ru
Feedback
Eotc Task Force

Eotc Task Force

Открыть в Telegram
7 366
Подписчики
-224 часа
+1857 дней
+33230 день
Архив постов
<< አትገደል ተጋደል     አትሰደድ ተከላከል>> <>
+1
<< አትገደል ተጋደል     አትሰደድ ተከላከል>> <<Hin Ajjeefamin Qabsuuri Hin Ari'atamin Ofirraa Qoli>>

&lt;&lt; አትገደል ተጋደል &nbsp;&nbsp;&nbsp; አትሰደድ ተከላከል&gt;&gt; &lt;&gt;
<< አትገደል ተጋደል     አትሰደድ ተከላከል>> <<Hin Ajjeefamin Qabsuuri Hin Ari'atamin Ofirraa Qoli>>

አርሲ አሰኮ ተባብሶ የቀጠለው የኦርቶዶክሳውያን ፍጅት 1) በአርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ በሐሮ አሌ ቀበሌ ልዩቦታው ላፍቶታ የሚባል አከባቢ ሰኔ 17/2018ዓ.ም አቶ ለገሠ ደምሴ ሚባል ኦርቶዶክሳዊ በአቃ
+1
አርሲ አሰኮ  ተባብሶ የቀጠለው የኦርቶዶክሳውያን ፍጅት 1) በአርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ በሐሮ አሌ ቀበሌ  ልዩቦታው ላፍቶታ የሚባል አከባቢ ሰኔ 17/2018ዓ.ም አቶ ለገሠ ደምሴ ሚባል ኦርቶዶክሳዊ  በአቃቂ ሁኔታ  ተገድሏል። አቶ ለገሠ ሥራ ላይ እያለ አክራሪዎቹ  እንደ ድንገት መጥተው ወደ ማረጃ  ቦታ ይዘውት ለመሄድ ቢሞክሩም እርሱ ግን አልሄድም በማለቱ በገጀራ(በቆንጨራ) መቱት ደሙ እየፈሰሰ  አክራሪዎቹን ታግሎ አመለጣቸው በመጨረሻ ላይ ግን ጥይት አዝንበውበት ገድለውታል። 2) ከዚህ በፊት ከአቦምሳ ወደ አሰኮ ሲጓዝ የነበረው  መኪና ታግቶ ኦርቶዶክሳውያን ብቻ ተመርጠው መወሰዳቸው ይታወሳል።እከእነዚያ መካከል  በሕመም ምክንያት ጸበል ቆይተው የሚመለሱ ኦርቶዶኮሳውያም ይገኙበታል።እስካሁን አንድም ሰው አልተለቀቀም ከሁሉም ከአንድ ሚሊየን ብር  በላይ ነው የተጠየቀው። ኦርቶዶክሳውያን ሆይ እናስተውል፦ 👉የሚጸምብን ፍጅት ሥርዐታዊ፣መዋቅራዊና ርዕዮተዓለማዊ ነው። 👉 የፍጅቱ ዋና ዓላማ ኦርቶዶክሳዊነትን ከኢትዮጵያ ምድር ማጥፋት ነው 👉ኦርቶዶክሳዊነትን መንቀል "የአዲሲቷ ኢትዮጵያ"የፕሮጄክት አካል ነው 👉ፍጅቱ በፍጹም ሊቆም አይችልም 👉የወረፋ ጉዳይ ካልሆነ በቀር ብሔሩ ምንም ይሁን ምን ኦርቶዶክስ የሆነ ሁሉ ይገደላል ይታረዳል ከጅምላ ግድያውም ከእርዱም የተረፈ ደግሞ ይሰደዳል ሀገር አልባ ይሆናል መፍትሔው ምንድን ነው? 🔐 በመጀመርያ ደረጃ የመከራችንን  ጥልቀት  ማወቅ መረዳት 🔐  ለምን እንደምንጠቃ፣እነ ማን እንደሚያጠቁን ለይቶ ማወቅ 🔐ከዚህ መከራ ሊያወጣን የሚችል ዘመድ ወይም ረዳት እንደሌለን ማወቅ መረዳት  እኛን በማጥፋት ዓለም ሁሉ ይተባበራልና 👉ሁሉም ኦርቶዶክሳዊ ላለመገደልና ላለመታረድ የራሱን ድርሻ ሊወጣ ይገባል 👉 በኦርቶዶክሳዊት ጥላ ስር ተሰብስቦ ራስን መከላከል

