ru
Feedback
Jimma University Question®️

Jimma University Question®️

Открыть в Telegram

Well Come To jimma University ♀️Freshman Pdfs ♀️PowerPoints ♀️Mid and Final Exam ♀️Other Relevant materials. ♀️Dep't exam Group▶️ @JimmaUniversityQuestion_group Contact (for promotion) ▶️ @abel_ABUNA7

Больше
5 156
Подписчики
-624 часа
+237 дней
+7530 дней

Загрузка данных...

Привлечение подписчиков
сентябрь '26
сентябрь '26
+24
в 0 каналах
август '26
+134
в 2 каналах
Get PRO
июль '26
+69
в 2 каналах
Get PRO
июнь '26
+124
в 3 каналах
Get PRO
май '26
+177
в 3 каналах
Get PRO
апрель '26
+189
в 2 каналах
Get PRO
март '26
+86
в 0 каналах
Get PRO
февраль '26
+126
в 0 каналах
Get PRO
январь '26
+208
в 2 каналах
Get PRO
декабрь '25
+423
в 2 каналах
Get PRO
ноябрь '25
+589
в 2 каналах
Get PRO
октябрь '25
+334
в 2 каналах
Get PRO
сентябрь '25
+86
в 0 каналах
Get PRO
август '25
+53
в 0 каналах
Get PRO
июль '25
+37
в 1 каналах
Get PRO
июнь '25
+144
в 1 каналах
Get PRO
май '25
+82
в 0 каналах
Get PRO
апрель '25
+137
в 1 каналах
Get PRO
март '25
+102
в 2 каналах
Get PRO
февраль '25
+202
в 3 каналах
Get PRO
январь '25
+189
в 1 каналах
Get PRO
декабрь '24
+903
в 1 каналах
Get PRO
ноябрь '24
+256
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '24
+213
в 1 каналах
Get PRO
сентябрь '24
+136
в 0 каналах
Get PRO
август '24
+119
в 0 каналах
Get PRO
июль '24
+72
в 0 каналах
Get PRO
июнь '24
+161
в 0 каналах
Get PRO
май '24
+137
в 0 каналах
Get PRO
апрель '24
+141
в 0 каналах
Get PRO
март '24
+202
в 2 каналах
Get PRO
февраль '24
+774
в 1 каналах
Дата
Привлечение подписчиков
Упоминания
Каналы
04 сентября+2
03 сентября+9
02 сентября+7
01 сентября+6
Посты канала
#MoE የ2018 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተናን ወስደው በመደበኛ የትምህርት መርሃ ግብር የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋምና የትምህርት መስክ ምርጫቸውን ከነሐሴ 28 እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ.ም. ድረስ እንዲያስገቡ የትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። ተማሪዎች ምርጫቸውን ትምህርት ቤት መሄድ ሳያስፈልጋቸው ባሉበት ሆነው በኦንላይን ማስገባት ይችላሉ። የምርጫ ማስገቢያ ድረ-ገጹ፦ student.ethernet.edu.et ነው። - በሕክምና ምክንያት ልዩ ሁኔታ ያላቸው፣ - የአካል ጉዳተኛ የሆኑ፣ - ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትያዎች - ከ6 ወር በታች ሕፃን የሚያጠቡ እናቶች ተገቢውን ሕጋዊ ማስረጃ ማያያዝ እንደሚጠበቅባቸውም ሚኒስቴሩ ገልጿል። #MoE ነሐሴ 28 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia

2
