ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
Открыть в Telegram
በአሰላ ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። የቴሌግራም ቻናል:- @Finote_Wongel የቴሌግራም ግሩፕ:- @FinoteWongel27 የቲክቶክ ገፅ:- https://www.tiktok.com/@finotewongel27 Youtube:- https://www.youtube.com/@Finote_Wongel ©ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
Больше669
Подписчики
Нет данных24 часа
+27 дней
Нет данных30 дней
Архив постов
ልዩ መንፈሳዊ በፍኖተ ወንጌል ሰ/ት/ቤት እየተዘጋጀ የሚቀርብ የጥያቄ እና መልስ መርሐ ግብር።ዘወትር በየሳምንቱ አርብ ምሽት ከ2:00 ⏰ ጀምሮ እስከ 4:00 ⏰ ድረስ ወደ እናንተ ይደርሳል። ይሳተፋ! ለኦርቶዶክሳውያን ሼር በማድረግ ይጋብዙ! የአሰላ ደ/መ/መ/ዓ/ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናል:- T.me/Finote_Wongel የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475
+1
ታላቅ መንፈሳዊ ጉባኤ
ከሰኔ 14 እስከ 17/ 2016 ዓ.ም
ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝ ▭▭▭▭▭▭▭▭▭
ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ
የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
🔎 የቴሌግራም ቻናል:- T.me/Finote_Wongel
🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27
🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27
🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel
🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel
🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475
▭▭▭▭▭▭▭▭ @FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭
እንኳን ለ13ኛው የሰንበት ት/ቤቶች ቀን አደረሳችሁ።
ሰኔ 16 በቤተክርስቲያናችን ግቢ እንገናኝ
# እኔ ሰንበት ተማሪ ነኝ
# ሰኔ 16/2016 እንኳን አደረሳችሁ!!
ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝ ▭▭▭▭▭▭▭▭▭
ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ
የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
🔎 የቴሌግራም ቻናል:- T.me/Finote_Wongel
🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27
🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27
🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel
🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel
🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475
▭▭▭▭▭▭▭▭ @FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭
ሰንበት ትምህርት ቤት
ሰንበት ትምህርት ቤት እንወድሻለን/2/
ይኸዉ ዛሬ በፊትሽ ቆመን
ለስምሽ ክብር እንዘምራለን
አዝ ...........
በልጅነት እድሜ በጉብዝና ወራት
የወንጌልን ትምህርት የአምላክን ቸርነት
ተሰብስበን የተማማርንብሽ
መጠጊያችን የሰላም መንደር ነሽ /2/
አዝ .............
ወንድሞች በሕብረት በተቀመጡበት
ይፈሳል እንደ ወንዝ የአምላክ ቸርነት
ምህረቱን በረከቱን አየን
ይኸው ዛሬም ባንቺ ተሰብስበን /2/
አዝ ............
በደስታሽም ጊዜ በጣም ደስ ብሎናል
ሀዘንሽን ስናይ ግን እንባ ተራጭተናል
ሰላምሽን እግዚአብሔር ያብዛልሽ
ክፉውን ግን ካንቺ ያርቅልሽ /2/
አዝ............
ያሬዳዊ ዜማ ሲሰማ ጆሮአችን
አንቺ ነሽ ምንጊዜም ፍፁም ትዝታችን
ከበሮውን ይዘን ዘምረናል
በምስጋና በፊትሽ ቆመናል /2/
አዝ .........
በትምህርት በሥራ የራቁ ልጆችሽ
በሄዱበት ሁሉ በልባቸው አለሽ
ያስቡሻል ያሰላስሉሻል
በያሉበት ስምሽን ይጠሩታል /2/
አዝ .........
የታላቁ አባት የቴዎፍሎስ ፍሬ
እጅግ ደስ ይበልሽ አብበሻል ዛሬ
በእልልታ እንዘምር ለስምሽ
ለልጆችሽ አንቺ ክብራችን ነሽ /2/
......... ሰኔ 16 !..........
...... እንኳን አደረሳችሁ። ......
ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝ ▭▭▭▭▭▭▭▭▭
ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ
የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
ታላቅ መንፈሳዊ ጉባኤ
ከሰኔ 14 እስከ 17/ 2016 ዓ.ም
ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝ ▭▭▭▭▭▭▭▭▭
ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ
የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
🔎 የቴሌግራም ቻናል:- T.me/Finote_Wongel
🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27
🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27
🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel
🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel
🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475
▭▭▭▭▭▭▭▭ @FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭
ኑ! አብረን ተጉዘን አብረን ከመጥምቁ በረከት እንሳተፍ።
🚌 የንግስ በዓል ጉዞ 🚎
ወደ ሸንኮራ ቅዱስ ዮሐንስ
⏱ መነሻ፡- ሰኔ 29
መመለሻ፡- ሰኔ 30
የመመዝገቢያ ቦታ
- በሰንበት ት/ቤቱ ጽ\ቤት
- በሰንበት ት/ቤቱ ቤተ መጽሐፍት
- በሰንበት ት/ቤቱ ንዋየ ቅድሳት መሸጫ
ለበለጠ መረጃ
📞 09 55 25 20 34
📞 09 40 23 05 15
📞 07 13 83 09 96
አዘጋጅ፡- የአሰላ ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ትምህርት ቤት ጉዞ ክፍል
ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝ ▭▭▭▭▭▭▭▭▭
ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ
የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
🔎 የቴሌግራም ቻናል:- T.me/Finote_Wongel
🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27
🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27
🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel
🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel
🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475
▭▭▭▭▭▭▭▭ T.me/FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭
ሁለቱም አንድ አካል ይኾናሉ ፤ ይህ ነገር ጥልቅ ፤ ረቂቅ ምሥጢር ነው ፤ እኔም ለክርስቶስና ለቤተክርስቲያን ምሳሌ አድርጌ እናገረዋለሁ፡፡"
ሃይማኖተ አበው ዘስምዓት
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
ሰኔ 08 ቀን 2016 ዓ.ም በአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል በሥርዐተ ቤተክርስቲያን ጋብቻችሁን የፈጸማችሁ ✨ አቶ ናትናኤል ዳምጠው እና ወ/ሪት ሩት መለሰ ✨ የፈጸማቹት ጋብቻ የአብርሃምንና የሣራን ፤ የይሰሐቅንና የርብቃን ጋብቻ የባረከ አምላክ የትዳር ሕይወታችሁን ይባርክላችሁ እመብርሃን በአማላጅነቷ አትለያችሁ ፤ ቅዱስ ዮሐንስ ከፊት ይምራችሁ ከኋላ ይከተላችሁ፡፡
" ጋብቻ ንጹሕ ነው የወንድና የሴት አንድ መሆንንም እግዚአብሔር አክብሮታል "
መጽሐፈ ዲድስቅልያ
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝ ▭▭▭▭▭▭▭▭▭
ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ
የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
🔎 የቴሌግራም ቻናል:- T.me/Finote_Wongel
🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27
🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27
🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel
🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel
🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475
▭▭▭▭▭▭▭▭ @FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭
ኑ! አብረን ተጉዘን አብረን ከመጥምቁ በረከት እንሳተፍ።
🚌 የንግስ በዓል ጉዞ 🚎
ወደ ሸንኮራ ቅዱስ ዮሐንስ
⏱ መነሻ፡- ሰኔ 29
መመለሻ፡- ሐምሌ 1
የመመዝገቢያ ቦታ
- በሰንበት ት/ቤቱ ጽ\ቤት
- በሰንበት ት/ቤቱ ቤተ መጽሐፍት
- በሰንበት ት/ቤቱ ንዋየ ቅድሳት መሸጫ
ለበለጠ መረጃ
📞 09 55 25 20 34
📞 09 40 23 05 15
📞 07 13 83 09 96
አዘጋጅ፡- የአሰላ ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ትምህርት ቤት ጉዞ ክፍል
ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝ ▭▭▭▭▭▭▭▭▭
ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ
የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
🔎 የቴሌግራም ቻናል:- T.me/Finote_Wongel
🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27
🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27
🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel
🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel
🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475
▭▭▭▭▭▭▭▭ T.me/FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭
+1
ሰኔ 7/2016 ዓ.ም የነበረን የጥያቄ እና መልስ መርሐግብር ይሕን ይመስላል ። ለተሳታፊዎች ሁላችሁ እግዚአብሔር ያክብርልን🙏
እስከ ሣምንት መልካም ሣምንት!
