ru
Feedback
ASTU Network ®️

ASTU Network ®️

Открыть в Telegram

🛜 ASTU Network ®️ ➲ Join us || @ASTU_Network || || @ASTU_Network_Group || 📚 Library: @ASTU_Network_Library 👁‍🗨 We are here to keep you updated! ➲ Admin 📩 👤 @NS_Nazu Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷] |➲| @ASTU_Network

Больше
4 794
Подписчики
+524 часа
+577 дней
+27730 день
Архив постов
#Urgent! #EPCE #4thYear For 4th year EPCE students! Fill this form ASAP! 👇 🔗 Link:
https://forms.gle/ittZwER6GxeJNB6K8
|➲| @ASTU_Network

#EPCE Overload! #Notice! |➲| @ASTU_Network
#EPCE    Overload! #Notice! |➲| @ASTU_Network

Pro 5S Airpods! — New Version! 🆕 🎧 Clear Stereo Sound — deep bass, smooth vocals. ⚡ Bluetooth 5.3 — quick and stable connec
Pro 5S Airpods! — New Version! 🆕 🎧 Clear Stereo Sound — deep bass, smooth vocals. ⚡ Bluetooth 5.3 — quick and stable connection. 🔋 Long Battery Life — lasts for hours with the case. 💁🏻‍♂ Available in black and white color ✅ Condition: New 🤗 💰 Price: 850ETB DM: Pro5S @Astu_marketplace

#Internship የክረምት ኢንተርንሺፕ የምትወጡበትን ካምፓኒ ያላገኛችሁ ተማሪዎች ካላችሁ መፍጠኑ የተሻለ ይመስለኛል። ምክንያቱም አንዳንድ ዲፓርትመንቶች ተቀብለው ጨርሰው ምደባ ብቻ ነው የቀራቸው። ሌሎች ደግሞ እስከዚህ ሳምንት መጨረሻ ብለዋል። የተቀሩትም ተመሳሳይ ነገር ይላሉ ተብሎ ይጠበቃል። ስለዚህ በአጭሩ ፣ ፍጠኑ! 🏃‍♂‍➡️ ከምንም በላይ ቅድሚያ ለዚህ ነገር ስጡ! |➲| @ASTU_Network

የሁለተኛ ሴሚስቴር የADD & DROP ፕሮግራም ከዛሬ ጠዋት ጀምሮ እየተካሄደ ይገኛል። ኮስር ያልሞላላችሁ ወይም በተለያየ ምክንያት ADD/DROP የምታደርጉ ተማሪዎች ጊዜውን በመጠቀም እና ስለ አስተማሪዎች መረጃ በማግኘት እና በመምረጥ ማመልከት ትችላላችሁ። NB: ፕሮግራሙ ነገ የሚጠናቀቅ ይሆናል። |➲| @ASTU_Network

#Library Sorry for the late post… 🙏 The Applied Library is now open 24 hours. However, the Central Library is closed for maintenance. You can still use the Applied Library. Thank you! |➲| @ASTU_Network

📢 Notice to All ASTU Students This is to inform all students that playing on the ground tennis court is strictly prohibited
+3
📢 Notice to All ASTU Students This is to inform all students that playing on the ground tennis court is strictly prohibited until further notice. Anyone found playing on the court will face appropriate disciplinary action in accordance with university regulations. We appreciate your understanding and cooperation @student_union1

#Fun 😸 Your honest reaction 👇 (It's anonymous 😁) .

አሳዛኝ ዜና! 💔😁 Central Library እየታደሰ ስለሆነ እድሳቱ እስኪጠናቀቅ ድረስ አገልግሎት መስጠት አይችልም ተብሏል። 😸 |➲| @ASTU_Network
አሳዛኝ ዜና! 💔😁 Central Library እየታደሰ ስለሆነ እድሳቱ እስኪጠናቀቅ ድረስ አገልግሎት መስጠት አይችልም ተብሏል። 😸 |➲| @ASTU_Network