📢ለ University ተማሪዎች እና ለሌሎችም እንደሚታወቀው ግቢ መግቢያ ቀናችሁ በጣም አየተቃረበ ስለሆነ የሚያስፈልጋችሁ ዝግጅት ይኖራል። ከሱም ዉስጥ አንዱ የ #ገንዘብ ሲሆን ለዚህም በቀረች ጊዜ አሪፍ መላ ማግኛ ስራ እየሰራን እንገኛለን። ስራዉ ብዙዎቻችሁ የምታቁት ሲሆን ዛሬም እንደቀጠልን ለማሳወቅ እወዳለው ስለዚህም ከኛ ጋር መስራት እንፈልጋለን የምትሉ ከታች በማስቀምትላችሁ username አናግሩን። ✅ምንድነው  ስራዉ ካላችሁ: #Me_pass ይባላል ፤ Just app አውርዳችሁ register ማደረግ እና kyc verification መጭረስ ነው አዲስ account create ስታረጉ #100 birr ከዛ ደሞ እኔ በምሰጣችሁ invitation code 1 ሰዉ invite አርጋቹ ስታስገቡ #150 ብር ታገኛላቹ። 10 ሰው ብታደርጉ 1,500 ብር ነው። ➡️ከናንተ የሚጠበቀው ስልክ እና national ID  ብቻ ነዉ ሌላ ምንም አያስፈልግም ⚡️ያልገባቹ ነገር ካለ የተዘጋጀ video ስላለ ከታች በማስቀምጥላችሁ username Contact አርጉኝ ይህንን እድል ካሁኑ ብትጠቀሙት  የተሻለ የምታገኙበት ይሆናል 📱Username = @Swenib1✅ 📍Join us: @E_hubTech✅ @E_hubTech✅
1 039
3
#Remedial The Remedial Exam results have been released! ​The Ministry of Education announced that students can view their res
#Remedial The Remedial Exam results have been released! ​The Ministry of Education announced that students can view their results by logging into the result portal https://result.ethernet.edu.et/ , clicking on "remedial examination," and entering their username. ​The passing score is 300. 🔹Share : ═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗ @JimmaUniversityQuestion @JimmaUniversityQuestion ═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
1 665
4
#NOTICE #G12 ከ297 - 300 ያመጡ ተማሪዎች በቀጥታ ወደ ዩኒቨርሲቲ ምደባ እንደሚገቡ የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል። The Ministry of Education has announced that students who scored between 297 - 300 have passed and will proceed directly to university placement. #Remedial Expected Cut-Off Score for the Remedial Program In a phone conversation with a student news reporter, Ato Eyob (Ministry of Education official) indicated that the cut-off score for entering the Remedial Program is expected to be above 38% (>228 out of 600).l Remedial Cut Off Score History (Past Two Years): 🛜 2016 E.C. (2023/24 G.C.): 34% (204/600) — For both Natural & Social Science male students. 🛜 2017 E.C. (2024/25 G.C.): 36% (216/600) — For both Natural & Social Science female students. 📌 Note to Students: 👉 The exact official entry score for this academic year will be determined and announced officially by the Ministry of Education soon. Students are advised to await the formal statement. 🔹Share : ═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗ @JimmaUniversityQuestion @JimmaUniversityQuestion ═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
2 879
5
Нет текста...
2 569
6
👊 ትልቅ ግምት! ማን ያሸንፋል? 👊 ማን ያሸንፋል ብላቹ ታስባላቹ? SEDO ወይስ JHONNY? ❤️ SEDO ያሸንፋል የምትሉ 🔥 JHONNY ያሸንፋል የምትሉ 🔹Share : ═🌟═🌟═🌟•🌟•
👊 ትልቅ ግምት! ማን ያሸንፋል? 👊 ማን ያሸንፋል ብላቹ ታስባላቹ? SEDO ወይስ JHONNY? ❤️ SEDO ያሸንፋል የምትሉ 🔥 JHONNY ያሸንፋል የምትሉ 🔹Share : ═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗ @JimmaUniversityQuestion @JimmaUniversityQuestion ═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