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
የአሰላ ደ/መ/መ/ዓ/ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናል:- T.me/Finote_Wongel
የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27
የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27
Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel
Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel
Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475
🎲 Quiz 'Qophii Gaafii fii Deebii Daandii Wangeelaa. Carra Gaarii🛎🛎🛎'
🖊 7 questions · ⏱ 30 sec
🎲 Quiz 'ፍኖተ ወንጌል የጥያቄ እና መልስ ውድድር"start this quiz"የሚለውን ይጫኑ"i am ready"ሲጫኑ ጥያቄና መልሱ ይጀምራል።መልካም ዕድል🛎🛎🛎'
🖊 7 questions · ⏱ 30 sec
Waan tokko illee dhokatee utuu hin mul'atin kan hafu hin jiru, dhoksaatti kan eegames bakkeetti ba'ee utuu hin dhaga'amin kan hafu hin jiru Luq.8፥17#Sagantaa gaafii fi deebii torbee daandii wangeela Yeroo hundaa jimataa sa'atii 2-4 Hirmaadha! Kaatediraala faayisaa adunyaa asallatii mana barumsa sanbata daandii wangeela. * sararii teelegiramaa፦ http://T.me/Finote_Wongel *Gaareen teelegramaa፦http://T.me/FinoteWongel27 *Torii tiktokii ፦http://tiktok.com/@finotewongel27 *yutuubidhaan፦http: youtube.com/@Finote_Wongel *Instagramaan፦http://www.instagram.com/finote_wongel
ልዩ መንፈሳዊ በፍኖተ ወንጌል ሰ/ት/ቤት እየተዘጋጀ የሚቀርብ የጥያቄ እና መልስ መርሐ ግብር።ዘወትር በየሳምንቱ አርብ ምሽት ከ2:00 ⏰ ጀምሮ እስከ 4:00 ⏰ ድረስ ወደ እናንተ ይደርሳል። ይሳተፋ! ለኦርቶዶክሳውያን ሼር በማድረግ ይጋብዙ! የአሰላ ደ/መ/መ/ዓ/ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናል:- T.me/Finote_Wongel የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475
ሰኔ 7 በዕለተ ዓርብ በቅዳሴ የሚነበበው መልእክታት፣ምስባክና ወንጌል
ዋና(ገባሬ ዲ/ን)
እናንተ የቆሮንቶስ ሰዎች ሆይ፥ አፋችን ለእናንተ ተከፍቶአል ልባችንም ሰፍቶላችኋል፤ በእኛ አልጠበባችሁም በሆዳችሁ ግን ጠቦባችኋል፤
ልጆቼ እንደ መሆናችሁ ግን እላችኋለሁ፥ እናንተ ደግሞ ብድራት መልሳችሁልን ተስፋፉ።ከማያምኑ ጋር በማይመች አካሄድ አትጠመዱ፤ ጽድቅ ከዓመፅ ጋር ምን ተካፋይነት አለውና? ብርሃንም ከጨለማ ጋር ምን ኅብረት አለው? ክርስቶስስ ከቤልሆር ጋር ምን መስማማት አለው? ወይስ የሚያምን ከማያምን ጋር ምን ክፍል አለው?
ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስም ከጣዖት ጋር ምን መጋጠም አለው? እኛ የሕያው እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ነንና እንዲሁም እግዚአብሔር ተናገረ እንዲህ ሲል። በእነርሱ እኖራለሁ በመካከላቸውም እመላለሳለሁ፥ አምላካቸውም እሆናለሁ እነርሱም ሕዝቤ ይሆናሉ ስለዚህም ጌታ። ከመካከላቸው ውጡና የተለያችሁ ሁኑ ርኵስንም አትንኩ ይላል፤ ሁሉንም የሚገዛ ጌታ። እኔም እቀበላችኋለሁ፥ ለእናንተም አባት እሆናለሁ እናንተም ለእኔ ወንድ ልጆችና ሴት ልጆች ትሆናላችሁ ይላል። 2ቆሮ 6፥11-ፍጻሜ
ተጨማሪ (ንፍቀ ዲ/ን)
በዚህም እጅግ ደስ ይላችኋል፥ ነገር ግን በእሳት ምንም ቢፈተን ከሚጠፋው ወርቅ ይልቅ አብልጦ የሚከብር የተፈተነ እምነታችሁ፥ ኢየሱስ ክርስቶስ ሲገለጥ፥ ለምስጋናና ለክብር ለውዳሴም ይገኝ ዘንድ አሁን ለጥቂት ጊዜ ቢያስፈልግ በልዩ ልዩ ፈተና አዝናችኋል።
እርሱንም ሳታዩት ትወዱታላችሁ፤ አሁንም ምንም ባታዩት በእርሱ አምናችሁ፥ የእምነታችሁን ፍፃሜ እርሱም የነፍሳችሁን መዳን እየተቀበላችሁ፥ በማይነገርና ክብር በሞላበት ሐሤት ደስ ይላችኋል። 1ኛ ጴጥ 1፥6-10
ተጨማሪ (ንፍቀ ካህን)
የመጀመሪያውንና የሁለተኛውንም ዘብ አልፈው ወደ ከተማ ወደሚያወጣው ወደ ብረቱ መዝጊያ ደረሱ፤ እርሱም አውቆ ተከፈተላቸው፤ ወጥተውም አንዲት ስላች አለፉ ወዲያውም መልአኩ ከእርሱ ተለየ። ጴጥሮስም ወደ ልቡ ተመልሶ። ጌታ መልአኩን ልኮ ከሄሮድስ እጅና የአይሁድ ሕዝብ ይጠብቁት ከነበረው ሁሉ እንደ አዳነኝ አሁን በእውነት አወቅሁ አለ።
ባስተዋለም ጊዜ እጅግ ሰዎች ተከማችተው ይጸልዩበት ወደ ነበረው ማርቆስ ወደ ተባለው ወደ ዮሐንስ እናት ወደ ማርያም ቤት መጣ።
ጴጥሮስም የደጁን መዝጊያ ባንኳኳ ጊዜ ሮዴ የሚሉአት አንዲት ገረድ ትሰማ ዘንድ ቀረበች፤
የጴጥሮስ ድምፅ መሆኑንም ባወቀች ጊዜ ከደስታዋ የተነሣ ደጁን አልከፈተችም፥ ነገር ግን ወደ ውስጥ ሮጣ ጴጥሮስ በደጅ ፊት ቆሞ እንዳለ አወራች።እነርሱም። አብደሻል አሉአት። እርስዋ ግን እንዲሁ እንደ ሆነ ታስረግጥ ነበር። እነርሱም። መልአኩ ነው አሉ።
ጴጥሮስ ግን ማንኳኳቱን አዘወተረ፤ ከፍተውም አዩትና ተገረሙ። ሐዋረያት 12፥10-21
የዕለቱ ምስባክ፦
ያበድሮን እግዚአብሔር ለአናቅጸ ፅዮን
እምኩሉ ተዓይኒሁ ያዕቆብ
ነኪር ነገሩ በእንቲዓኪ ሀገረ እግዚአብሔር
ትርጉም፦ መሠረቶቹ በተቀደሱ ተራሮች ናቸው፤
ከያዕቆብ ድንኳኖች ይልቅ፥ እግዚአብሔር የጽዮንን ደጆች ይወድዳቸዋል። መዝሙር 86፥1-2
ወንጌል፦ ወደ ሕዝቡም ሲደርሱ አንድ ሰው ወደ እርሱ ቀረበና ተንበርክኮ። ጌታ ሆይ፥ ልጄን ማርልኝ፥ በጨረቃ እየተነሣበት ክፉኛ ይሣቀያልና፤ ብዙ ጊዜ በእሳት ብዙ ጊዜም በውኃ ይወድቃልና።
ወደ ደቀ መዛሙርትህም አመጣሁት ሊፈውሱትም አቃታቸው አለው። ኢየሱስም መልሶ። የማታምን ጠማማ ትውልድ ሆይ፥ እስከ መቼ ከእናንተ ጋር እኖራለሁ? እስከ መቼስ እታገሣችኋለሁ? ወደዚህ ወደ እኔ አምጡት አለ።
