ru
Feedback
ኢትዮ ትምህርት ነክ መረጃዎችEthio Educational information

ኢትዮ ትምህርት ነክ መረጃዎችEthio Educational information 

Открыть в Telegram

ወቅታዊ፣ ትኩስና ተዓማኒ ትምህርት ነክ መረጃዎችን ለማግኘት የቴሌግራም ቻናሉን ይቀላቀሉ

Больше

📈 Аналитический обзор Telegram-канала ኢትዮ ትምህርት ነክ መረጃዎችEthio Educational information 

Канал ኢትዮ ትምህርት ነክ መረጃዎችEthio Educational information  (@moedu123) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 21 140 подписчиков, занимая 9 507 место в категории Образование и 1 597 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 21 140 подписчиков.

Согласно последним данным от 06 июня, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило 1 350, а за последние 24 часа — 0, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 21.58%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 11.96% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 4 563 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 2 528 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 8.

📝 Описание и контентная политика

Автор описывает ресурс как площадку для выражения субъективного мнения:
ወቅታዊ፣ ትኩስና ተዓማኒ ትምህርት ነክ መረጃዎችን ለማግኘት የቴሌግራም ቻናሉን ይቀላቀሉ

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 15 июня, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Образование.

21 140
Подписчики
Нет данных24 часа
+4977 дней
+1 35030 день
Архив постов
#ማስታዎቂያ👇 #ለትምህርት ፈላጊዎች "ወላይታ ሶዶ ግብርና ኮሌጅ" የክረምት ትምህርት መርሃ ግብር ፈላጊዎች በሙሉ ወላይታ ሶዶ ግ /ኮሌጅ በተለያዩ ሙያ መስኮች አዲስ ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል!👇 ለተጨማሪ  መረጃዎች 🖥 ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ : https://t.me/moedu123

ማስታወቂያ **** መውጫ ፈተና (EXIT EXAM) ለመፈተን ለተዘጋጃችሁ የኮሌጃችን ተማሪዎች በሙሉ የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን ለመውጫ ፈተና የተፈታኞች መረጃ upload ለማድረግ የከፍተኛ ትምህርት በመውጫ ፈተና software template እንድንመዘግብ ዛሬ ግንቦት 27/2018ዓ/ም Educational Assessment and Examinations Service-EAES እና Ministry of Education Ethiopia አሳውቋል። በመሆኑም upload ተጠናቆ ማንነታችሁን በፋይዳ አማካይነት verify የሚታደርጉበት link እስኪለቀቅ በትዕግሥት እንድትጠባበቁ እየገለጽን ለመውጫ ፈተናው ዝግጅታችሁን እንድታጠናክሩ እናሳስባለን። ለተጨማሪ  መረጃዎች👇 ═══════ ❁✿❁ ═══════ 👉𝐓𝐞𝐥𝐞𝐠𝐫𝐚𝐦 #ይከተሉን (Follow Us): በTelegram፦ https://t.me/moedu123 #በFacebook፦ https://www.facebook.com/profile.php?id=100063909853201

ሀገር አቀፍ የሪሜዲያል ፕሮግራም ፈተና እየተሰጠ እንደሚገኝ አገልግሎቱ አሳወቀ። #የተፈጥሮ ሳይንስ 30,499፣ የማህበራዊ ሳይንስ 23,121 ድምር 53,620 ተፈታኞች የመጀመሪያ ቀን ፈተናቸውን የጀመሩ ሲሆን እስካሁን ባለው አጠቃላይ ሁኔታ ፈተናው በተረጋጋ እና በተሳካ ሁኔታ በ61 የፈተና ማዕከላት በበይነ መረብ እየተሠጠ ይገኛል። #የመጀመሪያ ድግሪ ትምህርት መውጫ ፈተና (Exit Exam) ከሰኔ 4- 12/2018 ዓ/ም የሚሰጥ ስለሆነ ሁሉም ተፈታኞች አስፈላጊውን ዝግጅት እንዲያደርጉ እናሳስባለን። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት Follow | 🤝 Join | 🔄 Share 🙏 ለጓደኞችዎ ሼር በማድረግ እንዲደርስ ያግዙን! ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬ https://t.me/moedu123