2 393
7
#አሳዛኝ_ዜና ! ከሳምንታት በፊት  በ ቴሌግራም ቻናላችን እንዲሁም በሁሉም የቴሌግራም ቻናሎች ላይ አቅማችን የፈቀደውን ድጋፍ ስናደርግላት የነበረችው ታዳጊ በሚያሳዝን ሁኔታ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች። በቂ ባይሆንም ሁላችንም ተባብረናል አቅማችንን አሳይተናል የቻልነውንም አድርገናል። ለቤተሰቦቿ እና ለወዳጅ ዘመዶቿ እንዲሁም ለእኛ ለሁላችንም መፅናናቱን ይስጠን ! በእውነቱ ልብ የሚሰብር ዜና ነው ! #ነፍስ_ይማር 🕊
2 057
8
#StudentGuide Information on Internal Transfer 📌 በጅማ ዩኒቨርሲቲ ከዲፓርትመንት ወደ ዲፓርትመንት የመዛወሪያ (Internal Department Transfer) መስፈርቶች እና አስፈላጊ መረጃዎች! በጅማ ዩኒቨርሲቲ ከዲፓርትመንት ወደ ዲፓርትመንት መቀየር ለምትፈልጉ ተማሪዎች ማሟላት ያለባችሁ ዋና ዋና መስፈርቶች እና ማወቅ የሚገቧችሁ ነጥቦች የሚከተሉት ናቸው፡ 🔹 ዋና ዋና መስፈርቶች፡ 1️⃣ ከፍተኛ CGPA (Cumulative GPA)፡ ወደሚፈልጉት ዲፓርትመንት ለመዛወር የዚያን ዲፓርትመንት የመቁረጫ ነጥብ (Cut-off point) ማሟላት አለብዎት። በተለይ ከፍተኛ ተፈላጊነት ያላቸው ዲፓርትመንቶች ከሆነ ውድድሩ ከፍተኛ ነው ። 2️⃣ ጥሩ የአካዳሚክ ቁመና (Good Academic Standing)፡ በወሰዷቸው ኮርሶች ላይ ምንም ዓይነት "F" Grade የሌለብዎት መሆን አለበት። በተጨማሪም ምንም ዓይነት የማስጠንቀቂያ (Academic Warning) ደረጃ ላይ ያልተመደቡ እና ትምህርት አቋርጠው ያላወቁ መሆን አለብዎት። 3️⃣ የጊዜ ገደብ (Timing)፡ አብዛኛውን ጊዜ የዲፓርትመንት ዝውውር የሚፈቀደው የ 1ኛ ዓመት (Freshman) ትምህርት ተጠናቆ ወደ 2ኛ ዓመት ሲገባ ወይም በሴሚስተሮች መወጣጫ ክፍት ጊዜ ላይ በሚወጣ ማስታወቂያ መሠረት ነው። 4️⃣ የሬጅስትራር ማስታወቂያን መከታተል፡ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ዋና ሬጅስትራር (Main Registrar) በየዓመቱ ወይም በሴሚስተር መጀመሪያ ላይ "የዲፓርትመንት ቅያሬ ማመልከቻ" ማስታወቂያ ያወጣል። ማስታወቂያው ሳይወጣ ቀድሞ ማመልከት አይቻልም። (ማስታወቂያው በሬጅስትራር በኩል እንደወጣ እዚሁ ግሩፕ ላይ ሼር የምናደርግላችሁ ይሆናል።) 💡 ማሰብ ያለብዎት አስፈላጊ ነጥቦች (Tips)፡ ▪️ የወሰዷቸው ኮርሶች መጣጣም (Course Matching)፡ ከቀደመው ዲፓርትመንት ወደ አዲሱ ሲዛወሩ ያልወሰዷቸው ኮርሶች ካሉ (Prerequisites) አዲሱ ዲፓርትመንት ኮርሶቹን እንድትወስዱ (Add እንድታደርጉ) ሊጠይቃችሁ ይችላል። ▪️ የአንድ ዓመት የትምህርት መዘግየት (Batch Delay)፡ ዝውውሩ ከተፈቀደላችሁ በኋላ የወሰዷቸውን ኮርሶች ለማካካስ የአንድ ዓመት መዘግየት አለው፣ ከሚቀጥለው ባች (Lower Batch) ጋር አብራችሁ መከታተል ይኖርባቹዋል። 🔹Share : ═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗ @JimmaUniversityQuestion @JimmaUniversityQuestion ═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
1
9
እንኳን ደስ አላችሁ! የጅማ ዩኒቨርሲቲ ልዩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ታሪካዊ ውጤት አስመዘገበ! ትምህርት ቤቱ ያስፈተናቸው 34 ተማሪዎች በሙሉ 100% ማለፍ ችለዋል። 🌟 ዋና ዋና ውጤቶቹ፦ ✅ 18
እንኳን ደስ አላችሁ! የጅማ ዩኒቨርሲቲ ልዩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ታሪካዊ ውጤት አስመዘገበ! ትምህርት ቤቱ ያስፈተናቸው 34 ተማሪዎች በሙሉ 100% ማለፍ ችለዋል። 🌟 ዋና ዋና ውጤቶቹ፦ ✅ 18 ተማሪዎች ከ500 በላይ ውጤት አምጥተዋል! ✅ ተማሪ ዮናስ ተሾመ – 568.3 ✅ ተማሪ ሚኪዳድ ናስሬ – 563.52 ✅ ተማሪ ሲያም ሚፍታ -548.33 በሂሳብ ትምህርት 100 ማምጣት ችላለች! ትምህርት ቤቱ ካለፉት ዓመታት ዘንድሮ የተሻለ ውጤት አስመዝግቧል። በተመዘገበው ውጤት ጅማ ዩኒቨርሲቲ ላቅ ያለ ምስጋናውን ለኒቨርሲቲው ማህበረሰብ፣ ለአስተማሪዎች ፣ለተማሪዎች እና ለወላጆች ያቀረባል። እንኳን ደስ አላችሁ! በማህበረሰብ ውስጥ ነን ጅማ ዩኒቨርሲቲ
2 377
10
Нет текста...