ኢየሱስም ገሠጸው ጋኔኑም ከእርሱ ወጣ፥ ብላቴናውም ከዚያች ሰዓት ጀምሮ ተፈወሰ። ከዚህ በኋላ ደቀ መዛሙርቱ ብቻቸውን ወደ ኢየሱስ ቀረቡና። እኛ ልናወጣው ያልቻልን ስለ ምን ነው? አሉት።
ኢየሱስም። ስለ እምነታችሁ ማነስ ነው፤ እውነት እላችኋለሁ፥ የሰናፍጭ ቅንጣት የሚያህል እምነት ቢኖራችሁ፥ ይህን ተራራ። ከዚህ ወደዚያ እለፍ ብትሉት ያልፋል፤ የሚሳናችሁም ነገር የለም። ማቴ 17፥14-22
ቅዳሴ ፦ ዘእግዝእትነ (ማርያም ) ጎሥዓ።
(የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 17)
----------
14፤ ወደ ሕዝቡም ሲደርሱ አንድ ሰው ወደ እርሱ ቀረበና ተንበርክኮ። ጌታ ሆይ፥ ልጄን ማርልኝ፥ በጨረቃ እየተነሣበት ክፉኛ ይሣቀያልና፤
15፤ ብዙ ጊዜ በእሳት ብዙ ጊዜም በውኃ ይወድቃልና።
16፤ ወደ ደቀ መዛሙርትህም አመጣሁት ሊፈውሱትም አቃታቸው አለው።
17፤ ኢየሱስም መልሶ። የማታምን ጠማማ ትውልድ ሆይ፥ እስከ መቼ ከእናንተ ጋር እኖራለሁ? እስከ መቼስ እታገሣችኋለሁ? ወደዚህ ወደ እኔ አምጡት አለ።
18፤ ኢየሱስም ገሠጸው ጋኔኑም ከእርሱ ወጣ፥ ብላቴናውም ከዚያች ሰዓት ጀምሮ ተፈወሰ።
19፤ ከዚህ በኋላ ደቀ መዛሙርቱ ብቻቸውን ወደ ኢየሱስ ቀረቡና። እኛ ልናወጣው ያልቻልን ስለ ምን ነው? አሉት።
20፤ ኢየሱስም። ስለ እምነታችሁ ማነስ ነው፤ እውነት እላችኋለሁ፥ የሰናፍጭ ቅንጣት የሚያህል እምነት ቢኖራችሁ፥ ይህን ተራራ። ከዚህ ወደዚያ እለፍ ብትሉት ያልፋል፤ የሚሳናችሁም ነገር የለም።
ኑ! አብረን ተጉዘን አብረን ከመጥምቁ በረከት እንሳተፍ።
🚌 የንግስ በዓል ጉዞ 🚎
ወደ ሸንኮራ ቅዱስ ዮሐንስ
⏱ መነሻ፡- ሰኔ 29
መመለሻ፡- ሐምሌ 1
የመመዝገቢያ ቦታ
- በሰንበት ት/ቤቱ ጽ\ቤት
- በሰንበት ት/ቤቱ ቤተ መጽሐፍት
- በሰንበት ት/ቤቱ ንዋየ ቅድሳት መሸጫ
ለበለጠ መረጃ
📞 09 55 25 20 34
📞 09 40 23 05 15
📞 07 13 83 09 96
አዘጋጅ፡- የአሰላ ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ትምህርት ቤት ጉዞ ክፍል
ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝ ▭▭▭▭▭▭▭▭▭
ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ
የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
🔎 የቴሌግራም ቻናል:- T.me/Finote_Wongel
🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27
🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27
🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel
🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel
🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475
▭▭▭▭▭▭▭▭ T.me/FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭
እንኳን አደረሳችሁ!
