚገመት ስህተትን አስተካክሎ ለቀጣይ ለማሻሻል እና ለመማር መሰናክል ይፈጥራል።   ስለዚህ ማወቅ ያለብን አንድ ነገር ቢኖር መሳሳትን አለመፍራት እና ሁሌም ለማወቅ እና ራስን ለማሻሻል ዝግጅ መሆንን ነው ። እንዲሁም አሁን የምንፈተነው ፈተና እንዳሰብነው እንኳን ውጤቱ ባያስደስት ለቀጣይ ማስተካከል እና ማሻሻል እንደሚቻል ማመን።  🎯• ከጓደኞቻችን ጋር ያጠናነውን ነገር በጋራ ሆነን መጠያየቅ እና እርስ በርስ ያወቅነውን ነገር መለዋወጥ፡፡ ይህ ዘዴ ይበልጥ የማስታወስ ብቃታችንን እንደሚጨምር እና የተጠያየቅነው ነገር እንዳይረሳን ያረጋል ። ከዚህም በተጨማሪ የተሳሳትነውን ነገር ድጋሚ እንድንከልስ እና እርማት እንድናረግ ያግዘናል።  🎯• የፈተና ቀን ሲቃረብ እንደ ወትሮው ዘና ማለት እና በቂ እረፍትና በቂ እንቅልፍ  መተኛት ። ይህም ጭንቀትን ይቀንስልናል፣ እንዲሁም ተረጋግተን ያጠናነውን ነገር አስበን እንድንሰራ ይረዳናል። 🔰 ፈተና ከጀመርን በኋላ መድረግ የሚገቡን ነገሮች (ፈተና ላይ እያለን)፤ 🍁 • ወደ ፈተና ከመሄዳችን ቀደም ብለን ለፈተና የሚረዱንን መሳሪያዎች እና የመፈተኛ ቁሶችን ማዘጋጀት።   🍁• አብዝተን ፈተናን እና የምናመጣውን ነጥብ ስሌት አለመገመት ።  🍁• ፈተና ስንጨርስ የተሳሳትነውን ጥያቄ አብዝቶ ማሰብ እና ሌላ ተማሪ መጠየቅ ጭንቀት ውስጥ ስለሚከተን ከዚህ ይልቅ ቤት ሄደን እረፍት ማድረግ እና ለቀጣይ ፈተና መዘጋጀት ። 🍁 • በፈተና ጊዜ ድንገተኛ ጭንቀት እና ድንጋጤ ከገጠመን ወዲያው የምንሰራውን ገታ አድርገን በጥልቀት አየር በአፍንጫችን ስበን ወደ ሳንባ እያስገባን መልሰን ማስወጣት ይህንንም እስክንረጋጋ መደጋገም ። ከዚህ በመቀጠል የማረጋጊያ ቃላትን ለራስዎ መንገር፡፡ ለምሳሌ ;አሁን ደህና ነኝ ፥ ጥሩ ሆኛለሁ ወይም በምናምነው ሀይማኖት ጊዜ የማይወስድብንን አጭር ፀሎት በልባችን መፀለይ። ከዛም መልሰን በተረጋጋ መንፈስ ፈተናውን መጀመር።  🍁• ፈተና በምንሰራ ጊዜ ግራ ያጋባንን እና እርግጠኛ ያልሆንበትን ጥያቄ በይለፍ ማቆየት እና ወደ ቀጣዩ ጥያቄ መሄድ ይህም ጊዜያችንን በአግባቡ እንድንጠቀም ይረዳናል። ነገር ግን ምልክት አድርገን ማለፍ፤ 🍁  • በተመሳሳይ እርግጠኛ ያልሆልንበትን መልስ ላይ ተደናግጠን መሰረዝ እና መደለዝን መቀነስ ይህም ስንደነግጥ እና ስንጨነቅ የምናውቀውን መልስ ትተን ወደ ሌላ መልስ እንድሰጥ ስለሚያረግ መሰረዝና መደለዝን መቀነስ ። 🍁• ፈተናውን ወደ ማገባደድ ስንደርስ በይለፍ ያስቀመጥናቸውን ግራ ያጋቡንን ጥያቄዎች ጥቂት አስበንበት መልስ መስጠት ፤ ካልሆነም ደግሞ ብልሀት ተጠቅመን የግመታ መልስ ሰጥተን ወደ ቀጣዩ ጥያቄ መሄድ ።  🍁• በተደጋጋሚ ሰአትን አለመመልከት ወይም ሰአት በቃን አልበቃን እያልን አለመጨነቅ። ይልቅ በጣም ሳንንቀራፈፍ ተረጋግተን ፈተናውን  መስራት እና ፈተናውን ከጨረስን በኋላ ተመልሰን የሰራነውን ጥያቄ አጠቃላይ ማየት።  〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰 For G12,remedial &freshman 👇👇👇👇👇 #ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ 👇👇👇👇👇👇 #share #share 🙏🙏🙏🙏🙏 🎖📖🎖 ━━━━━━ 📚 JOIN :@GTutorialclass JOIN :@GTutorialclass ▬▬▬▬▬▬▬▬ ━━━━━━━━━━━━━━━━━