SamaraUniversity ከሠመራ ዩኒቨርሲቲ ተመርቃችሁ ዋናውን ዲግሪ (Original Degree) ያልወሰዳችሁና እንዲሠራላችሁ የምትፈልጉ የቀድሞ የተቋሙ ምሩቃን፣ ትምህርት ሚኒስቴር ባስቀመጠው አቅጣጫ መሠረት የመጀመሪያ ዙር ህትመት ለማድረግ በዝግጅት ላይ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል። በመሆኑም ይህን ሊንክ https://forms.gle/qMwRKY43AQ2RflnX8 በመጠቀም አስፈላጊውን መረጃ እስከ ሰኔ 20/2018 ዓ.ም በመሙላት እንድትልኩ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል። በወጭ መጋራት የተማራችሁ አመልካቾች ዋናውን ዲግሪያችሁን ለመውሰድ ክፍያ መፈፀማችሁን ወይም በአገልግሎት መወጣታችሁን የሚያረጋግጥ ደብዳቤ እና ደረሰኝ ማቅረብ ይጠበቅባችኋል ተብሏል፡፡ ለተጨማሪ  መረጃዎች 🖥 ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬ https://t.me/moedu123

#ማስታወቂያ #ለሀዋሳ መምህራንና #ትምህርት ኮሌጅ #የሳምንት መጨረሻ ተማሪዎች በሙሉ ለተጨማሪ መረጃዎች👇 ═══════ ❁✿❁ ═══════ 👉𝐓𝐞𝐥𝐞𝐠𝐫𝐚𝐦 #ይከተሉን (Follow Us): በTelegram፦ https://t.me/moedu123 #በFacebook፦ https://www.facebook.com/profile.php?id=100063909853201

የፈተና አሰጣጥ ምክሮችና የተፈታኝ ተማሪዎች ግዴታዎች👇 #ፈተናው ከመጀመሩ ከ30 ደቂቃ በፊት መታወቂያ (ID) ይዞ መገኘት። #ተናው ከተጀመረ በኋላ ከ15 ደቂቃ በላይ ዘግይቶ መምጣት በጥብቅ የተከለከለ ነው! #ተናው ከተጀመረበት ሰዓት አንስቶ የመጀመሪያዎቹ 30 ደቂቃዎች ሳይሞሉ ከፈተና ክፍል መውጣት አይፈቀድም። #ጠቃሚ ስምና የይለፍ ቃል (Username እና Password) በነጭ ወረቀት ላይ ጽፎ መያዝ። #ምህራን (ፈታኞች) በሚመድቡት ቦታ ላይ ብቻ ለየብቻ መቀመጥ። #የራስን ኮምፒውተር ብቻ ለብቻ ከፍቶ መጠቀም። #በፈተና ክፍል ውስጥ አለመነጋገር እና ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ አለመንቀሳቀስ። #በአጠገብ ያለ ተማሪ ኮምፒውተር ስክሪን ላይ አለማየት። #በፈተና ክፍል ውስጥ የሞባይል ስልክን ሙሉ በሙሉ ማጥፋት። #ወደ ፈተና ክፍል ምንም ዓይነት የጽሑፍ ወረቀት ወይም ሰነድ አለመያዝ። #በማንኛውም መልኩ ከፈተና ስርቆትና ማጭበርበር መቆጠብ፣ እንዲሁም በተመሳሳይ ድርጊቶች ላይ አለመሳተፍ። #ፈተናውን ለሚቆጣጠሩ መምህራንና አስፈጻሚዎች ትዕዛዝ መታዘዝ። Tips of giving and guidelines for passing exam The duty of students to take this exam 1. You have to have ID 30 minutes before examination room. 2nd time. 2nd time After the exam starts, not more than 15 minutes late! 3.\n Stop leaving 30 minutes after the exam starts 4.\n Username and password written on a white paper. 5 . 5 Where the teachers are taking exams are sitting alone 6th of the day. Opening and using your own computer alone. 7th grade. Not talking in the exam room and not moving around. 8. Not looking at the computer next to the student. 9.\n Switching off phone in the exam room. 10. 10. Not holding any paperwork to the exam room. 11.\n In any way be careful of stealing and stealing and not participating in it. 12.\n Teachers who test the exam and order for the instructor. And it will be continued! To get the full information, join our telegram channel with the link in the comment section. 👉𝐓𝐞𝐥𝐞𝐠𝐫𝐚𝐦 #ይከተሉን (Follow Us): በTelegram፦ https://t.me/moedu123 #በFacebook፦ https://www.facebook.com/profile.php?id=100063909853201 1000145383483

