Eth-cryptopia
Открыть в Telegram
✔️Future millionaire Welcome to Eth-Cryptopia🔥 በዚ ቻናል የተለያዩ Airdrops ከብዙ እውቀት ጋር አብረን የምንሰራበት ቤት ነው። ለማንኛውን ጥያቄ ወይም ውይይት ግሩፓችንን መቀላቀል ትችላላቹ @EthCryptopia_Group Buy ads: https://telega.io/c/EthCryptopia
Больше5 008
Подписчики
+124 часа
+447 дней
+1330 день
Архив постов
5 008
Repost from Blum: All Crypto – One App
$BLUM is launching this June
The token will go live in the Blum app and on DEXs. Snapshot – early June.
Focus: Telegram & TON
Telegram remains our core platform. We’re going deeper into the TON ecosystem and shifting away from multichain for now.
Product priorities:
– Trading Bot: 700K+ users, $50M+ volume
– New terminal for Telegram-native traders
– Expanded TON launchpad with on-chain trading tools
Addressing bot claims:
Claims that “99% of Blum users are bots” are completely false and not backed by any credible data.
We encourage everyone to check verified, public on-chain data 📊 dune.com/ton_foundation/blum
Key stats:
– 440K+ real traders
– $70M+ in trading volume
– 340K+ tokens launched
– ~1,000 tokens migrated to DEX
We’re building for real users – and always will. Thank you for being with us!
You can read the full statement here: www.blum.io/post/blum-launch-june
5 008
💰 1 ሰው ≈ $575
🌍 የኢትዮጵያ ህዝብ ≈ 130M
🔢 130M × $575 = $74,750,000,000
💵 1 Dollar ≈ 156 ብር
💥 Total እዳ ≈ 11,661,000,000,000 ብር 😂
@EthCryptopia
5 008
🔔Tanssi X OKX Web3Wallet Quest
✔️Reward 2M $Tanssi Token
✔️Connect Okx Wallet on both quest site and Tanssi Groove Builder site
✔️Complete task Here https://web3.okx.com/giveaway/tanssi
5 008
5 008
🔔Xenea Daily quiz answer May 26
➡️Mainnet And TGE In 2025 Q2🔥
➡️Multi ምትሰሩ Clone Apk ከፈለጋችሁ Download
✔️Complete Xenea x Spur Protocol Mission
✔️Go to mission - Spur Protocol - Complete tasks do daily Check-in Quiz Answers
✔️New Task Xenea Wallet x SpurProtocol March Quiz Answers
✔️Xenea Wallet x Xstar March Quiz Answers
@EthCryptopia
5 008
🔔Dawn
✔️Dawn Node run እያደረጋቹ ያላቹ በዚ 3 ወይም 4 ቀን ውስጥ ምንም አይነት Point ካልስጣቹ Account suspend ተደርጎ ሊሆን ስለሚችል ይሄንን Form ሙሉ
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLScKeoSi2Ah5Vk70Pi-wIHBljuaJ-KmqZH3a4xaMNrVYT6Dx1Q/viewform?usp=sharing&ouid=110625006209141283848
5 008
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
+1
#Crypto #Ethiopia
ኢትዮጵያ እያደገ የመጣውን የክሪፕቶ ካምፓኒዎች የሀይል ፍላጎት ማሟላት ትችላለች ?
" አሁን ያሉትን የክሪፕቶ ካምፓኒዎች የሀይል ፍላጎት ለማሟላት ጥረት እናደርጋለን፡፡ አዳዲስ ካምፓኒዎች መቀበል ግን አቁመናል " - አቶ ሞገስ መኮነን
➡️ " ሁሌም ቅድሚያ የምንሰጠው ለሀገር ውስጥ ፍላጎት ነው፡፡ በሀገር ውስጥ የሀይል እጥረት ሲያጋጥም፣ ለክሪፕቶ ከረንሲ ካምፓኒዎች የሚቀርበው ሀይል ሙሉ በሙሉ ሊቋረጥ እንደሚችል አስገዳጅ ስምምነት አለ ! "
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል፣ ከዚህ በኋላ አዳዲስ የክሪፕቶከረንሲ ካምፓኒዎችን ላለመቀበል መወሰኑን አስታወቀ፡፡
የተቋሙ የኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሞገስ መኮነን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ቃለመጠይቅ፣ " የክሪፕቶ ካምፓኒዎች የኤሌክትሪክ ሀይል ፍላጎት ከፍተኛ በመሆኑ፣ ያሉትን ካምፓኒዎች ፍላጎት ማሟላት እንጂ፣ ከእንግዲህ አዳዲስ ካምፓኒዎችን አንቀበልም " ብለዋል፡፡
በተቋሙ የሀይል አቅርቦት ለሀገር ውስጥ ፍላጎት ቅድሚያ እንደሚሰጥም ገልፀዋል፡፡
አቶ ሞገስ መኮነን በዝርዝር ምን አሉ ?