ታዋቂዋ የፊልም ተዋናይት ፊቴንና ድምፄን ከAI ሚኒስትሯ ላይ አንሱልኝ ስትል ጠይቃለች። አውሮፓዊቷ ሃገር አልባኒያ ባለፈው አመት በአለማችን ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ "ዲዬላ" የተሰኘችውን የAI ሚኒስትር
ታዋቂዋ የፊልም ተዋናይት ፊቴንና ድምፄን ከAI ሚኒስትሯ ላይ አንሱልኝ ስትል ጠይቃለች። አውሮፓዊቷ ሃገር አልባኒያ ባለፈው አመት በአለማችን ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ "ዲዬላ" የተሰኘችውን የAI ሚኒስትር ማስተዋወቋ ሲታወስ የAI ሚኒስትሯ ምስልና ድምጽ ከታዊቂዋ የሃገሪቱ አርቲስት አኒላ ቢሻ የተወሰደ ነው። አርቲስቷ መንግስት ምስሏን በዚህ መልክ ይጠቀመዋል ብላ እንዳላሰበች ገልፃ የግለሰባዊ መረጃ ጥሰት ተፈፅሞብኛል ብላ ክስ መመስረቷን ገልፃ መንግስት ድምጿንና ምስሏን በአስቸኳይ መጠቀም እንዲያቆም ጠይቃለች። አርቲስቷ ምስሏና ድምጿ ኢ አልባኒያ ለተሰኘ የመንግስት የበይነ መረብ አገልግሎት እንዲውል ኮንትራት መፈረሟን ገልፃ ስለ AI ሚኒስትሯ ምንም እንዳልተነገራትና ያለ እሷ ፈቃድ ምስልና ድምጿ ጥቅም ላይ በመዋሉ መገረሟን ተናግራለች። ቢሻ የAI ሚኒስትሯ ባለፈው አመት የካቢኔ አባል ከሆነች ጊዜ ጀምሮ ጉዳዩን በተመለከተ መንግስትን ለማነጋገር ሞክራ ምላሽ ስላጣች ወደ ክስ ማምራቷን ገልፃለች። መረጃው የኤንቢሲ ነው። 😀  | @tikvahethmagazine

#Reminder ከFeb 16-17 የሚካሄደው የሁለተኛ ሴሚስቴር ADD & DROP ነገ ይጀምራል። ባሳለፍነው የሁለተኛ ሴሚስቴር ምዝገባ ኮርስ ሳይሞላላችሁ የተመዘገባችሁ እና እስካሁን ያልተስተካከለላችሁ ተማሪዎች ነገ ፕሮግራሙ ፖርታል ላይ ሲከፈት ADD Request ለዲፓርትመንታችሁ በማስገባት ማመልከት ትችላላችሁ። |➲| @ASTU_Network

#EPCE #5thYear Top urgent notice! Students enrolled in Distributed Generation and Microgrids: Your instructor has been unable to reach you. The course must be completed in a two-week block. If you are unavailable, please consider dropping the course and enrolling in another, as this may affect your graduation. Kindly confirm your availability as soon as possible. Regards! ©️ ASTU EPCE |➲| @ASTU_Network

#Library የዩኒቨርስቲው ቤተመጽሐፍት central እንዳልተከፈተ እና applied ደግሞ የቀን አገልግሎት ቢሰጥም የማታ አዳር አገልግሎት እንዳልጀመረ ይታወቃል። በነገው እለት ሰኞ ቤተመጽሐፍቱ የማታ አዳር አገልግሎት በመጀመር የ24 ሰዓት አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምሩ የዩኒቨርስቲው የቤተመጽሐፍት አገልግሎት አባል ነግረውናል። በነገው ዕለት አገልግሎቱ መጀመሩን አረጋግጠን የምናሳውቃችሁ ይሆናል። |➲| @ASTU_Network

ከሁለት ወር በፊት በሚሰጣቸው አገልግሎቶች  የዋጋ ጭማሪ አድርጎ የነበረው ኢትዮቴሌኮም በድጋሚ ዋጋ ጨመረ የዋጋ ጭማሪ ያደረግሁት “ለብሔራዊ የአደጋ ሥጋት ምላሽ ፈንድ የሚውል መዋጮ መሰብሰብ ስለጀመርሁ ነው” ኢትዮ ቴሌኮም ኢትዮቴሌኮም በሚሰጣቸው አገልግሎቶች በዚህ ዓመት ብቻ ሁለት ጊዜ የዋጋ ጭማሪ አደረገ። ባለፈው የታኀሳስ ወር ላይ በአንድ ጊዜ እስከ 500 ብር ጭማሪ ያደረው ተቋም በዚህ ወር በድጋሚ ጭማሪ ማድረጉ ታውቋል። ሀገር በቀሉ የቴሌኮም አገልግሎት አቅራቢ ድርጅት  ታኀሳስ 20/2018 ዓ.ም. የዋጋ ጭማሪውን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ፤ ተለያዩ ምክንያቶች እየጨምሩ ያሉ “የካፒታል እና የሥራ ማስኬጃ ወጪዎችን ከግምት ውስጥ በማስገባት” የዋጋ ጭማሪ አድርጊያለው ማለቱ አይዘነጋም። በወቅቱ በተደረገው “የዋጋ ማስተካከያ” 1300 ብር ሲሸጥ የነበረው ወርሃዊ ያልተገደበ የኢንተርኔት ጥቅል 500 ብር ጨምሮ 1800 ብር ተደርጎ ነበር። ወርሃዊ ያልተገደበ የኢንተርኔት እና የድምፅ ጥቅል ወደ 2375 ብር ከፍ ተደርጓል። 65 ብር ሲሸጥ የነበረው ዕለታዊ ያልተገደበ የኢንተርኔት ጥቅል 20 ብር ጨምሮ 85 ሆኖ ነበር። አሁን  ደግሞ ለሁለተኛ ጊዜ በተደረገው የዋጋ ጭማሪ 1800 ብር የነበረው ወርሃዊ ያልተገደበ የኢንተርኔት ጥቅል 2000 ብር ገብቷል። በ 2375 ብር ይሸጥ የነበረው  ወርሃዊ ያልተገደበ የኢንተርኔት እና የድምፅ ጥቅል 275 ብር ጨምሮ 2,650 ብር ሆኗል። ወደ 85 ከፍ የተደረው ዕለታዊ ያልተገደበ የኢንተርኔት አገልግሎትም ዋጋው ጨምሮ 95 ብር ገብቷል። በተመሳሳይ መልኩ ሳምንታዊ ጥቅል ላይም የዋጋ ጭማሪው ተደርጓል። ኢትዮ ቴሌኮም በአገልግሎቶቹ ላይ ሁለት ጊዜ የዋጋ ጭማሪ ያደረገው “ለብሔራዊ የአደጋ ሥጋት ምላሽ ፈንድ የሚውል መዋጮ መሰብሰብ በመጀመሩ” እንደሆነ ገልጿል። መንግሥት የሀገሪቱን የአደጋ መከላከልና የመቋቋም አቅም በራስ አቅም ለመገንባት በሚል ቋሚ ሀብት ለመሰብሰብ ከመረጣቸው ተቋማት አንዱ ኢትዮ ቴሌኮም ነው። ሆኖም ተቋሙ ተማሪዎችን፣ መምህራንን እና አካል ጉዳተኞችን ጨምሮ አብዛኛው ማኀበረሰብ የሚጠቀምባቸውን 51 የጥቅል ዓይነቶች ላይ የሚሰበሰበውን  መዋጮ ኩባንያው ራሱ የሚሸፍን ይሆናል ሲል አስታውቋል። |➲| @ASTU_Network

#ዜና |➲| @ASTU_Network
+1
#ዜና |➲| @ASTU_Network

Repost from MTJ DELIVERY
+3
ጠዋት ከራበህ ለውዝ ቀብተህ ብላ....ማታ ድክምም ብሎህ ከላይብረሪ ስትመለስ ለውዝ ቀብተህ ብላ....ቀጫጫ ከሆንክ ጡንቻ መገንባት ከፈለክ...ለውዝ ቀብተህ ብላ.. የcost sharing 3000 ብር ለወር አልበቃ ብሎህ ከተቸገርክ ለውዝ ቀብተህ ብላ... በጣም አሪፍ የሆነ የለውዝ ቅቤ በ480ብር ብቻ እኛጋር ያገኛሉ። ዶርም ድረስ እናደርሳለን! 0922218897 @M_Fatih2 አዲስ ነገር ስንለቅ እንዲደርሳቹህ ቻናሉን join ማድረግ እንዳይረሳ by MTJ GROUP https://www.tiktok.com/@mtjgroup?_r=1&_t=ZS-93LLnbt7nnQ

🗣 CoEEC Dean, ADAA (Directorate) The deadline to submit your internship acceptance letter is next week. If you do not submit it by then, the department will randomly assign you to different companies. Exact date: Unspecified. |➲| @ASTU_Network

#AI 🤖 #Spotify ስፖቲፋይ ከታህሳስ ወር ጀምሮ የተጻፉት ኮዶች በሙሉ የAI መሆናቸውን ገለጸ። የሙዚቃ ማሰራጨው ስፖቲፋይ ከባለፈው ታህሳስ ወር ጀምሮ አበልፃጊዎቹ ( Developers) አንድ መስመር ኮድ እንኳን እንዳልፃፉና ኮዶቹ በAI እየተፃፉ መሆኑን ገልጿል። ስፖቲፋይ ኢንጂነሮቹ በተለይ ደግሞ " Claude"ን በመጠቀም የሚፈልጉትን ገጽታ በመንገር ወይም ደግሞ ችግሮችን እንዲፈታ በመንገር ብቻ ሥራቸውን እየሰሩ ነው ብሏል። ይህ የAI መጨረሻ ሳይሆን መጀመሪያ ነው ሲል የገለጸው ኩባንያው የAI ተጽዕኖን በተመለከተም በበጎ እንደሚመለከተውና አዳዲስ ተጠቃሚዎችን እንደሚስበለት ገልጿል። ሰዎች ባለፈው አመት ከ211 ቢሊየን በላይ ሰዓት በስፖቲፋይ ላይ አጥፍተዋል። ከዚሁ ጋር በተያያዘ "Deezer "የተሰኘው የሙዚቃ ማሰራጫ በየቀኑ 60,000 የሚሆኑ ሙሉ ለሙሉ በAI የተሰሩ ዘፈኖች እንደሚጫኑና ይህም በቀን ከሚቀበለው ውስጥ 39% እንደሆነ ገልጿል። @ASTU_Network

Additional... 1. The maximum overload permitted is 22 Cr. Hr. 2. Except for graduating students, all students must have a CGPA above 2.75 to be eligible to take overload. |➲| @ASTU_Network

#MSE Exit Exam Tutorial Schedule for MSE Students |➲| @ASTU_Network
#MSE Exit Exam Tutorial Schedule for MSE Students |➲| @ASTU_Network