cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

Remedial exam

Remedial ተማሪዎች የሆናችሁ ለናንተ ብቻ የተዘጋጀ ቻናል አዘጋጅተንላቹአል 😊🙏 በዚህ ቻናል ዉስጥ👇👇 📌 remedial exam 📌 worksheets 📌 brief notes 📌 about department 📌 study tips ከናንተ ሚጠበቀው join to request ማድረግ 👇👇👇

Больше
Рекламные посты
1 534
Подписчики
+224 часа
+137 дней
+6030 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

Фото недоступноПоказать в Telegram
#️⃣ስለ Tap swap አጭር ማብራሪያ📨 ስለ Tap  Swap  አጨዋወት አጭር ማብራሪያ 1👉 ሊንኩን  ነክታችሁ start ካደረጋቹ በኋላ play or start now ሚለውን በተን ነክታቹ  ማስጀመር 2👉  የ T ወርቃማ ሳንቲሙን ታፕ ታፕ ማድረግ   ታፕ ስታደርጉ በ 5ቱም ጣቶቻችሁ ሲሆን score ሩ በ 5 እጥፍ ይቆጥራል 3👉  task ሚለው ዉስጥ ገብተን  ታስኮቹን መስራት ለምሳሌ connect solena ሚለው ላይ ሶሌና ጋር connect ስታደርጉ bones  +200,000 ይሰጣቹሃል። 4👉  boost ሚለው ዉስጥ ገብታቹ  tap guru እና full tank  ሚሉትን ቦነሶች በየ24 ሳት መጠቀም እንዲሁም  ባላችሁ balance ልክ አጣጥማችሁ  ሚገዙ boosteroችን መጠቀም ለምሳሌ  multitap  ስንገዛ ታፕ ስናደርግ አንድ አንድ ይቆጥር ከነበር ሁለት ሁለት  ይቆጥራል ሁለት ሁለት  ይቆጥር ከነበር ሶስት ሶስት ዕያለ ይሄዳል። ሌላው tap bot 200,000 balance ስትደርሱ መግዛት አለባቹ ምክያት እናተ ታፕ በማታደርጉ  (off) በሆናቹ ሳት tap bot ታፕ ታፕ ታደርግላቹሃለች 5 👉 ref ሚለው ዉስጥ ገብታቹ  invite freind  በመንካት ሚሰጣችሁን ሊንክ ለጓደኞቻችሁ በመጋበዝ በ  1 ሰው 2500 እና ከዚያ በላይ  bones ማግ ኘት ትችላላችሁ። የጋበዛችሁት  ሰው balance በጭመረ ቁጥር ለናተ ኮሚሽን ይሰጥቹሃል ። ስለ notcoin አቀያየር እመጣበታለሁ። Dollar መስራት ያልጀመራችሁ በዚህ 👇 link:https://t.me/tapswap_mirror_bot?start=r_1115837427 🎁 +2.5k Shares as a first-time gift
Показать все...
👍 3
Фото недоступноПоказать в Telegram
"የ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች ፈተና መቼ ይሰጣል" የሚሉ በርካታ ጥያቄዎች ደርሰውናል፡፡ የሪሚዲያል ፈተና በሰኔ ወር መጀመሪያ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ብቻ እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር ከዚህ ቀደም መግለፁ ይታወሳል፡፡ ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ባደረገው ማጣራት የሪሚዲያል ፈተና ከሰኔ 1-7/2016 ዓ.ም ወይም ከሰኔ 8-14/2016 ዓ.ም ይሰጣል፡፡ ዘንድሮ ከ78 ሺህ በላይ ተማሪዎች በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሪሚዲያል ትምህርታቸውን ከታህሳስ ወር ጀምሮ እየወሰዱ ይገኛሉ፡፡ ይሁን እንጂ ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ የሪሚዲያል ተማሪዎች እስካሁን ጥሪ አልተደረገላቸውም፡፡ ተማሪዎቹ ወደሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች ተዘዋውረው የሚማሩበት ዕድል እንዲሁም አማራጭ የፈተና ጊዜ የሚዘጋጅላቸው ስለመሆኑ በባህርዳር ዩኒቨርሲቲም ሆነ በትምህርት ሚኒስቴር የተባለ ነገር የለም፡፡ Via :- tikvahuniversity @Remedial_Hub 💙
Показать все...
👍 7 3👏 1
📣Message From ✔️ ክፊያ ፈፅማችሁ በቦት በትክክል ተመዝግባችሁ ምላሽ ያላገኛችሁ ተማሪዎች አግኙን👇 @Remedial_specials 💻ያልተመዘገባችሁ ደሞ በዚህ⬇️መመዝገብ ትችላላችሁ @Remedial_tutorbot
Показать все...
👍 3🥰 2 1
English EUEE 🙋QUESTION 1. I don't think I am very ____ but I'm not all that bad-looking either.
Показать все...
A. Plain
B. Pretty
C. Serious
D. Modest
"ከንቲባ" በእንግሊዘኛ ምን ይባላል ፦
Показать все...
Counselor
Magistrate
Prosecutor
Mayor
👍 3
Remedial exam tips Day 1 ✍️remedial ላይ አሪፍ ውጤት ለማምጣት quality ላይ የሰራ quantity ላይ ከሰራ ተማሪ የተሻለ ነው። ✍️ፊዚክስ ላይ ለምሳሌ ሁሉንም አንብቦ ለመጨረስ ከመሞከር 5ቱን ወይም 6ቱን ቻፕተር አንብቦ ባነበባቸው ቶፒኮች ስር የወጡ ጥያቄዎችን በደንብ የሰራ እንዲሁም ✍️ጊዜውን በትንሽ ንባብ በብዙ ጥያቄዎች ያሳለፈ እሱ ተማሪ ውጤታማ እንደሚሆን አትጠራጠሩ ✍️ፈተናቹ ልክ የentrance exam አይነት ጥያቄ ነው የሚወጣ concept ላይ አተኩሩ ❗️ጊዜያቹን በማይረባ ነገር አታጥፉ ማድረግ የምትችሉትን በሙሉ አድርጉ ከምንም በላይ ቤተሰቦቻቹን አስቡ በላባቸው የሚቀልድ አፉ ብቻ እናቴ አባቴ ብሎ የሚያወራ ፍቅሩን በተግባር መግለፅ የማይችል ልፍስፍስ እንዳትሆኑ ቤተሰቦቻቹ የሰጧቹ እድሜያቸውን ነው የሰጧቹ ላባቸውን ነው ፍቅራቹን በተግባር አሳዩ ለሁሉም ጊዜ አለው አራዳ በእያንዳንዱ እንቅስቃሴ የእናቱን ሽበት የአባቱን መስዋትነት ዋጋ እንዲኖረው የሚያደርግ ጠንካራው ልጅ ነው። 🙏እባካቹ የቀራቹን አጭር ጊዜ መክፈል ያለባቹን ዋጋ ሁሉ ክፈሉ በተረፈ በደምብ የሚያግዛቹ እና ብዙ ተማሪዎች ተመዝግበው እየተማሩበት ያለበት Remedial Special Class Tutorial ዉስጥ መመዝገብ እና አሪፍ ዉጤት ማምጣት ትችላላችሁ :: ለመመዝገብ ➡️@Remedial_tutorbot ☎️ ለበለጠ መረጃ ➡️ @Remedial_specials
Показать все...
🙏 11👍 7🥰 3
የ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፈተና መቼ ይሰጣል ? እንደ ትምህርት ሚኒስቴር መረጃ ፤ የ2016 ዓ/ም የሪሚዲያል ተማሪዎች ፈተና በሰኔ ወር መጀመሪያ ይሰጣል። ፈተናው ለ15 ቀናት በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ብቻ ለመስጠት እየተሠራ ነው። ከ70 በመቶ የሚዘጋጀው ፈተና በኦንላይንና በወረቀት ወይም በጥብቅ ቁጥጥር በወረቀት ይሰጣል ተብሏል። ባለፈው ዓመት የተፈጠረውን ችግር ለመቅረፍ የሪሚዲያል ፈተናውን በሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች #ብቻ ለመስጠት ታቅዶ እየተሰራበት ነው። ዘንድሮ 32,500 ተማሪዎች 50 በመቶ በላይ ውጤት በማምጣት በቀጥታ ዩኒቨርሲቲ ገብተው መደበኛ ትምህርት እየተከታተሉ ሲሆን ከ78 ሺህ በላይ ተማሪዎች ደግሞ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ሪሚዲያል ትምህርት እየወሰዱ እንደሚገኙ ሚኒስቴሩ ለኢፕድ ከሰጠው መረጃ ተመልክተናል። በሌላ በኩል ፤ በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የተመደቡ የሬሜዲያ ተማሪዎች ከታህሳስ ወር ጀምሮ ትምህርታቸውን እየተከታተሉ የሚገኙ ቢሆንም በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ የተመደቡ ተማሪዎች እስካሁን ጥሪ አልተደረገላቸውም። 🌐JOIN : @QesemAcademy
Показать все...
👍 5 2
Repost from Grade 12 students
Фото недоступноПоказать в Telegram
ሰበር መረጃ #Entrance2016 የ2016 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል)ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ። የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ሐምሌ 3-5 ለማህበራዊ ሳይንስ ሐምሌ 9-11/2016 ዓ/ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በበይነ መረብ (Online) እና በዩኒቨርሲቲ ውስጥ በወረቀት ይሰጣል። በወረቀት ላይ የሚፈተኑ የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 30-ሐምሌ 01/2016 ዓ/ም እንዲሁም የተፈጥሮ ሳይንስ ሐምሌ 6-7/2016 ዓ/ም ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገቡ ይሆናል። ስለሆነም ተፈታኞች እና የሚመለከታቸው ሁሉ ተገቢውን ዝግጅት እንዲያደርጉ እናሳስባለን። [የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት] JOIN :@ETHIO_ENTRANCEG12
Показать все...
👍 6
Repost from Grade 12 students
" የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን ይሰጣል " - ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ የ2016 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ፤ " ፈተናው ሙሉ በሙሉ በኦንላይን ለመስጠት ባይቻልም በክልሎች በተመረጡ ከተሞች ለመስጠት እየተሠራ ነው " ብለዋል። " በሁሉም ክልሎች ያሉ የተመረጡ ተማሪዎች በኦንላይን ፈተናቸውን ይወስዳሉ " ሲሉ አሳውቀዋል። ቀሪዎቹ ደግሞ በተለመደው አግባብ ፈተናቸውን እንደሚወስዱ ገልጸዋል። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር እሸቱ ከበደ በበኩላቸው ፤ " ፈተናው በኦንላይን ለመሥጠት የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተሠራ ነው " ብለዋል። ተፈታኝ ተማሪዎች በሙከራ ፈተና እንዲለማመዱ እንደሚደረግ ገልጸዋል። የአሰልጣኞች ስልጠና በመስጠት ተማሪዎች ተደጋጋሚ ስልጠና እንደሚሰጣቸው አመልክተዋል። ከቀጣይ ሳምንት ጀምሮ የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ይጀመራል ብለዋል። ©️tikvahethiopia JOIN: @ETHIO_ENTRANCEG12
Показать все...
👍 6