1
11
+1
#JU_NGAT 🔺Updated Morning and Afternoon schedule aligned with MoE(for those who have been asking in the group) 🔹Share : ═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗ @JimmaUniversityQuestion @JimmaUniversityQuestion ═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
2 569
12
ውጤት መታየት ጀምሯል ገብታቹ እዩ ፥ መልካም ዕድል 1. ዌብ ሳይት፡ https://result.eaes.et 2. ቴሌገራም፡ https://t.me/EAESbot
2 776
13
#JimmaUniversity #UniversityAutonomy #MoE MoE Imposes Asset Freeze on 9 Universities Transitioning to Autonomy, Including Jimma University The Ministry of Education (MoE) has imposed an asset freeze on nine public universities, including Jimma University, that are in the final phase of transitioning to full self-administration (autonomy). 📍 Key Details of the Decision: The decision, signed by Minister Birhanu Nega, prohibits these universities from: 🔸 Selling assets 🔸 Borrowing against their assets 🔸 Entering into large construction and procurement contracts This measure is a precautionary step until the new competitive leadership is fully confirmed. Leadership Changes: ▫️ Interim presidents (ጊዜያዊ ፕሬዝዳንቶች) have been appointed at Jimma, Gondar, and AASTU, with permanent leaders to be selected through a competitive process. Path to Full Autonomy: ▫️ Jimma, ​Gondar, Bahir Dar, Mekele, Hawasa, Haramaya, Arba Minch, ASTU and AASTU. These nine Universities scored 60% or more on autonomy readiness criteria and are expected to gain full independence within the next three months. 🔹Share : ═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗ @JimmaUniversityQuestion @JimmaUniversityQuestion ═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
2 785
14
#Update " ተማሪዎች ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ውጤታቸው ማየት ይችላሉ " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈ+1
#Update " ተማሪዎች ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ውጤታቸው ማየት ይችላሉ " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት የሚገለጽባቸው አድራሻዎች ይፋ ሆነዋል። በ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች  ዛሬ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው የሚከተሉትን አማራጭ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) በመጠቀም ማየት የሚችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። በተያያዘም ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልግ https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ በማቅረብ ምላሹንም በተመሳሳይ ማስፈንጠሪያ በኩል መከታተል የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ ገልጿል። ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡- 🛜 በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et 🛜 ቴሌግራም፡ @EAESbot 🛜 አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም ©Tikvah 🔹Share : ═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗ @JimmaUniversityQuestion @JimmaUniversityQuestion ═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
1 786
15
የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ አልተደረገም። የተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት መለቀቁን በመግለጽ ተማሪዎችና ወላጀችን የሚያደናግር ሀሰተኛ መረጃ እያሰራጩ ይገ+1
የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ አልተደረገም። የተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት መለቀቁን በመግለጽ ተማሪዎችና ወላጀችን የሚያደናግር ሀሰተኛ መረጃ እያሰራጩ ይገኛሉ። እስካሁን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት፣ የፈተናው ውጤት ይፋ ስለመደረጉ በይፋ አላሳወቀም። ትክክለኛ የተረጋገጡ መረጃዎች ከትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ብቻ የሚገኙ በመሆኑ ተማሪዎች እና ወላጆች ሀሰተኛ መረጃዎችን ከሚያሰራጩ የተለያዩ አካላትና ገጾች ትጠነቀቁ ዘንድ ቲክቫህ ኢትዮጵያ መልዕክት ያስተላልፋል። የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ዙሪያ መግለጫ በሰጡበት ወቅት የፈተናው ውጤት ሰኞ ወይም እስከ ማክሰኞ ከሰዓት ይፋ ይደረጋል ማለታቸው ይታወሳል። ውጤት ሰኞ ዕለት ይፋ ያልተደረገ ሲሆን እስከ ማክሰኞ ከሰዓት ይፋ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል። የፈተናው ውጤት ይፋ ሲደረግ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ብቻ በይፋ የሚያሳውቅ ሲሆን እንዴት ማየት እንደሚቻልም ተቋሙ ገለጻ ያወጣል። እኛም ተከታትለን የምናቀርብ ይሆናል። Source:-ቲክቫህ ኢትዮጵያ 🔹Share : ═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗ @JimmaUniversityQuestion @JimmaUniversityQuestion ═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
2 602
16
#JU_NGAT 🛜 List of Jimma University NGAT candidates 🔹Share : ═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗ @JimmaUniversityQuestion @JimmaUniversityQuestion ═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝👈
2 078
17
#NGAT_Schedule የ2018 ዓ.ም መጨረሻ ዓመት ብሔራዊ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የፈተና መስጫ መርሐግብር፦ ፈተናው በጠዋት እና በከሰዓት ፈረቃ ነሐሴ 20 እና 21/
#NGAT_Schedule የ2018 ዓ.ም መጨረሻ ዓመት ብሔራዊ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የፈተና መስጫ መርሐግብር፦ ፈተናው በጠዋት እና በከሰዓት ፈረቃ ነሐሴ 20 እና 21/2018 ዓ.ም ይሰጣል። 🔹Share : ═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗ @JimmaUniversityQuestion @JimmaUniversityQuestion ═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
2 283
18
🚨 #UPDATE | Grade 12 Exam Result Access Portals Students can check their national exam results starting tonight at 11:30 PM (5:30 Local Time) through the following official channels: 🔺 https://eaes.edu.et/ 🔺Sms: Send your Registration Number to 6284 🤖 Telegram Bot: https://t.me/eaesbot ✔️ Complaints: Students with grievances do not need to appear in person; you can submit complaints online via the "Complaint" tab at https://eaes.edu.et/ 🔹Share : ═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗ @JimmaUniversityQuestion @JimmaUniversityQuestion ═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
3 078
19
#National_Exam_Result የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ከፍተኛ ውጤት፦ ተፈጥር ሳይንስ ወንድ - 591.6 ኦዳ ልዩ አዳሪ ት/ቤት (አዳማ) ሴት - 583 አገው ምድር ት/ቤት (እንጅባራ) ማኅበራዊ ሳይንስ ወንድ - 576.2 ዶዶላ ኢፋ ቦሩ ት/ቤት ሴት - 569.1 ቦሌ ሱፐር ሆሊሴቪየር ት/ቤት 🔹Share : ═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗ @JimmaUniversityQuestion @JimmaUniversityQuestion ═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
2 341
20
#National_Exam_Result | የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ሰኞ ወይም ማክሰኞ ለተማሪዎች ይላካል። አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ እ
#National_Exam_Result | የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ሰኞ ወይም ማክሰኞ ለተማሪዎች ይላካል። አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ እና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ምልመላ እና ቅበላ ካደረጉ በኋላ ሌሎቹም ዩኒቨርሲቲዎች ቶሎ ጥሪ እንዲያደርጉ እየሠራን ነው። መስከረም 05/2019 ዓ.ም ትምህርት ይጀመር የሚለውን ለመጠበቅ እንፈልጋለን። @tikvahuniversity
2 077