cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

Addis News አዲስ ኒውስ

መረጃዎችን በጥራት ለማቅረብ እንጥራለን። ተቀላቀሉን ሸር በማድረግ ለወዳጆቻችሁ 💚💛❤️💪 በ~YouTube http://www.youtube.com/@AddisNews6 በ~ Rumble በ ~Facebook https://www.facebook.com/profile.php?id=100088542530002&mibextid=ZbWKwL ይቀላቀሉ! የመረጃ ባለቤት ይሁኑ! አዲስ ዜናዎች ነን💚💛❤️

Больше
Рекламные посты
2 003
Подписчики
+624 часа
+307 дней
+6030 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

በባርዳር ኢንስፔክተር ፍቃዱ አብዩ ላይ እርምጃ ተወሰደበት። የአማራ ፋኖ በጎጃም 1ኛ ክፍለጦር ብርጌድ የደጉበላይ ሻለቃ በኢንስፔክተር ፍቃዱ ላይ ርምጃ ወሰደ። የደጉ በላይ ሻለቃ  ትናንት 8/11/2016 ዓ.ም ምሽት 2 .00 ሰዓት አካባቢ ወደ ባህርዳ ሰርገው ከገቡ በሁዋላ የሰው በላው ቡድን ዋና ተላላኪ  በሆነው ባንዳ ኢንስፔክተር ፍቃዱ አብዮ ላይ እርምጃ መውሰዱን ደጉ በላይ ሻለቃ አስታውቋል። #ድል ለአማራ ፋኖ
Показать все...
🔥#የኦነግ ገዳይ አራዊት ቡድን #አስከሬን ቀማ‼️ #ዛሬ በ8/11/2016 ዓ.ም የፋኖ አባት ናቸዉ በማለት በወንበርማ ፈረጥ አጋማ ቀበሌ ላይ በእድሜቸዉ የሞቱ(በፈጣሪ ትዕዛዝ) ከዚህ ዓለም በሞት በተለዩ አባት ላይ የኦነግ ገዳይ አራዊት ከባንዳ ከአማራ ነቀረሳ ከሆኑት ሚሊሻ ጋር በመቀናጀት የግፍ ግፍ እየፈፀሙ ሲገኝ በዚሁ ወረዳ በሚገኝ በቤተክርስቲያን ስርዓተ ቀብራቸዉን ሊፈፅሙ በመጡ ሃዘንተኞችና ቤተሰቦችን  ልቅሶዉን በመበተን አስከሬኑን አንሰጥም በማለት ቤተክርስቲያን ገብተዉ የእነዚህ አባት አስከሬን ገዳዩ ቡድን ይዘዉ ሳይወጡ አልቀረም ሲሉ የወንበርማ ማህበሠሰብ በከፍተኛ ቁጭት መረጃዉን አድረሰዉኛል ።ለዚህ ሁሉ ቁልፍ መድሃኒቱ የዚህን ክርፋት ስርዓት የቀሩ ጅራቶችን ለመቅበር ሁሉም በሚችለዉ መንገድ ያለህን ይዘህ በመዉጣት ግንባር ግንባሩን ቀድሸህ ጣለዉ። ©የፋኒት አስካል ደምሌ #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 #ድል_ለክንደነበልባሉ_ፋኖ💪 ሀምሌ 9/2016 ዓ.ም ለበለጠ መረጃ ቻናላችን ተቀላቀሉ ሸርም አርጉት👇👇👇 https://t.me/AddisNewszena https://t.me/AddisNewszena
Показать все...
👍 1 1
🔥ባህርዳር | ሰከላ…‼️ በትላንትናው ዕለት #ከባህርዳር ተነስቶ ወደ ዘጌ አካባቢ ያመራው የኦነግ ብልጽግና መከላከያና የባንዳው ስብስብ ሲጠባበቁት በነበሩት የአማራ ፋኖ በጎጃም አንደኛ ክፍለ ጦር የጣናው መብረቅ ብርጌድ አናብስት ድባቅ ተመቷል:: ከ20 በላይ የኦሮሙማው መንጋ የታጨደ ሲሆን ከ30 በላይ ቁስለኛ ተደርጏል:: በተመሳሳይ በጎጃም #ሰከላ የገባው የኦነግ ብልጽግና አራዊት ሰራዊት በአማራ ፋኖ በጎጃም አገው ምድር ክፍለጦር የጊዮንን ብርጌድ አባግስ ሻለቃ ነበልባሎች በሚገባ ተስተናግዶ ከ20 በላይ ጠላት ሙትና ቁስለኛ ተደርጏል:: #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 #ድል_ለክንደነበልባሉ_ፋኖ💪 8/11/16 ዓ.ም