በዓለ ዕርገት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በየዓመቱ በታላቅ መንፈሳዊ ክብር ከሚከበሩት በዓላት አንዱ ሲሆን በዓሉ የሚውልበት ዕለት ሐሙስን (ከበዓለ ትንሣኤ በኋላ ያለውን አርባኛ ቀን) ይህም ቅዱስ ሉቃስ በሐዋርያት ሥራ ላይ “ደግሞ አርባ ቀን እየታያቸው ስለ እግዚአብሔርም መንግሥት ነገር እየነገራቸው፥ በብዙ ማስረጃ ከሕማማቱ በኋላ ሕያው ሆኖ ለእነርሱ ራሱን አሳያቸው” ሐዋ. 1፥3 በማለት የጻፈውን መሠረት በማድረግ የሚከበር ነው።
የጌታችን እርገት የተፈጸመው ስለ ምጽአቱ ባስተማረበት እና ዳግም ይመጣል ተብሎ በሚጠበቅበት በደብረ ዘይት ተራራ ነበር፡፡ ይህንንም ወንጌላዊው ቅዱስ ሉቃስ “እስከ ቢታንያም አወጣቸው እጆቹንም አንሥቶ ባረካቸው። ሲባርካቸውም ከእነርሱ ተለየ ወደ ሰማይም ዐረገ” ሉቃ 24፥50 ብሎ በወንጌሉ እንዲሁም “በዚያን ጊዜ ደብረ ዘይት ከሚባለው ተራራ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ፥ እርሱም ከኢየሩሳሌም የሰንበት መንገድ ያህል የራቀ ነው” ብሎ በሐዋ. 1፥12 አስፍሮታል፡፡ የጌታችን እርገት በመርቀቅ /በርቀት/ያይደለ ቀስ በቀስ ሐዋርያት እያዩት በመራቅ /በርኅቀት/ የተፈጸመ ነው። ይህንንም ወንጌላውያን በአስራው መጻሕፍት ሊቃውንት በአዋልድ መጻሕፍቶቻቸው አስቀምጠውልናል። “ይህንም ከተናገረ በኋላ እነርሱ እያዩት ከፍ አለ፤ ደመናም ከዓይናቸው ሰውራ ተቀበለችው ” ሐዋ 1፥9 ሲል ሐዋርያው ቅዱስ ሉቃስ ሐዋርያት በአካል እየተመለከቱት ቀስ በቀስ በመራቅ እንዳረገ አስረድቷል። ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅም በሃይማኖተ አበው ክፍል 13 ምዕ. 87፥12 13 ላይ “ሕማም የሚስማማው ግዙፍ ሥጋን ተዋሕዶ ሳለ ከስቅለቱ አስቀድሞ በባሕር ላይ ከሔደ፣ ዛሬ ነፋስን ከፍሎ ሲያርግ ቢታይ ማንም ማን አይጠራጠር፡፡ ሥጋው አልተለወጠምና” በማለት ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሞቱና ከትንሣኤው አስቀድሞ በውኃ ላይ እንደተራመደ ሁሉ፣ በለበሰው ሥጋ ወደ ሰማይ ማረግም እንደሚቻለው አስረድቷል። ቅዱስ ማርቆስ ይህንኑ የጌታችንን እርገት በጻፈበት ክፍል “ጌታችን ኢየሱስም ከተነጋገራቸዉ በኋላ ወደ ሰማይ ዐረገ፥ በአባቱም በእግዚአብሔር ቀኝ ተቀመጠ፡፡” ማር. 16፥19 ሲል ጌታችን ካረገ በኋላ በአብ ቀኝ መቀመጡን ጽፎልናል። ጌታችን በእርገቱ ከእኛ የተዋሐደውን ስጋ አሳረገው በአብ ቀኝ በእግዚአብሔርነቱ አስቀመጠው በመሆኑም የሰውን ልጅ ከመላእክት ይልቅ አክብሮ በሰማያት አኖረው።
የጌታችን እርገት ለሐዋርያት ከእርሱ የሚለያቸው በመሆኑ እጅግ ከብዷቸው ነበር። ሦስት ዓመት ሙሉ ሲከተሉት የቆዩት አምላካቸው ሲለያቸው እንዴት አያዝኑ እንዴት አይተክዙ ነገር ግን እርሱም እንዲህ ሲል የማጽናኛ ቃል ሰጥቷቸው ነበር “እኔ ብሄድ ይሻላችኋል፤ እኔ ካልሄድሁ ጰራቅሊጦስ ወደ እናንተ አይመጣምና፤እኔ ከሄድሁ ግን እርሱን እልክላችኋለሁ፡፡” ዮሐ. 16፥7 ከቀራጭ እስከ ሃኪም ከአሣ አጥማጅ እስከ ሰዓሊ ሳይለይ የጠራቸው፣ ተስፋ ቆርጠው በኤማሁስ ሱጓዙ በቃላቱ ልባቸውን ያቃጠለው፣ በዝግ ቤት ገብቶ ሰላም ለናንተ ይሁን ያላቸው፣ በምሴተ ሐሙስ እግራቸውን ዝቅ ብሎ አጎንብሶ በትህትና ያጠባቸው፣ አምነውበት የዘለአለም ሕይወት ቃል ካንተ ዘንድ አለ ከአንተ ወዴት እንሄዳለን ብለው ሁሉን ትተው የተከተሉት፣ ከሁሉ በላይ ስለሰው ልጅ ኀጢአት በደል በቀራንዮ አደባባይ በመልእልተ መስቀል ተሰቅሎ ሥጋውን ቆርሶ ደሙን አፍስሶ የሰጠ ጌታቸውን ሲለያቸው የሐዋርያት ሃዘናቸው ጥልቅ ነበር ሆኖም ግን ጌታችን የተስፋ ቃሉን ሰጥቷቸው “ከአባቴ የተሰጠውን ተስፋ እኔ እልክላችኋለሁ፤ እናንተ ግን ከላይ ኃይልን እስክትለብሱ ድረስ በኢየሩሳሌም ከተማ ቆዩ።