ru
Feedback
ASTU Network ®️

ASTU Network ®️

Открыть в Telegram

🛜 ASTU Network ®️ ➲ Join us || @ASTU_Network || || @ASTU_Network_Group || 📚 Library: @ASTU_Network_Library 👁‍🗨 We are here to keep you updated! ➲ Admin 📩 👤 @NS_Nazu Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷] |➲| @ASTU_Network

Больше
4 862
Подписчики
-124 часа
+317 дней
+30430 день
Архив постов
ለ አካዳሚክ ካላንደሩ Grade ስጡ ብትባሉ ስንት ትሰጣላችሁ ❓😁
Anonymous voting

● የ ASTU'ን የ2017 Academic Calendar እንዴት አያችሁት ❓🙄
Anonymous voting

የ Applied ተማሪዎች ያመጣችሁትን CGPA vote አድርጉ 👇
Anonymous voting

FDRE MoE academic calendar 🆚 ASTU academic calendar 👉 የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር አካዳሚክ ካላንደር እንደሀገር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን የትምህርት ሂደት አቅጣጫ ለመስጠት የተዘጋጀ ሲሆን አንዳንድ ዩኒቨርሲቲዎች በተለያዩ ምክንያቶች በካላንደሩ መሰረት የማይመሩበት ሁኔታ ሊፈጠር ይችላል። 👉 በትምህርት ሚኒስቴር አካዳሚክ ካላንደር መሰረት ምዝገባ የሚጀምረው በመስከረም ወር ቢሆንም የግቢያችን ሁለተኛ ዓመት ተማሪዎች ፈተና ባለመጨረሳቸው ምክንያት ምዝገባው ወደ ጥቅምት ሊዘዋወር ችሏል። @ASTU_Network

#ማሳሰቢያ ‼️ 👉 ይህ ከላይ የተመለከታችሁት ፕሮግራም ለቅድመ-ምረቃ (undergraduate) ተማሪዎች በሙሉ የሚሰራ ይሆናል። 👉 የባለፈው ዓመት የ2015 የሁለተኛ ዓመት ተማሪዎች የሁለተኛ ሴሚስቴርን የማጠቃለያ ፈተና (Final Exam) ሳይፈተኑ ከግቢ በመውጣታቸው ምክንያት ከሌሎች በፊት ቀድመው እንዲገቡ የሚደረግ ሲሆን ከመስከረም 9/2017 ዓ.ም ጀምሮ ግቢው እነዚህን ተማሪዎች የሚያስተናግድ ይሆናል። 👉 ይህንን 👆 መፃፍ ያስፈለገው አንዳንድ ተማሪዎች ካላንደሩ ላይ "Sept. 19 2024 G.C (መስከረም 9/ 2017 ዓ.ም) 2nd Year Students report to the University ይላል ... ስለዚህ መስከረም 9 ነው የምንገባው ?" የሚል ጥያቄ በውስጥ መስመር ስለጠየቃችሁ ነው። 👉 ይሄ ለባለፈው አመት የሁለተኛ ዓመት ተማሪዎች እንጂ ለእኛ በባለፈው አመት የመጀመርያ አመት ተማሪ (ፍሬሽማን) ለነበርነው እና በዚህ አመት ሁለተኛ ዓመት ለምንሆነው ተማሪዎች አይደለም። @ASTU_Network

#2017 #academic_calendar 👉 የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ሬጅስትራር ቢሮ የ 2017 የትምህርት ዘመን አካዳሚ ካላንደር ይፋ አድርጓል። 👉 በዚህ አካዳሚክ ካላንደር መሰረት የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት እንደሚከተለው ቀርበዋል 👇 1. 1st Semester Registration/Readmission [የመጀመሪያ ሴሚስቴር ምዝገባ] ➠ Oct.14 - 15/2024 G.C (Monday - Tuesday) ➥ ጥቅምት 4 - 5/2016 ዓ.ም (ሰኞ እና ማክሰኞ) _________ 2. Late Registration with Penalty [የዘገየ ምዝገባ ከቅጣት ጋር] ➠ Oct.16 - 17/2024 G.C (Wednesday – Thursday) ➥ ጥቅምት 6 - 7/2016 ዓ.ም (ረቡዕ እና ሐሙስ) _________ 3. First Semester Classes Begin [የመጀመሪያው ሴሚስቴር ትምህርት መጀመርያ] ➠ Oct.16/2024 G.C (Wednesday) ➥ ጥቅምት 6 /2016 ዓ.ም (ረቡዕ) @ASTU_Network