Показать все...
👍 7
🔥#ሰበር_ዜና‼️ በወልድያ ከተማ በሚገኝ አንድ ፖሊስ ጣቢያ ላይ በተፈፀመ ጥቃት ስድስት የፖሊስ አባላት ሲገደሉ አምስቱ ተማርከው መወሰዳቸው ተሰማ! የሰሜን ወሎ ዞን ዋና መቀመጫ በሆነችው ወልድያ ከተማ 2ኛ ፖሊስ ጣቢያ ላይ አዳሩን በተፈፀመ ጥቃት በቁጥር ስድስት የፖሊስና የአድማ ብተና አባላት ሲገደሉ አምስቱ ደግሞ ተማርከው መወሰዳቸውን የአማራ ድምፅ ሚዲያ ጥቃቱን የፈፀሙ የፋኖ አባላትና አመራሮችን እንዲሁም የከተማዋ ነዋሪዎችን በማነጋገር ለማረጋገጥ ችሏል። ሙት እና ምርኮኛ ከሆኑት የአድማ ብተናና የፖሊስ አባላት በተጨማሪ ሰባት የጣቢያው አባላት ቆስለው ወደ ሕክምና የተወሰዱ ሲሆን ከነዚህ መካከል ሦስቱ በጠና ታመው ወደ ደሴ ሪፈራል ሆስፒታል መላካቸውን ነው የአይን እማኞች ለጣቢያችን የገለፁት። ጥቃቱ የተፈፀመው ትናንት ሐምሌ 07/2016 ዓ/ም ለዛሬ አጥቢያ ለሊት 7:00 ጀምሮ እስከ 9 ሰዓት ባለው ነው የተባለ ሲሆን ጥቃቱን የፈፀሙት የፕሮፌሰር አስራት ወልደየስ ብርጌድ ፋኖዎች መሆናቸውንም ለማረጋገጥ ተችሏል። በከተማዋ ራስ አሊ ክ/ከተማ ስር የሚገኘው 2ኛ ፖሊስ ጣቢያ ላይ በተፈፀመው ጥቃት ሙትና ቁስለኛ እንዲሁም ምርኮኛ ከሆኑ የአድማ ብተናና ፖሊስ አባላት በተጨማሪ አንድ የፖሊስ ጣቢያው ተሽከርካሪ መውደሙንም  የራስ አሊ ክ/ከተማ ነዋሪዎች ተናግረዋል። በዚህ ጥቃት አራት ስታር ሽጉጥን ጨምሮ 25 የሚደርስ ክላሽንኮቭ መሣሪያና በርካታ ቁጥር ያለው ተተኳሽ የማረኩት የፋኖ አባላቱ፡ የማረኩትን መሣሪያ በማረኳቸው የፖሊስ አባላት አሸክመው ከተማዋን ለቀው መውጣታቸው ታውቋል። ከቆሰሉት ሰባት የፖሊስ አባላት መካከል ወደ ደሴ ሪፈራል ሆስፒታል ሪፈር የተባሉት ሦስቱ የፖሊስ አባላት ክፉኛ በመጎዳታቸው የመትረፍ እድላቸው አነስተኛ ነው ሲሉ ሁኔታውን በቅርብ ርቀት ሁነው ሲከታተሉ የነበሩ የክ/ከተማዋ ነዋሪዎች ተናግረዋል። "በፖሊስ ጣቢያው ላይ ጥቃቱ ሲፈፀም ዝም ብላችሁ ተመልክታችኋል፡ ለምን አባሎቻችንን አላገዛችሁም?" በሚል ዛሬ እረፋዱን ለእስር የተዳረጉ በርካታ የራስ አሊ ክ/ከተማ ነዋሪዎች መኖራቸውም ታውቋል። ©የአማራ ድምፅ ሚዲያ #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 #ድል_ለክንደነበልባሉ_ፋኖ💪 8/11/16 ዓ.ም ሀምሌ 7/2016 ዓ.ም ለበለጠ መረጃ ቻናላችን ተቀላቀሉ ሸርም አርጉት👇👇👇 https://t.me/AddisNewszena https://t.me/AddisNewszena
Показать все...
Addis News አዲስ ኒውስ