" በአሁኑ ሰዓት በኢትዮጵያ የክሪፕቶ ከረንሲ ካምፓኒዎች እንቅስቃሴ እየተስፋፋ ነው፡፡ ይህ ኢንቨስትመንት ሁለት አመት ሆኖታል፡፡
ኢትዮጵያ ላይ ትኩረት ያደረጉበት ምክንያት፣ እኛ ጋር የኤሌክትሪክ ሀይል ዋጋ ከሌሎች ጎረቤት ሀገራት ጋራ ሲነፃፀር ዝቅተኛ በመሆኑ ነው፡፡ በዛ ላይ ከታዳሽ የሀይል ምንጭ የሚገኝ መሆኑ ነው፡፡
አሁን በአጠቃላይ 36 የክሪፕቶከረንሲ ካምፓኒዎች አሉ፡፡ ስራ የጀመሩና ስራ ለመጀመር በሒደት ላይ የሚገኙ፡፡ እነዚህ ካምፓኒዎች ከፍተኛ የሀይል መጠን እንደሚፈልጉ ይታወቃል፡፡ ነገር ግን እኛ ቅድሚያ የምንሰጠው ለሀገር ውስጥ ፍላጎት ማሟላት ነው፡፡
የህዝቡና የአምራቹ ዘርፍ የሀይል ፍላጎት ሳይሟላ፣ ለክሪፕቶ ካምፓኒዎችም ይሁን ለውጭ ሀገራት የሚቀርብ ሀይል የለም፡፡ ሁሌም ቢሆን ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ የሀገር ውስጥ ፍላጎት መሟላት ነው፡፡ የሀገር ውስጥ አምራች ኢንዱስትሪውም ቅድሚያ ይሰጠዋል፡፡
የማኑፋክቸሪንግ ዘርፉ ከፍተኛ የሰው ሀይል የሚቀጥር ስለሆነ በሀይል አቅርቦት በኩል ቅድሚያ ያገኛል፡፡ በዚህም በማኑፋክቸሪን ዘርፉ ያሉ ባለሀብቶች ደስተኞች እንደሆኑ እናውቃለን፡፡ ለሀገር ውስጥ ፍላጎት ቅድሚያ ስለሚሰጥ ነው እንደዛ የሆነው፡፡
የሀገር ውስጥ ፍላጎት በሚጨምርበት ጊዜ ለጎረቤት ሀገራት የሚላከው ሀይል ይቋረጣል፡፡ ለክሪፕቶ ካምፓኒዎች የሚቀርበውም ሀይል እንደዚሁ ሊቋረጥ ይችላል፡፡
አሁን ላይ የሀይል እጥረት ችግር የለብንም እንጂ እንዲህ አይነት ችግር ቢያጋጥመን፣ ለነሱ የምናቀርበውን ሀይል እስከማቋረጥ የሚያደርስ ውል አለን፡፡ የውጭ ምንዛሪ ፍላጎታችንንና የሀገር ውስጥ የሀይል ፍላጎትን በዚህ መልኩ ነው የምናጣጥመው፡፡ ከክሪፕቶ ካምፓኒዎች ዶላር ለማግኘት ተብሎ የሀገር ውስጥ የሀይል ፍላጎት አይጎዳም፡፡
የክሪፕቶ ካምፓኒዎቹ የሀይል ፍላጎት ከ 100 እስከ 400 ሜጋዋት ይደርሳል፡፡ እኛ የምንሰጣቸው ግን ከ20 እስከ 30 ሜጋዋት ብቻ ነው፡፡ አሁን ያሉት የክሪፕቶ ካምፓኒዎች እየቆዩ ያሉት የሚፈልጉትን የሀይል መጠን ስለሚያገኙ ሳይሆን ወደፊት እናገኛለን ብለው ተስፋ ስለሚያደርጉ ነው፡፡ እያደገ ከሚሔደው የሀይል ልማት መጠቀም ይፈልጋሉ፡፡
በርግጥ አሁን እየተሰሩ ያሉት ስራዎች የማመንጨት አቅማችንን እያሳደጉት ነው ያሉት፡፡ ሀይል የማመንጨት አቅማችን ሲያድግ የክሪፕቶ ካምፓኒዎችንም ፍላጎት ማሟላት እንችል ይሆናል፡፡ አሁን ባለው ኹኔታ ግን ከሀገር ውስጥ ፍጆታ የተረፈንን ነው የምናቀርብላቸው፡፡