➲ Final academic calendar of 2017 E.C from Adama Science and Technology University Office of the Registrar @ASTU_Network

#CGPA #update 👉 ከዚህ በፊት የተለቀቀው CGPA የ pre engineering ተማሪዎች ብቻ ነበር። 👉 አሁን የ Applied ተማሪዎች CGPA ተለቋል። 👉 ወደ portal ገብታችሁ check ማድረግ ትችላላችሁ። 🔗Link🔗
https://estudent.astu.edu.et/
@ASTU_Network

Applied Mathematics እና Applied Physics የምትገቡት አክሊሌ ነው (ስጦታዬ ነው) ችለዋለሁ ካላችሁ እንጂ ካልሆነ በየቀኑ 🤯😖😰😩😭 ይሆናል lifeአችሁ 😁 ... "ፍላጎት ኖሮት ለሚገባ ሰው ግን አይከብደውም" ብለዋል ሲኒየሮች 😅 @ASTU_Network

#Applied_departments 👉 በ Applied School ውስጥ የፈለጉትን department ለማግኘት ቢያንስ CGPA ≥ 2.8 አከባቢ ያስፈልጋል። እንደየአመቱ ሊለያይ ይችላል። 👉 ከሁሉም ዲፓርትመንቶች ከፍተኛ ተፈላጊነት ያለው Pharmacy ሲሆን ከፍተኛ መግቢያ የሚጠይቀው ይሄው ዲፓርትመንት ነው። የ 2015 ዓ.ም መግቢያ ነጥብ (ትክክለኛውን) እየፈለግን ቢሆንም እርግጠኛ ያልሆንበትን ነው እስካሁን እያገኘን ያለነው። 👉 ካገኘናቸው መረጃዎች መካከል ለወንድ 3.1 ለሴት ደግሞ 2.7 የሚለው አለበት። ትክክለኛውን መረጃ ስናገኝ እናሳውቃችኋለን። 👉 ሌሎቹን ዲፓርትመንቶች (Industrial Chemistry, Geology, Biology or Chemistry) ከላይ እንደነገርናችሁ ውጤታችሁ CGPA ≥ 2.8 ይሁን እንጂ የፈለጋችሁትን ማግኘት ትችላላችሁ። @ASTU_Network

👉 ባለፉት አመታት ከኮቪድ 19 እና ሌሎች ሀገራዊ ጉዳዮች ጋር ተያይዞ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚተገበረው የአካዳሚክ ካላንደር ወጥነት ባለመኖሩ የትምህርት ጥራት ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ መፍጠሩ ይታወቃል። 👉 በመሆኑም ከ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ጀምሮ በሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ወጥ የሆነ የአካዳሚክ ካላንደር መተግበር አስፈልጓል። ... የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ትምህርት ሚኒስቴር 👆 ይህ ከላይ ያነበባችሁትን ዝርዝር መረጃ እና የ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር አካዳሚክ ካላንደርን ከላይ በተያያዘው የ PDF file ውስጥ ማግኘት ትችላላችሁ። @ASTU_Network

Last year 2015 E.C School of Electrical Engineering & Computing (SoEEC) Entry Point #CGPA 👇 👱🏻‍♂ Male: ≥ 3.00 👱🏼‍♀ Female: ≥ 2.2 The entry point of females were low and as we all know they have an affirmative of about 20%. As a result, they had high chance of joining SoEEC than males. @ASTU_Network