ሉቃ. 24፥49 ብሏቸዋል። በመሆኑም ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ካረገ በኋላ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም፣ አስራ ሁለቱ ሐዋርያት፣ ሰባ ሁለቱ አርድእት፣ ሰላሳ ስድስቱ ቅዱሳት አንስት በኢሩሳሌም ከተማ በአንድነት ኾነው ለጸሎት ይተጉ ነበር።
ከበዓለ ዕርገቱ ረድኤት በረከት ያሳትፈን!
ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝ ▭▭▭▭▭▭▭▭▭
ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ
የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
🔎 የቴሌግራም ቻናል:- T.me/Finote_Wongel
🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27
🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27
🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel
🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel
🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475
▭▭▭▭▭▭▭▭ @FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭
ሰኔ 5 በዕለተ ረቡዕ በቅዳሴ የሚነበበው መልእክታት፣ምስባክና ወንጌል
ዋና(ገባሬ ዲ/ን)
ስለ ክርስቶስም ወንጌል ወደ ጢሮአዳ በመጣሁ ጊዜ፥ ለጌታ ሥራ በር ምንም ቢከፈትልኝ፥ ቲቶን ወንድሜን ስላላገኘሁት መንፈሴ ዕረፍት አልነበረውም፥
ነገር ግን ከእነርሱ ተሰናብቼ ወደ መቄዶንያ ወጣሁ።
ነገር ግን በክርስቶስ ሁልጊዜ ድል በመንሣቱ ለሚያዞረን በእኛም በየስፍራው ሁሉ የእውቀቱን ሽታ ለሚገልጥ ለአምላክ ምስጋና ይሁን፤ በሚድኑቱና በሚጠፉቱ ዘንድ ለእግዚአብሔር የክርስቶስ መዓዛ ነንና፤
ለእነዚህ ለሞት የሚሆን የሞት ሽታ ለእነዚያም ለሕይወት የሚሆን የሕይወት ሽታ ነን። ለዚህም ነገር የሚበቃ ማን ነው? የእግዚአብሔርን ቃል ቀላቅለው እንደሚሸቃቅጡት እንደ ብዙዎቹ አይደለንምና፤ በቅንነት ግን ከእግዚአብሔር እንደ ተላክን በእግዚአብሔር ፊት በክርስቶስ ሆነን እንናገራለን። 2ኛ ቆሮ 2፥13-ፍጻሜ
ተጨማሪ (ንፍቀ ዲ/ን)
የእግዚአብሔር ልጆች ተብለን ልንጠራ አብ እንዴት ያለውን ፍቅር እንደ ሰጠን እዩ፥ እንዲሁም ነን። ስለዚህ ምክንያት ዓለም እርሱን ስላላወቀው እኛን አያውቀንም።
ወዳጆች ሆይ፥ አሁን የእግዚአብሔር ልጆች ነን፥ ምንም እንደምንሆን ገና አልተገለጠም። ዳሩ ግን ቢገለጥ እርሱ እንዳለ እናየዋለንና እርሱን እንድንመስል እናውቃለን።
በእርሱም ይህን ተስፋ የሚያደርግ ሁሉ እርሱ ንጹሕ እንደ ሆነ ራሱን ያነጻል።