መረጃዎችን በጥራት ለማቅረብ እንጥራለን። ተቀላቀሉን ሸር በማድረግ ለወዳጆቻችሁ 💚💛❤️💪 በ~YouTube http://www.youtube.com/@AddisNews6 በ~ Rumble በ ~Facebook

https://www.facebook.com/profile.php?id=100088542530002&mibextid=ZbWKwL

ይቀላቀሉ! የመረጃ ባለቤት ይሁኑ! አዲስ ዜናዎች ነን💚💛❤️

👏 5👍 1
የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ የናደው ክፍለጦር ወደ አማራ ክልል ደራ ወረዳ ዘልቆ ገብቶ የነበረን ሸኔ በሚባል የሚታወቅ የሽመልስ አብዲሳ መልዕክተኛ ኃይል 67 አባላቱን አፈር አቅምሰውታል። ይህ ሴቶችና ህጻናት ላይ የሚበረታ ሹሩቤ፣ ከወንዶቹ ፊት ግን መቆም እንዳልተቻለው ቤተልሔም አስራት ካጋራችው መረጃ መረዳት ይቻላል። ሀምሌ 7/2016 ዓ.ም ለበለጠ መረጃ ቻናላችን ተቀላቀሉ ሸርም አርጉት👇👇👇 https://t.me/AddisNewszena https://t.me/AddisNewszena
Показать все...
👍 6
የካድሬዎች ህገወጥ የመሬት ሽያጭና አይን ያወጣ #ዘረፋ በጎንደር ከተማ...‼️ በቀን 30 -10-2016 በጎንደር ከተማ ምንሻ እና ብልፅግና የደንብ ሀላፊዎች የጨረቃ ቤት ቆርቆሮ ነቅለው በሳ/በር ቀበሌ ሲሸጡ ውለዋል:: አቡነ ሐራ ሸዋ ዳቦ አካባቢ  ምንሻ ; አመራሮች; ባለሀብቶች ቦታ እያጠሩ ይገኛሉ:: ይህ ደግሞ የሆነው በዝግ ጨረታ  እሮዚቅ የሚባል ባለሀብት የጎንደርን መሬት በስወር እየዘረፈ  ይገኛል። ይህን ስራ የሰሩት የማራኪ ክፈለ ከተማ እና የጎንደር መሬት አስተዳደር ሴሆኑ በወስጥ ለውስጥ ደግሞ አማኑኤል አባቱ የተበለ የብልጽግና ተላላኪ እና ከሠላም ማሥከበር የወጡ ምንሻዎች ጥበቃውን እየጠበቁ ይገኛሉ። በተጨማሪ በጎንደር ከተማ የስድስተኛ ፖሊስ ጣቢያ ከምግብ ቤት  የተመገቡትን ኮንትራት 200000 ብር የድሀ ብር በጀት የለም አንከፈልም ሲል በዛሬው እለት አቶ ታደለ የተባሉ የማራኪ ክፍለከተማ ስራ አስፈፃሚ አሌያ እናስራቹሀለን ብለዋል:: *መረጃው ከንስር አማራ ተመልካች ነው ሀምሌ 7/2016 ዓ.ም ለበለጠ መረጃ ቻናላችን ተቀላቀሉ ሸርም አርጉት👇👇👇 https://t.me/AddisNewszena https://t.me/AddisNewszena
Показать все...
👍 2
🔥#ደጋዳሞት…‼️ በጎጃም ደጋዳሞት በተደረገ ውጊያ የአማራ ፋኖ በጎጃም ተፈራ ዳምጤ ክፍለጦር ደጋዳሞት ብርጌድ አናብስት የኦነግ ብልጽግናን አራዊት ሲለበልቡት ቆይተዋል::  በትላንትናው ዕለት ሰከላንና ሀሙስ ገበያን ለመቆጣጠር የተጏዘው የኦነግ ብልጽግና መከላከያና የባንዳው ስብስብ በደረሰበት ጥቃት ከ50 በላይ የኦሮሙማው ጎመን የታጨደ ሲሆን ቁጥሩ በወል ያልታወቀ ጠላት ቁስለኛ ተደርጏል:: ሀምሌ 7/2016 ዓ.ም ለበለጠ መረጃ ቻናላችን ተቀላቀሉ ሸርም አርጉት👇👇👇 https://t.me/AddisNewszena https://t.me/AddisNewszena
Показать все...
Addis News አዲስ ኒውስ