MoE-Guideline-Exit-2015-E.C.pdf5.82 MB

#በአጠቃላይ በኢትዮጵያ የትምህርት ሥርዓት ውስጥ የሚተገበሩ ዋና ዋና የፈተና ደንቦችና መመሪያዎች የሚከተሉት ናቸው። 1. ለተፈታኝ ተማሪዎች የሚሰጡ ዋና ዋና መመሪያዎች (Rules for Examinees) ሰዓት ማክበር፦ ተፈታኞች የፈተናው መርሃ ግብር ከመጀመሩ አስቀድሞ በፈተና ማዕከሉ መገኘት አለባቸው። የተከለከሉ ቁሳቁሶች፦ ስማርት ስልኮች፣ ታብሌቶች፣ አስቀድሞ የተዘጋጁ ማስታወሻዎች እና ማንኛቸውም ያልተፈቀዱ ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች ወደ ፈተና ክፍል ማስገባት በጥብቅ የተከለከለ ነው። 2. የፈተና ዲሲፕሊን ግድፈቶች እና ቅጣቶች (Exam Discipline) በትምህርት ሚኒስቴር የብሔራዊ ፈተና ዲሲፕሊን መመሪያ መሠረት የሚከተሉት ጥሰቶች ከባድ ቅጣትን ያስከትላሉ፦ ኩረጃ መሞከር፦ ከሌላ ተማሪ ለመኮረጅ መሞከር ወይም የራስን መልስ ማሳየት ፈተናን መሠረዝ ያስከትላል። ፈተናን አስመስሎ መውጣት፦ ፈተናውን ካነበቡ በኋላ ታምሜአለሁ በማለት ለማጭበርበር መሞከር በሕግ ከለላ ስር ያቆያል። በሌላ ሰው መተካት፦ የሌላ ሰውን መታወቂያ ይዞ ለመፈተን መሞከር ለሦስት ተከታታይ ዓመታት ከፈተና የሚያግድ ከመሆኑም በላይ ወደ ወንጀል ምርመራ ይመራል። ጊዜን አለማክበር፦ የፈተና ጊዜ ካበቃ በኋላ መጻፍ አለማቆም የቃል ማስጠንቀቂያ፣ ካልተስተካከለ ደግሞ በመልስ ወረቀቱ ላይ ልዩ ምልክት እንዲደረግበት ያደርጋል። 3. የፈተና ዝግጅትና አስተዳደር መመሪያዎች (Administration Guidelines) ሚስጥራዊነት፦ የፈተና ጥያቄዎች እና የመልስ ወረቀቶች ከዝግጅት ጀምሮ እስከ ስርጭት ድረስ ሙሉ በሙሉ ሚስጥራዊነታቸው የተጠበቀ መሆን አለበት። የፈተና ይዘት፦ የፈተናው ጥያቄዎች በስርዓተ ትምህርቱ ከተቀመጡት የትምህርት ግቦች (Objectives) ጋር የተጣጣሙ መሆን ይኖርባቸዋል። ልዩ ፍላጎት ያላቸው ተፈታኞች፦ የአካል ጉዳት ወይም የሕክምና ችግር ያለባቸው ተፈታኞች አስቀድመው ካሳወቁ አስፈላጊው የድጋፍ አቅርቦት ይደረግላቸዋል። #ሙሉ መመሪያውን በቴሌግራም ቻናላችን ያገኛሉ 👇 ለተጨማሪ መረጃዎች 🖥 ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬ https://t.me/moedu123