ኃጢአትን የሚያደርግ ሁሉ ዓመፅን ደግሞ ያደርጋል፥ ኃጢአትም ዓመፅ ነው።
እርሱም ኃጢአትን ሊያስወግድ እንደ ተገለጠ ታውቃላችሁ፥ በእርሱም ኃጢአት የለም።
በእርሱ የሚኖር ሁሉ ኃጢአትን አያደርግም፤ ኃጢአትን የሚያደርግ ሁሉ አላየውም አላወቀውምም።
ልጆች ሆይ፥ ማንም አያስታችሁ፤ እርሱ ጻድቅ እንደ ሆነ ጽድቅን የሚያደርግ ጻድቅ ነው። ኃጢአትን የሚያደርግ ከዲያብሎስ ነው፥ ዲያብሎስ ከመጀመሪያ ኃጢአትን ያደርጋልና።ስለዚህ የዲያብሎስን ሥራ እንዲያፈርስ የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ። ከእግዚአብሔር የተወለደ ሁሉ ኃጢአትን አያደርግም፥ ዘሩ በእርሱ ይኖራልና፤ ከእግዚአብሔርም ተወልዶአልና ኃጢአትን ሊያደርግ አይችልም። 1ኛ ዮሐ 3፥1-12
ተጨማሪ (ንፍቀ ካህን)
በነጋም ጊዜ ገዢዎቹ። እነዚያን ሰዎች ፍታቸው ብለው ሎሌዎቻቸውን ላኩ የወኅኒውም ጠባቂ። ትፈቱ ዘንድ ገዢዎቹ ልከዋል፤ እንግዲህ አሁን ወጥታችሁ በሰላም ሂዱ ብሎ ይህን ቃል ለጳውሎስ ነገረው።
ጳውሎስ ግን። እኛ የሮሜ ሰዎች ስንሆን ያለ ፍርድ በሕዝብ ፊት ደብድበው በወኅኒ ጣሉን፤ አሁንም በስውር ይጥሉናልን? አይሆንም ራሳቸው ግን መጥተው ያውጡን አላቸው። ሎሌዎቹም ይህን ነገር ለገዢዎች ነገሩ። የሮሜ ሰዎችም እንደ ሆኑ በሰሙ ጊዜ ፈሩ፤ መጥተውም ማለዱአቸው፥ አውጥተውም ከከተማ ይወጡ ዘንድ ለመኑአቸው።ከወኅኒውም ወጥተው ወደ ልድያ ቤት ገቡ፥ ወንድሞችንም ባዩ ጊዜ አጽናኑአቸውና ሄዱ።
የሐዋርያት ሥራ 16፥35-ፍጻሜ
የዕለቱ ምስባክ ፦
ይትነሣእ እግዚአብሔር ወይዘረው ፀሩ
ወይጎዩ ከመ ጽላዕቱ እምቅድመ ገጹ
ከመ የሐልቅ ጢስ ከማሁ የሐልቁ
ትርጉም ፦ እግዚአብሔር ይነሣ፥ ጠላቶቹም ይበተኑ፥ የሚጠሉትም ከፊቱ ይሽሹ። ጢስ እንደሚበንን እንዲሁ ይብነኑ መዝሙር 68፥1-2
ወንጌል ፦ እላችሁማለሁ፥ በሰው ፊት የሚመሰክርልኝ ሁሉ፥ የሰው ልጅ ደግሞ በእግዚአብሔር መላእክት ፊት ይመሰክርለታል፤በሰውም ፊት የሚክደኝ በእግዚአብሔር መላእክት ፊት ይካዳል። በሰው ልጅም ላይ ቃል የሚናገር ሁሉ ይሰረይለታል፤ መንፈስ ቅዱስን የሚሰድብ ግን አይሰረይለትም።
ወደ ምኵራቦችና ወደ መኳንንቶችም ወደ ገዢዎችም ሲጐትቱአችሁ፥ እንዴት ወይም ምን እንድትመልሱ ወይም እንድትናገሩ አትጨነቁ፤ መንፈስ ቅዱስ በዚያች ሰዓት ልትናገሩ የሚገባችሁን ያስተምራችኋልና። ሉቃ 12፥8-13
ቅዳሴ፦ ባስልዮስ
ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝ ▭▭▭▭▭▭▭▭▭
ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ
የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
🔎 የቴሌግራም ቻናል:- T.me/Finote_Wongel
🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27
🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27
🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel
🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel
🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475
▭▭▭▭▭▭▭▭ @FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭
