cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

HUGaDSSA (HU Governance and Development Studies Students' Association)

A channel that aims to connect GaDS Students of all years with a sense of unity and to exchange information. For more contact : @Tolera_Mulugeta @Yeamlaksira_Samuel @Yael_Tewodros 👉https://t.me/hugadssagroup

Больше
Рекламные посты
489
Подписчики
+324 часа
+437 дней
+15530 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

የገቨርናንስና ልማት ጥናት ተማሪዎች ማህበር በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተመሰረተ:: *//*** ግንቦት 22/2016 ዓም የዘርፉ ባለሙያዎች በጋራና በትብብር እንዲሰሩ ያስችላል በሚል የተቋቋመው ማህበር የምስረታ  መርሐግብር በክብር እንግዶች የህይወት ተሞክሮና የማነቃቂያ ንግግር ግንቦት 21/2016 ዓ.ም በዋናው ግቢ የአፍሪካ ህብረት አዳራሽ ተካሂዷል። የህግና ገቨርናንስ ኮሌጅ ዲን ዶ/ር ደብረወርቅ ደበበ መርሐግብሩን ባስጀመሩበት ንግግራቸው እንደገለጹት በሀገር አቀፍና በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በርካታ የሙያ ማህበራት እንደሚገኙና እነኚሁ ማህበራት በቀጥታ በቀለም ትምህርት ከሚገኘው እውቀት በተጨማሪ የተለያዩ ልምዶችና ተሞክሮዎች ማግኛ መንገድ በመሆን እያገለገሉ እንደሆነ ገልፀዋል። "የገቨርናንስና ልማት ጥናት ተማሪዎች ማህበር" በራሳቸው በኮሌጁ ተማሪዎች ተነሳሽነት የተቋቋመ መሆኑን ያነሱት ዲኑ በዚሁ የሙያ ዘርፍ የሚሰሩ አካላትን በማቀራረብና የተሻለ ስራን መስራት እንዲችሉ በማድረግ ረገድ ተጨባጭ ስራ ይሰራል ብለው እንደሚያምኑ ተናግረዋል። የሲዳማ ልማት ኮርፖሬሽን ሥራ አስፈጻሚ አቶ ታሪኩ ለማ በመድረኩ ተገኝተው የህይወት ልምዳቸውን ባጋሩበት ወቅት እንደገለጹት ሁልጊዜም አዳዲስ ማህበራትና ተቋማት ሲመሰረቱ ፈተናዎች እንደሚገጥማቸውና በቀላሉ ሀሳቦቻቸውን የሚገዙ አባላት ለማግኘት የሚቸገሩ ቢሆንም ሰዎች ግን ለሚይዙት ሀሳብና ለሚከተለሉት አላማ ጽናትና ቁርጠኝነት ካላቸው ወደ ስኬት መድረሳቸው የማይቀር መሆኑን ገልጸዋል። አቶ ታሪኩ አክለውም ሀገራችን ወጣትና አዳዲስ ሀሳብ ያላቸው መሪዎችን የምትፈልግበት ጊዜ ላይ እንደመገኘቷ መሰል የሙያ ማህበራት በእውቀትና በክህሎት የበቁ አመራሮችን ለማፍራት ጉልህ ድርሻ እንደሚጫወቱ ተናግረዋል።
Показать все...
😁 2👏 1
Показать все...
HUGaDSSA (HU Governance and Development Studies Students' Association)

A channel that aims to connect GaDS Students of all years with a sense of unity and to exchange information. For more contact : @Tolera_Mulugeta @Yeamlaksira_Samuel @Yael_Tewodros 👉

https://t.me/hugadssagroup

👏 1
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ አካቶ ትግበራ ሥራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ምህረት ገነነ በበኩላቸው የኮሌጁ ተማሪዎች ይህንን የሙያ ማህበር ለማቋቋም የሄዱበት ርቀት ብበዙ የሚያስመሰግናቸው መሆኑን አንስተው ማህበሩና አባላቶቹ የተሰጡትን ስራዎች በታማኝነትና በመሰጠት ከሰሩ የሚፈለገውን ለውጥ ማምጣት እንደሚችሉ ያላቸውን እምነት ገልጸዋል። ማህበሩ ከአካታችነት አንጻር ጠንካራ ስራዎችን መስራት እንዳለበት ያነሱት ወ/ሮ ምህረት በተለይም ሴቶችን ወደ አመራር ቦታ በማምጣትና አቅማቸውን በማሳደግ ምሳሌ መሆን ይጠበቅበታል ብለዋል። የማህበሩ ፕሬዚደንት ተማሪ ቶሌራ ሙሉጌታ ስለማህበሩ አጠቃላይ ያደረገ ሲሆን "ብቁ የሆነ አመራር ቀጣይነት ላለው ልማት" በሚል መሪ ቃል የሚመራና በአላማ ደረጃ የአካዳሚክ ድጋፍ ማድረግ፣ የማጠናከሪያ ወርክሾፖችን ማዘጋጀት፣ ሙያዊ እድገትን ማገዝ እንዲሁም የምርምር እድሎችን ማመቻቸትና የማህበረሰባዊ ተሳትፎን ማሳደግ ላይ እንደሚሰራ ገልጽዋል። የማህበሩ ራዕይ በሚቀጥሉት አምስት አመታት ውስጥ በኢትዮጵያ ደረጃ በዘርፉ ግንባር ቀደም ማህበር መሆን መሆኑን ያነሳው ተማሪ ቶሌራ ይህንን ለማሳካት የአካዳሚክ ልህቀትን በማጎልበት፣ በስነ-ምግባር የታነጸ አመራርን ማስተዋወቅና ዘላቂ ልማትን በአዲስ የምርምርና የጥብቅና ተሳትፎ መስራትን እንደ ተልዕኮ መያዙን ጨምሮ ተናግሯል።                      ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ                     ሁሌም ለልህቀት!             ሊያገኙን ቢፈልጉ:- * Facebook: https://www.facebook.com/Hawassa.University?mibextid=ZbWKwL Website: https://www.hu.edu.et Telegram: https://t.me/HUCommunicationsoffice Email: [email protected] Telephone: +251462205168 P. O. Box: 05, Hawassa
Показать все...
Log in or sign up to view

See posts, photos and more on Facebook.

👏 1😁 1
Repost from Hawassa University
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ አካቶ ትግበራ ሥራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ምህረት ገነነ በበኩላቸው የኮሌጁ ተማሪዎች ይህንን የሙያ ማህበር ለማቋቋም የሄዱበት ርቀት ብበዙ የሚያስመሰግናቸው መሆኑን አንስተው ማህበሩና አባላቶቹ የተሰጡትን ስራዎች በታማኝነትና በመሰጠት ከሰሩ የሚፈለገውን ለውጥ ማምጣት እንደሚችሉ ያላቸውን እምነት ገልጸዋል። ማህበሩ ከአካታችነት አንጻር ጠንካራ ስራዎችን መስራት እንዳለበት ያነሱት ወ/ሮ ምህረት በተለይም ሴቶችን ወደ አመራር ቦታ በማምጣትና አቅማቸውን በማሳደግ ምሳሌ መሆን ይጠበቅበታል ብለዋል። የማህበሩ ፕሬዚደንት ተማሪ ቶሌራ ሙሉጌታ ስለማህበሩ አጠቃላይ ያደረገ ሲሆን "ብቁ የሆነ አመራር ቀጣይነት ላለው ልማት" በሚል መሪ ቃል የሚመራና በአላማ ደረጃ የአካዳሚክ ድጋፍ ማድረግ፣ የማጠናከሪያ ወርክሾፖችን ማዘጋጀት፣ ሙያዊ እድገትን ማገዝ እንዲሁም የምርምር እድሎችን ማመቻቸትና የማህበረሰባዊ ተሳትፎን ማሳደግ ላይ እንደሚሰራ ገልጽዋል። የማህበሩ ራዕይ በሚቀጥሉት አምስት አመታት ውስጥ በኢትዮጵያ ደረጃ በዘርፉ ግንባር ቀደም ማህበር መሆን መሆኑን ያነሳው ተማሪ ቶሌራ ይህንን ለማሳካት የአካዳሚክ ልህቀትን በማጎልበት፣ በስነ-ምግባር የታነጸ አመራርን ማስተዋወቅና ዘላቂ ልማትን በአዲስ የምርምርና የጥብቅና ተሳትፎ መስራትን እንደ ተልዕኮ መያዙን ጨምሮ ተናግሯል። ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሁሌም ለልህቀት! ሊያገኙን ቢፈልጉ:- ***** Facebook: https://www.facebook.com/Hawassa.University?mibextid=ZbWKwL Website: https://www.hu.edu.et Telegram: https://t.me/HUCommunicationsoffice Email: [email protected] Telephone: +251462205168 P. O. Box: 05, Hawassa
Показать все...
Log in or sign up to view

See posts, photos and more on Facebook.

👍 1
Repost from Hawassa University
የገቨርናንስና ልማት ጥናት ተማሪዎች ማህበር በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተመሰረተ:: ***//***** ግንቦት 22/2016 ዓም የዘርፉ ባለሙያዎች በጋራና በትብብር እንዲሰሩ ያስችላል በሚል የተቋቋመው ማህበር የምስረታ  መርሐግብር በክብር እንግዶች የህይወት ተሞክሮና የማነቃቂያ ንግግር ግንቦት 21/2016 ዓ.ም በዋናው ግቢ የአፍሪካ ህብረት አዳራሽ ተካሂዷል። የህግና ገቨርናንስ ኮሌጅ ዲን ዶ/ር ደብረወርቅ ደበበ መርሐግብሩን ባስጀመሩበት ንግግራቸው እንደገለጹት በሀገር አቀፍና በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በርካታ የሙያ ማህበራት እንደሚገኙና እነኚሁ ማህበራት በቀጥታ በቀለም ትምህርት ከሚገኘው እውቀት በተጨማሪ የተለያዩ ልምዶችና ተሞክሮዎች ማግኛ መንገድ በመሆን እያገለገሉ እንደሆነ ገልፀዋል። "የገቨርናንስና ልማት ጥናት ተማሪዎች ማህበር" በራሳቸው በኮሌጁ ተማሪዎች ተነሳሽነት የተቋቋመ መሆኑን ያነሱት ዲኑ በዚሁ የሙያ ዘርፍ የሚሰሩ አካላትን በማቀራረብና የተሻለ ስራን መስራት እንዲችሉ በማድረግ ረገድ ተጨባጭ ስራ ይሰራል ብለው እንደሚያምኑ ተናግረዋል። የሲዳማ ልማት ኮርፖሬሽን ሥራ አስፈጻሚ አቶ ታሪኩ ለማ በመድረኩ ተገኝተው የህይወት ልምዳቸውን ባጋሩበት ወቅት እንደገለጹት ሁልጊዜም አዳዲስ ማህበራትና ተቋማት ሲመሰረቱ ፈተናዎች እንደሚገጥማቸውና በቀላሉ ሀሳቦቻቸውን የሚገዙ አባላት ለማግኘት የሚቸገሩ ቢሆንም ሰዎች ግን ለሚይዙት ሀሳብና ለሚከተለሉት አላማ ጽናትና ቁርጠኝነት ካላቸው ወደ ስኬት መድረሳቸው የማይቀር መሆኑን ገልጸዋል። አቶ ታሪኩ አክለውም ሀገራችን ወጣትና አዳዲስ ሀሳብ ያላቸው መሪዎችን የምትፈልግበት ጊዜ ላይ እንደመገኘቷ መሰል የሙያ ማህበራት በእውቀትና በክህሎት የበቁ አመራሮችን ለማፍራት ጉልህ ድርሻ እንደሚጫወቱ ተናግረዋል።
Показать все...
👍 1
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ አካቶ ትግበራ ሥራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ምህረት ገነነ በበኩላቸው የኮሌጁ ተማሪዎች ይህንን የሙያ ማህበር ለማቋቋም የሄዱበት ርቀት ብበዙ የሚያስመሰግናቸው መሆኑን አንስተው ማህበሩና አባላቶቹ የተሰጡትን ስራዎች በታማኝነትና በመሰጠት ከሰሩ የሚፈለገውን ለውጥ ማምጣት እንደሚችሉ ያላቸውን እምነት ገልጸዋል። ማህበሩ ከአካታችነት አንጻር ጠንካራ ስራዎችን መስራት እንዳለበት ያነሱት ወ/ሮ ምህረት በተለይም ሴቶችን ወደ አመራር ቦታ በማምጣትና አቅማቸውን በማሳደግ ምሳሌ መሆን ይጠበቅበታል ብለዋል። የማህበሩ ፕሬዚደንት ተማሪ ቶሌራ ሙሉጌታ ስለማህበሩ አጠቃላይ ያደረገ ሲሆን "ብቁ የሆነ አመራር ቀጣይነት ላለው ልማት" በሚል መሪ ቃል የሚመራና በአላማ ደረጃ የአካዳሚክ ድጋፍ ማድረግ፣ የማጠናከሪያ ወርክሾፖችን ማዘጋጀት፣ ሙያዊ እድገትን ማገዝ እንዲሁም የምርምር እድሎችን ማመቻቸትና የማህበረሰባዊ ተሳትፎን ማሳደግ ላይ እንደሚሰራ ገልጽዋል። የማህበሩ ራዕይ በሚቀጥሉት አምስት አመታት ውስጥ በኢትዮጵያ ደረጃ በዘርፉ ግንባር ቀደም ማህበር መሆን መሆኑን ያነሳው ተማሪ ቶሌራ ይህንን ለማሳካት የአካዳሚክ ልህቀትን በማጎልበት፣ በስነ-ምግባር የታነጸ አመራርን ማስተዋወቅና ዘላቂ ልማትን በአዲስ የምርምርና የጥብቅና ተሳትፎ መስራትን እንደ ተልዕኮ መያዙን ጨምሮ ተናግሯል። ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሁሌም ለልህቀት! ሊያገኙን ቢፈልጉ:- ***** Facebook: https://www.facebook.com/Hawassa.University?mibextid=ZbWKwL Website: https://www.hu.edu.et Telegram: https://t.me/HUCommunicationsoffice Email: [email protected] Telephone: +251462205168 P. O. Box: 05, Hawassa
Показать все...
Log in or sign up to view

See posts, photos and more on Facebook.

የገቨርናንስና ልማት ጥናት ተማሪዎች ማህበር በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተመሰረተ:: ***//***** ግንቦት 22/2016 ዓም የዘርፉ ባለሙያዎች በጋራና በትብብር እንዲሰሩ ያስችላል በሚል የተቋቋመው ማህበር የምስረታ  መርሐግብር በክብር እንግዶች የህይወት ተሞክሮና የማነቃቂያ ንግግር ግንቦት 21/2016 ዓ.ም በዋናው ግቢ የአፍሪካ ህብረት አዳራሽ ተካሂዷል። የህግና ገቨርናንስ ኮሌጅ ዲን ዶ/ር ደብረወርቅ ደበበ መርሐግብሩን ባስጀመሩበት ንግግራቸው እንደገለጹት በሀገር አቀፍና በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በርካታ የሙያ ማህበራት እንደሚገኙና እነኚሁ ማህበራት በቀጥታ በቀለም ትምህርት ከሚገኘው እውቀት በተጨማሪ የተለያዩ ልምዶችና ተሞክሮዎች ማግኛ መንገድ በመሆን እያገለገሉ እንደሆነ ገልፀዋል። "የገቨርናንስና ልማት ጥናት ተማሪዎች ማህበር" በራሳቸው በኮሌጁ ተማሪዎች ተነሳሽነት የተቋቋመ መሆኑን ያነሱት ዲኑ በዚሁ የሙያ ዘርፍ የሚሰሩ አካላትን በማቀራረብና የተሻለ ስራን መስራት እንዲችሉ በማድረግ ረገድ ተጨባጭ ስራ ይሰራል ብለው እንደሚያምኑ ተናግረዋል። የሲዳማ ልማት ኮርፖሬሽን ሥራ አስፈጻሚ አቶ ታሪኩ ለማ በመድረኩ ተገኝተው የህይወት ልምዳቸውን ባጋሩበት ወቅት እንደገለጹት ሁልጊዜም አዳዲስ ማህበራትና ተቋማት ሲመሰረቱ ፈተናዎች እንደሚገጥማቸውና በቀላሉ ሀሳቦቻቸውን የሚገዙ አባላት ለማግኘት የሚቸገሩ ቢሆንም ሰዎች ግን ለሚይዙት ሀሳብና ለሚከተለሉት አላማ ጽናትና ቁርጠኝነት ካላቸው ወደ ስኬት መድረሳቸው የማይቀር መሆኑን ገልጸዋል። አቶ ታሪኩ አክለውም ሀገራችን ወጣትና አዳዲስ ሀሳብ ያላቸው መሪዎችን የምትፈልግበት ጊዜ ላይ እንደመገኘቷ መሰል የሙያ ማህበራት በእውቀትና በክህሎት የበቁ አመራሮችን ለማፍራት ጉልህ ድርሻ እንደሚጫወቱ ተናግረዋል።
Показать все...