#RemedialExamProtocols የ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ፈተና ከነገ ግንቦት 27/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለአምስት ቀናት ይሰጣል። የሪሚዲያል ተፈታኞች ሊከተሏቸው የሚገቡ የስነ-ምግባር መመሪያዎች፦ ➫ ተፈታኞች የሞባይል ስልክ፣ ሚሞሪ ያለው የእጅ ሰዓት፣ ሳይንቲፊክ ካልኩሌተር፣ የራስ ያልሆነ መታወቂያ እንዲሁም ማንኛውም አይነት የጦር መሳሪያ በመፈተኛ ክፍል ውስጥ ይዘው መገኘት አይችሉም፡፡ ➫ ተፈታኝ ተማሪዎች ከ3ዐ ደቂቃ ቀድመው በተመደቡበት ክፍል መገኘት አለባቸው፡፡ ➫ ተፈታኝ ተማሪዎች ከተመደቡበት ክፍል ውጪ መፈተን ውጤት ያሰርዛል፡፡ ➫ ተፈታኝ ተማሪዎች የፈተና አስፈጻሚን ትዕዛዝ ማክበር ይጠበቅባቸዋል። ➫ ተፈታኞች የፋይዳ መታወቂያ እንዲሁም ራሳቸውን የሚገልፅ መታወቂያ መያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ ➫ በሌላ ሰው ስም፣ መለያ ቁጥር እና የይለፍ ቃል መፈተን አይቻልም፡፡ ለተጨማሪ  መረጃዎች 🖥 በFacebook፦ https://www.facebook.com/profile.php?id=100063909853201 በTelegram፦ https://t.me/moedu123

#ማስታወቂያ ዋናዉን ዲግሪ (Original Degree) ላልወሰዳችሁ የሠመራ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞ ተማሪዎች በሙሉ ከሠመራ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ተመርቃችሁ ዋናዉን ዲግሪ (Original Degree) ያልወሰዳችሁ እና እንዲሰራላችሁ የምትፈልጉ ትምህርት ሚኒስቴር ባስቀመጠዉ አቅጣጫ መሰረት ዋናዉን ዲግሪ (Original Degree) ከማተሚያ ቤቱ በቀጥታ ታትሞ የሚመጣ በመሆኑ ከሠመራ ዩኒቨርሲቲ ተመርቃችሁ ዋናዉን ዲግሪ (Original Degree) ያልወሰዳችሁ እና እንዲሰራላችሁ የምትፈልጉ ከታች በተቀመጠዉ ማስፈንጠሪያ (Link) እንድትመዘገቡ እያሳሳብን እስከ ሰኔ 20, 2018 ዓ/ም የተመዘገቡትን ብቻ ለመጀመሪያ ዙር የምናሳትም ሲሆን ከዚያ በኋላ የተመዘገባችሁት በሁለተኛ ዙር የሚታተምላችሁ መሆኑን እናሳውቃለን:: ☞ Link: https://forms.gle/qMwRKY43AQ2Rf1nX8 ማሳሰቢያ፦ ☞ በወጪ መጋራት (Cost-Sharing) የተማራችሁ አመልካቾች ኦሪጅናል ተፊኬታችሁን ለመውሰድ የክፍያ ግዴታችሁን መፈጸማችሁን ወይም በአገልግሎት መወጣታችሁን የሚያረጋግጥ ደብዳቤ እና ደረሰኝ ማቅረብ ይኖርባችኋል፡፡ የሠመራ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት 𝐓𝐞𝐥𝐞𝐠𝐫𝐚𝐦 #ይከተሉን (Follow Us): በTelegram፦ https://t.me/moedu123 #በFacebook፦ https://www.facebook.com/profile.php?id=100063909853201