አሁን ላይ የማመንጨት አቅማችን ወደ 6ሺህ ሜጋዋት ቢደርስም መሰረተልማቶቻችን ተቀብለው ማሰራጨት የሚችሉት 4ሺህ ሜጋዋት ያህሉን ብቻ ነው፡፡ አሁን ባለን መሰረተልማት ማቅረብ የምንችለው ይህን ነው፡፡ የ2 ሺህ ሜጋዋት ትርፍ አለን፡፡ ይህንን ትርፍ የማመንጨት አቅም ለተጠቃሚው ለማድረስ ግን በየአመቱ የመሰረተ ልማት ማስፋፊያ ስራዎች ይከናወናሉ፡፡ ህብረተሰቡ ጋር ካልደረሰ የእኛ ማመንጨት ብቻውን ትርጉም የለውም፡፡
የሀገር ውስጥ ፍላጎትን ከማሟላት ባሻገር፣ የገጠር ኤሌክትሪክ ማስፋፋት ስራም እንደቀጠለ ነው፡፡ ይህን የምናደርገው ከዋናው ብሔራዊ የሀይል ቋት/ግሪድ ጋር በማገናኘትና ከመስመር ውጪ ባሉ አካባቢዎች በሚሰሩ ስራዎች አማካኝነት ነው፡፡ ህብረተሰቡ ተጠጋግቶ በሚኖርባቸው አካባቢዎች ከዋናው መስመር ሀይል እንዲያገኙ እናደርጋለን፡፡
በገጠሩ አካባቢና በሀገሪቱ ዳርቻ የሚገኙ አካባቢዎች ደግሞ አኗኗኗቸው የተራራቀ ስለሆነ ከግሪድ ውጪ ካሉ አማራጮች ለምሳሌ ከፀሀይ ሀይል እና ከሌሎችም ምንጮች የሀይል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ይደረጋል፡፡
የኤሌክትሪክ ሀይል አቅርቦትን ለማስፋፋት የፋይናንስ እጥረት አለብን፡፡ 85 በመቶ የሚሆነው የኤሌክትሪክ መሰረተልማት ከውጪ ነው የምናስገባው፡፡ ይህን ለማድረግ የሚያስፈልገን የገንዘብ አቅም ከአለምአቀፍ አበዳሪዎችና ለጋሾች ነው የምናገኘው፡፡ የፋይናንስ እጥረቱን ከተለያዩ ምንጮች ነው የምናሟላው፡፡ ነገር ግን ያለብንን የፋይናንስ እጥረት ለመቅረፍ ሲባል ለክሪፕቶ ካምፓኒዎች ቅድሚያ ሰጥተን የሀገር ውስጥ ፍላጎትን አንጎዳም፡፡
በሌላ በኩል፣ ተቋማችን ለክሪፕቶ ካምፓኒዎች ሀይል በማቅረብ የውጭ ምንዛሪ ማግኘቱ መጀመሩ የውጭ ምንዛሪ ምንጩን እንዲያሰፋ ረድቶታል፡፡ በሌላ አባባል ከክሪፕቶ ካምፓኒዎች የሚገኘው የውጭ ምንዛሪ መሰረተልማትን ለማስፋፋት አስተዋፅኦ እያደረገ ነው፡፡ ስለዚህ ለክሪፕቶ ካምፓኒዎች ከምናቀርበው ሀይል የሚገኘው ገቢ የኤሌክትሪክ ሀይልን ወደ ህብረተሰቡ ለማድረስ እያገዘን ነው፡፡ የውጭ ምንዛሪ የሚፈልጉ እቃዎች እንገዛበታለን ከዚህ በፊት ያሉብንን አዳዎች እንከፍልበታለን፡፡
ከዚህ በኋላ ግን የክሪፕቶ ካምፓኒዎችን ተቀብለን አናስተናግድም፡፡ አሁን ያሉትን ካምፓኒዎች የሀይል ፍላጎታቸውን ለማሟላት ጥረት እናደርጋለን፡፡ "
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
5 008
✔️Any one who have Telegram premium Try this event
✔️Boost Bybit's Official announcement channel
✔️Boost Here
✔️You can also refer some friends to earn 10%
Уже доступно! Исследование Telegram 2025 — ключевые инсайты года 