መረጃዎችን በጥራት ለማቅረብ እንጥራለን። ተቀላቀሉን ሸር በማድረግ ለወዳጆቻችሁ 💚💛❤️💪 በ~YouTube http://www.youtube.com/@AddisNews6 በ~ Rumble በ ~Facebook

https://www.facebook.com/profile.php?id=100088542530002&mibextid=ZbWKwL

ይቀላቀሉ! የመረጃ ባለቤት ይሁኑ! አዲስ ዜናዎች ነን💚💛❤️

የአማራ ፋኖ በጎንደር እዝ የጀኔራል ነጋ ተገኝ ክፍለጦር የተሰጠ መግለጫ የአማራ ፋኖ በአራቱም የአማራ ግዛቶች ማለትም ጎንደር፣ ጎጃም፣ ወሎ እና ሸዋ ላለፋት 1 አመት ከፍተኛ ተጋድሎ ሲያደርጉ ቆይተዋል። አገዛዙ የፋኖን ብትር መቋቋም ባለመቻሉ በሰው ሀይል፣ በመሳሪያም፣ በስነልቦናም በፋኖ በመበለጡ እንዲሁ ከፍተኛ የሆነ ቁሳዊና የሞራል ኪሳራ ከመድረሱም በተጨማሪ የሚመኩበት ወታደር አብዛኛው በፋኖ እየተማረ እንዲሁ እየከዳ ለፋኖ እጁን እየሰጠ ይገኛል። ይህን የተመለከተው የአገዛዙ ባለስልጣናት አንድ ግዜ አስታርቁኝ ሌላ ጊዜ ደግሞ አደራድሩኝ ብሎ የሰላም ኮንፈረንስ መጥራቱና ህዝብ ለማወያየት ሞክሮ አለመሳከቱንና ህዝቡ አገዛዙ የጫነበትን ቀንበር አሽቀንጥሮ ለመጣል እንደቆረጠና ከፋኖ ጎን መቆሙን ማሳየቱ አገዛዙን ተስፋ አስቆርጦታል። ይህን የተመለከቱት የአገዛዙ ባለስልጣናት ሀብትና ንብረታቸው እየሸጡ ለመኮብለል መዘጋጀታቸውን የፋኖ የመረጃ ምንጮች ያሳያሉ። የአማራ ፋኖ በጎንደር እዝ የጀኔራል ነጋ ተገኝ ክፍለጦር ከሚንቀሳቀስባቸው ቦታዎች ማለትም የደቡብ ጎንደር ደራ፣ ፎገራ፣ ፋርጣ ወረዳዎች እንዲሁም ወረታ፣ ሀሙሲት እና ደብረታቦር የከተማ አስተዳደሮች ውስጥ ያሉ ባለስልጣናት የመኖሪያ ቤታቸውን፣ መኪናቸውን እንዲሁም ሌሎች ንብረቶቻቸውን ለመሸጥ እየተንቀሳቀሱ መሆኑን የክፋለጦሩ የመረጃና ደህንነት ቡድን አረጋግጧል። በተለይ ደብረታቦር ከተማ ላይ ያሉ አመራሮች ሀብትና ንብረታቸውን ሽጠው አሜሪካ ለመሄድ ዝግጅታቸውን መጨረሳቸውን የክፍለጦሩ መረጃ ያሳያል። ስለዚህ የአገዛዙን ባለስልጣን ቤትም ሆነ መኪና እንዲሁም ሌሎች ንብረቶችን የሚገዙ ግለሰቦችም ሆነ ለመሸጥ የሚያደራድሩ ደላሎች የአማራ ጠላቶች መሆናቸውን እንዲያውቁ እና አማራን ሲበድሉ የነበሩ ሰዎችን በማሸሽና በመደበቅ ወንጀል ከመጠየቃቸውም በላይ የገዙት ሀብትና ንብረት እንደሚወረስ ማስጠንቀቅ እንፈልጋለን። ስለዚህ ሁሉም የአማራ ህዝብ የአገዛዙን አመራሮች ለፋኖ አጋልጦ በመስጠትና ሀብትና ንብረታቸውን ባለመግዛት እንድትተባበሩን እና ትግሉን በአጭር ጊዜ እንድንቋጨው የበኩላችሁን እንድትወጡ ስንል ጥሪ እናቀርባለን። ድል ለአማራ ህዝብ!! የአማራ ፋኖ በጎንደር እዝ የጀኔራል ነጋ ተገኝ ክፍለጦር
Показать все...
👍 6
Фото недоступноПоказать в Telegram
በድጋሚ ማሳሰብ እወዳለሁ። ሸር እንድታረጉትና አምሀራዊ ግዴታችሁን ትወጡ ዘንድ እንጠይቃለን። 1. ከትግሉ ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ያላችሁ ሰዎች VPN ብትጠቀሙ ይመከራል። 2. አማራ ክልል በ14 ከተሞች ኢንተርኔት ተለቋል network type 3G ላይ በማድረግ መጠቀም ትችላላችሁ።  👉ባህር ዳር 👉ደብረ ማርቆስ 👉ደጀን 👉 ጎንደር 👉ደብረ ታቦር 👉ሁመራ 👉ገንደውሃ 👉ደብረ ብርሃን 👉ወልዲያ 👉ደሴ 👉ኮምቦልቻ 👉ከሚሴ 👉ባቲ 👉ሰቆጣ በእነዚህ ከተሞች አገልግሎቱ ጀምሯል። የመቀጠሉ ነገር አጣራጣሪ ቢሆንም! #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 #ድል_ለክንደነበልባሉ_ፋኖ💪 ሀምሌ 7/2016 ዓ.ም ለበለጠ መረጃ ቻናላችን ተቀላቀሉ ሸርም አርጉት👇👇👇
Показать все...
👍 9
በድጋሚ ማሳሰብ እወዳለሁ። ሸር እንድታረጉትና አምሀራዊ ግዴታችሁን ትወጡ ዘንድ እንጠይቃለን። 1. ከትግሉ ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ያላችሁ ሰዎች VPN ብትጠቀሙ ይመከራል። 2. አማራ ክልል በ14 ከተሞች ኢንተርኔት ተለቋል network type 3G ላይ በማድረግ መጠቀም ትችላላችሁ። 👉ባህር ዳር 👉ደብረ ማርቆስ 👉ደጀን 👉 ጎንደር 👉ደብረ ታቦር 👉ሁመራ 👉ገንደውሃ 👉ደብረ ብርሃን 👉ወልዲያ 👉ደሴ 👉ኮምቦልቻ 👉ከሚሴ 👉ባቲ 👉ሰቆጣ በእነዚህ ከተሞች አገልግሎቱ ጀምሯል። የመቀጠሉ ነገር አጣራጣሪ ቢሆንም! #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 #ድል_ለክንደነበልባሉ_ፋኖ💪 ሀምሌ 7/2016 ዓ.ም
Показать все...
Выберите другой тариф

Ваш текущий тарифный план позволяет посмотреть аналитику только 5 каналов. Чтобы получить больше, выберите другой план.