#መረጃ_ከSeniors 👉 ከ seniors እንደሰማነው ከሆነ የ Electrical & Computing School መግቢያ ባለፈው አመት ለወንዶች ከ 3.pt በላይ እንደነበረ እና ለሴቶች ደግሞ ከወንዶች አንፃር ዝቅ ያለ GPA ነበር። 👉ለሴቶች ወደ Electrical & Computing School መግቢያ GPA ዝቅ በማለቱ እንዲሁም 20% አከባቢ (Probably) Affirmative Action በመኖሩ ሴቶች ከወንዶች በላይ Electrical & Computing School የመግባት እድል እንደነበራቸው እና ብዙ የሚባሉ ሴቶች Electrical & Computing School ን ተቀላቅለው እንደነበር ሰምተናል። 👉 በዚህ አመትም ተመሳሳይ ነገር ይጠበቃል። 🫡🫡🫡 እኛ ወንዶች ከሴቶች ጋር ያለንን ግብግብ እና ጦርነት በድል እንወጣለን ✊✊✊✊ @ASTU_Freshman_Channel

● CGPA ስንት አመጣችሁ ❓
Anonymous voting

👉🏽 ከዚህ በታች ተማሪዎች ያመጡትን CGPA vote የሚያደርጉበትን poll እንለቃለን። ይህ poll ምን ያክል ተማሪ ምን አይነት ውጤት አምጥቷል እና ምን ያክል ውጤት ተሰርቷል የሚሉትን ጥያቄዎች የሚመልስ ሲሆን ፣ የትኛው school እንደምንገባ ለማወቅ ፍንጭ (clue) በመስጠት ይረዳናል። ● ስለዚህ በትክክል ያመጣችሁትን ብቻ vote እንድታደርጉ ስንል በትህትና እንጠይቃለን 🙏🏽 @ASTU_Network

አሁን የቀረን የ school እና department placement ነው 🥵🥶 በቅርቡ ይለቀቃል ብለን እንገምታለን።

‼️ Breaking ‼️ #portal_update የመጀመርያ አመት አማካይ ነጥብ (CGPA) ወደ portal ገብቷል። ነጥቡን ለማግኘት 👇Portal > Academic History > Transcript ላይ total grade point እና average point (SGPA of first and second semester) ማግኘት ትችላላችሁ። ● Portal > Academic History > GPA Summary ላይ ደግሞ CGPA of first year በአጭሩ መመልከት ትችላላችሁ። 🔗 Link 🔗
https://estudent.astu.edu.et/
@ASTU_Network

👉🏽 ከቀናት በፊት የግቢው portal በሞባይል ኢንተርኔት እንዲሰራ ቢደረግም የ School placement ግን እስካሁን አልተሰራም። 👉🏽 ይህ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት "No Active Se
👉🏽 ከቀናት በፊት የግቢው portal በሞባይል ኢንተርኔት እንዲሰራ ቢደረግም የ School placement ግን እስካሁን አልተሰራም። 👉🏽 ይህ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት "No Active Semester for you!" የሚልን ፅሁፍ አሁን ወደ portal ብትገቡ ታገኙታላችሁ። ለዚህ የተለየ ምክንያት ባይኖረንም የ school እና department placement እየተሰራ ስለሆነ እና ውጤት የማስተካከያ ጊዜ ስላበቃ ሊሆን ይችላል ብለን እንገምታለን። በዚህ ዙርያ አዲስ ነገር ካለ እናሳውቃችኋለን። @ASTU_Network

#Finally ከቤት ሆነን ውጤታችንን መመልከት ችለናል 🤗 👉 ይህንን አድርጉ 👇 1. በተለያየ ምክንያት program preference ሳታስተካክሉ ከግቢ የወጣችሁ ተማሪዎች አሁን estudent portalሉ በማንኛውም ኢንተርኔት access እንዲደረግ ስለተደረገ ማስተካከል ትችላላችሁ። 2. #Portal/Academic History/ Transcript ... ውስጥ በመግባት Grade points total በመደመር እና ለ 19 በማካፈል የ second semester ን SGPA ማወቅ ትችላላችሁ። እዚሁ section ውስጥ የ first semester SGPA ስላለ በአጠቃላይ የ first year ን CGPA ማወቅ ትችላላችሁ። 3. #Portal/Academic History/ GPA Summary ... ውስጥ ሁሉንም በአጭሩ መመልከት ትችላላችሁ። @ASTU_Network

‼️ Breaking ‼️ #estudent_portal https://estudent.astu.edu.et/ 👉🏽 Student portal is accessible out of campus now. @ASTU_Network

ASTU Network ®️ - Статистика и аналитика Telegram-канала @astu_network