ለኦርቶዶክሳዊነት የተከፈለ ዋጋ ባለፈው ሰኔ 15/2018ዓ.ም በሽርካ ወረዳ ሶሌ ዲገሉ ቀበሌ በወረዳው መዋቅር ሴራ በአክራሪ የእስልምና ታጣቂዎች ከተገደሉት መካከል ይኽ ወንድማችን አንዱ ነው።ደነቀ
ለኦርቶዶክሳዊነት የተከፈለ ዋጋ ባለፈው ሰኔ 15/2018ዓ.ም በሽርካ ወረዳ ሶሌ ዲገሉ ቀበሌ በወረዳው መዋቅር ሴራ በአክራሪ የእስልምና ታጣቂዎች ከተገደሉት መካከል ይኽ ወንድማችን አንዱ ነው።ደነቀ ካሣ ለማ ይባላል። ኦርቶዶክሳውያን ገበሬዎቹ በቻሉት መከን ራሳቸው እየተከላከሉ ነበር ነገር ግን አክራሪው  ቡድን በቀጥርም ከ600 በላይ ሆኖ  ብሬንና መትረየስ ታጥቆ በመሰለፉ 16 ኦርቶዶክሳውያን በከበባ ተቆርጠው ሌሎች ከበባውን ሰብረው ሲያመልጡ ይኽ ወንድማችን ራሱን ሲከላከል ቆይቶ በመጨረሻ ላይ ተሰውቷል።  ወንድማችን ሆይ እኛ እንድንኖር አንተ ራስህን ሰጥተህ እስከመጨረሻው አሸለብህ😭  ታሪክህ ለትውልድ ሲነገር ይኖራል ዓለምን ንቀናል ያሉት እረኞች በጎቻቸውን እያስበሉ  ድሎትን ሲያሳድዱ አንተ ሰለ ወገኖችህ ዋጋ ከፍለሃልና። ነፍስህን በቅዱሳን እቅፍ ያኑራት።

አይ አሰኮዎች በወረዳችሁ ምን እየተካሄደ እንዳለ እንኳ አታውቁም ማለት ነው? ለዚህ ለዚህ ሽርካዎች ጎበዞች ናቸው እያንዳንዱን መረጃ ወደ ሚዲያ ያወጡታል።

አርሲ አሰኮ ያላችሁ እስኪ በውስጥ አውሩኝ

+1
"የእግዚአብሔር  ስም እንዲጠራ ያስተማሩን ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አሕመድ ናቸው" ይሉናል አብን ሩፋኤል

"የእግዚአብሔር ስም እንዲጠራ ያስተማሩን ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አሕመድ ናቸው" ይሉናል አብን ሩፋኤል

For more than 1,400 years, the Ethiopian Orthodox Church has coexisted with Muslim communities in a unique truce with only occasional tension between them. (This long-standing relationship traces back to 615 AD, when the King of Aksum granted asylum to a group of early Muslims.) Any subsequent religious opposition in Ethiopia has primarily been between adherents of one of these two religions and those belonging to other groups, including evangelical Christians. In recent months, however, militant Islamic groups have reportedly begun targeting Orthodox Christian communities, particularly in areas of the country that are now primarily Muslim. In late February, armed Islamic attackers carried out coordinated assaults in the East Arsi zone. More than 20 Orthodox Christians were killed, including a priest who was murdered inside his church. Homes, churches and other buildings were looted and destroyed. In March and April, additional attacks were reported. Beginning on May 30th, several more villages came under attack. Local reports suggest that as many as 40 people may have been killed in these attacks, and hundreds of others displaced. During the most recently occurring assaults, a century-old church building in Teleta Gebriel was reduced to ashes. According to local sources, the attackers had given advance warning of their plans. It appears that members of the Orthodox church were specifically targeted and, according to reports, dozens of them had been forcibly converted to Islam. One Ethiopian source described the violence as "very disturbing," noting that this is the first time he has heard of such widespread intense attacks against Orthodox Christian communities. While the exact cause of the violence from Islamic groups remains unknown, various factors may have contributed. In 2022, an ambush by unidentified armed men killed 20 Muslim worshippers in the northern region of Amhara. In addition, several militant groups in neighbouring Somalia – including the al-Qaeda-affiliated organization, al-Shabaab – remain active within the region. Read the full report here: https://zurl.co/evqSO Photo: Unsplash / Abanezer Shewaga #Ethiopia #Pray #Christian #PersecutedChurch #VoiceoftheMartyrsCanada

photo content

ኦርቶዶክሳውያን ሆይ ፥እልቂታችን፦ 👉 በሚዲያ ጩኸት ብቻ አይቆምም 👉 ከገዳይ ሥርዐት ጋር በመነጋገር አይቆምም 👉ሻማ በማብራት አይቆምም 👉 በመግለጫ ጋጋታ አይቆምም 👉በጸሎት ብቻ አይቆምም 👉በምንደኛ ጳጳሳት ቁማራዊ ንግግር አይቅምም 👉ገዳይን በመለማመጥ አይቆምም አዎ እልቂታችን የሚቆመው ራሳችንን መከላከል ስንጀምር ብቻ ነው። ራሳችንን መከላከል ብንጀምር  ያለጥርጥር ገዳዮቻችንን እናሸንፋቸዋለን።ምክንያቱም፦ 1)  እውነት አለን፦ የምንደራጀው ራሳችንን የምንከላከለው  እንደ ሌሎቹ  ዘር ለማጥፋት፣ከእኛ ውጭ ሌላ እምነት አይኑር ለማለት፣ድንበር ለማስፋት ሳይሆን እግዚአብሔር የሰጠንን የመኖር ነጻነታችንን ለማስከበር ነው።እውነትን የያዘ ደግሞ ሁሌም አሸናፊ ነው። 2)እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ነው፦ እውነት ስላለን እግዚአብሔር ይረዳናል።የምንታረደው፣የምንገደለው የምንሰደደው በገዛ ሀገራችን ላይ ባይተዋር የሆነው እርሱን በማመናችን ነውና 3) የአባቶቻችን ልጆች ነን፦ የቀደምት አባቶቻችን ጀግኖች፣አርበኞች ነበሩ በሃይማኖታቸውና በሀገራቸው የማይደራደሩ። 4)ብዛት አለን፦ ብዛታችንን ለኅልውናችን ከተጠቀምንበት እናሸንፋለን 5)ገዳዮቻችን ፈሪዎች ናቸው፦ ያስጠቃን የእኛ  ኅብሩት ማጣት፣የእኛ መከፋፈል፣የእኛ ማሪ ማጣት ፣የእኛ አስቀድሞ  አለመንቃት  ነው እንጂ ገዳዮቻች ጠንካራ ወይም ከእኛ የተሻሉ ሆነው አይደሉም።የማኅበራዊ ሚዲያ ጩኸታችን እረፍት የሚነሳቸው ፈሪዎች ናቸው። 6) ዘመድ ስለሌለን፦ ዓለም ሁሉ በሞታችን ስምም ነው።ከቤተ እምነቶች እስከ ፖለቲካ ፓርቲዎች፣ከሀገር ውስጥ እስከ ውጭ ሀገር የእኛ ከምድረ ገጽ መጥፋት የሚያሳስበው የለም እንደውም ደስተኞች ናቸው።ዘመድ እንደሌለው  ያወቀ የተረዳ ደግሞ  የከፈለውን ዋጋ ከፍሎ ነጻነቱን ያስከብራል 7) ኦርቶዶክሳዊነት በራሱ አሸናፊነት፣አርበኝነት ነው፦ "በዚህ ሁሉ ግን በወደደን በእርሱ ከአሸናፊዎች እንበልጣለን"።ሮሜ 8:37

ይኽንን ግፍ EOTC Tv አይነግረንም የሁሉም ሀገረ ስብከት ሚዲያዎች አይነግሩንም EMS ሚዲያ ሁል ጊዜ ድምፅ ስለምትሆኑን ከልብ እናመሰግናለን።ኦርቶዶክሳውያን ሆይ እንደዚህ ያሉ ሚዲያዎችን ማበረታት ማገዝ Subscribe በማድረግ ማሳደግ ያስፈልጋል።

ለኦርቶዶክሳዊነት የተከፈለ ዋጋ ባለፈው ሰኔ 15/2018ዓ.ም በሽርካ ወረዳ ሶሌ ዲገሉ ቀበሌ በወረዳው መዋቅር ሴራ በአክራሪ የእስልምና ታጣቂዎች ከተገደሉት መካከል ይኽ ወንድማችን አንዱ ነው።ደነቀ
+1
ለኦርቶዶክሳዊነት የተከፈለ ዋጋ ባለፈው ሰኔ 15/2018ዓ.ም በሽርካ ወረዳ ሶሌ ዲገሉ ቀበሌ በወረዳው መዋቅር ሴራ በአክራሪ የእስልምና ታጣቂዎች ከተገደሉት መካከል ይኽ ወንድማችን አንዱ ነው።ደነቀ ካሣ ለማ ይባላል። ኦርቶዶክሳውያን ገበሬዎቹ በቻሉት መከን ራሳቸው እየተከላከሉ ነበር ነገር ግን አክራሪው  ቡድን በቀጥርም ከ600 በላይ ሆኖ  ብሬንና መትረየስ ታጥቆ በመሰለፉ 16 ኦርቶዶክሳውያን በከበባ ተቆርጠው ሌሎች ከበባውን ሰብረው ሲያመልጡ ይኽ ወንድማችን ራሱን ሲከላከል ቆይቶ በመጨረሻ ላይ ተሰውቷል።  ወንድማችን ሆይ እኛ እንድንኖር አንተ ራስህን ሰጥተህ እስከመጨረሻው አሸለብህ😭  ታሪክህ ለትውልድ ሲነገር ይኖራል ዓለምን ንቀናል ያሉት እረኞች በጎቻቸውን እያስበሉ  ድሎትን ሲያሳድዱ አንተ ሰለ ወገኖችህ ዋጋ ከፍለሃልና። ነፍስህን በቅዱሳን እቅፍ ያኑራት። https://t.me/Eyo21e

&lt;&lt; አትገደል ተጋደል &nbsp;&nbsp;&nbsp; አትሰደድ ተከላከል&gt;&gt; &lt;&gt;
<< አትገደል ተጋደል     አትሰደድ ተከላከል>> <<Hin Ajjeefamin Qabsuuri Hin Ari'atamin Ofirraa Qoli>>

መረጃውን በየሚዲያው እናሰራጨው
መረጃውን በየሚዲያው እናሰራጨው

አስቸኳይ መረጃ‼️ <<በሦስት ቀን ውስጥ እናጠፋችኋለን>> አሁን ከመሽ በደረደረሰኝ መረጃ የሽርካ ኦርቶዶክሳውያን ጉዳይ እጅግ አሳሳቢ እየሆነ መጥቷል።በሁሉም የወረዳው ክፍል ውጥረት የነገሠ ቢሆንም ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ ጥቃት ሲፈምበት የነበረው ሶሌ ዲገሉ ቀበሌ ላይ ያለው እንቅስቃሴ  እጅግ አሳሳቢ ሆኑአል።አሁን ከመሸ ከቦታው  መረጃዎች ደርሰውኛል።አክራሪዎቹ በተደጋጋሚ ጥቃት ቢፈጽሙም ባሰቡት ልክ ስላልሆነላቸው አሁን ግን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ "በሦስት ቀን ውስጥ ኦርቶዶክሱን ከዚህ አከባቢ ማጥፋት አለብን "በማለት በከፍተኛ ሁኔታ በመዘጋጀት ላይ እንዳሉ ነው የመረጃ ምንጮቼ የተናገሩት።ጥቃቱ ሶሌ ዲገሉን ብቻ ሳይሆን ኮኔን፣ሶሌ ከተማን፣ ሶሌ ፈረንቀሳንና ሌሎች አጎራባች አከባቢዎችንም ሊያጠቃልል ይቻላል ነው የሚሉኝ።ከሦስት ቀን በፊት በከፈቱት ጥቃት ከ አራት በላይ መትረየስ ይዘው ነበር የተዋጉት አሁን ግን ከዚያ የተሻሉ መሳሪያዎችንም ታጥቀዋል።ይኽ መረጃ ለሁሉም ኦርቶዶክሳውያን እንዲደርስ ሼር እናድርገው።

አርሲዎች በተቻለ መጠን ራሳችሁን ጠብቁ ሆነ ብለው አረሳስተው ለከፍተኛ ጭፍጨፋ እየተዘጁ ነው።

+1
ለታሪክ ይቀመጥ