Fano News
ይህ የ Fano.News የመረጃ መለዋወጫ ቻናል ነው!! አላማችን የፋኖን ትግል በመደገፍ መረጃዎችን በፍጥነት በማድረስ ትግሉን ማገዝ ነው!!! የህልውና አደጋ የተጋረጠበትን የአማራ ህዝብ ራሱን ከመጥፋት ይታደግ ዘንድ ተግተን እንሰራለን!!! ፋኖ አማራን ነፃ ያወጣል!! አማራ በልጆቹ ነፃ ይወጣል!!! ድል ለነበልባሉ ፋኖ💪 ድል ለአማራ ህዝብ💪
Больше574
Подписчики
Нет данных24 часа
+167 дней
+1630 дней
- Подписчики
- Просмотры постов
- ER - коэффициент вовлеченности
Загрузка данных...
Прирост подписчиков
Загрузка данных...
Repost from Jawisa Media (ጃዊሳ ሚድያ)
00:47
Видео недоступноПоказать в Telegram
ዝርክርክነት መገለጫው የሆነ ሰራዊት❗️
ጀግኖች አማኑኤል ከተማን ሲቆጣጠሩ ጥሎት የፈረጠጠው የጁላ ወታደር ዶክመንት ነው።
ለማነኛውም ብዙ ጠቃሚ ወታደራዊ መረጃዎችን አግኝተንበታል።
መፈርጠጡንስ ፈርጥጡ ግን መረጃ እንዴት አዝረክርካችሁ ትሄዳላችሁ🙈
🔥 1
ጥንቃቄ
=====
አድማ ብተና የሚባለው የጠላት ሀይል እየፈረሰ እና እየከዳ አንዳንዱ ደግሞ ፋኖን እየተቀላቀለበት የተቸገረው የብርሃኑ ጁላ ጀነራሎች ወታደሩን የአድማ ብተና ዩኒፎርም በማልበስ ፋኖን መቀላቀል እንፈልጋለን በማለት በፋኖ ላይ ጥቃት ለማድረስ ስምሪት ሰጥተዋል።
ስለሆነም የአድማ ብተና ዩኒፎርም ለብሶ ፋኖን እቀላቀላለሁ የሚል ካለ ጥብቅ ማጣራትና ምርመራ መደረግ አለበት። አድማ ብተና ሁናችሁ ፋኖን የምትቀላቀሉም ከመቀላቀላችሁ በፊት አብሯችሁ የሚጓዘውን አጥሩ።
ድል ለፋኖ‼
👍 4
አሁን❗️
በአሁኑ ሰዓት በጎጃም ስድስት (6) ቀጠናዎች በጎንደር ሰባት (7) ቀጠናዎች ላይ ከባድ ትንቅንቅ አያደረግን ነው።
የመጣው ወራሪ ሃይል ከፍተኛ ኪሳራ ደርሶበታል። ሰራዊቱ ስላለቀበት ትላንት እና ዛሬ በርካታ ሰራዊት እያስገባ ነው። ይገባል አይወጣም !
አንድ አንድ ሰዎች ለምን በተሎ ወደ አዲስአበባ አትመጡም ይሉናል። የአማራውን ጦርነት ከጨረሰን የሚያቆመን ሃይል አይኖርም የገባውን ወራሪ ሃይል እዚሁ ጨርሰን በቅርቡ እንጀምራለን።
ጠላት እምሽክ ብሏል💪
ታብ ታብ አድርጌ ቢሆን ብሎ ላለመቆጨት መሞከሩ አይከፋም መሠል
ዛሬ ቢሊዬነር የሆኑት አብዛኞቹ ቢትኮይንን በመጣ ግዜ ሳይሰላቹ በመሞከራቸው ነበር
የመተብተብ ፍላጎቱ ያላችሁ በዚ ሊንክ ገብታችሁ ሞክሩ🙏
👇👇👇
Tapswap 😎
ብዙ ጥያቄዎች ስለ tap swap ይጠዬቃሉ
ጥሩ ዘዴ ብለን ያመጣነው
ከእጅ ይልቅ እንዲህ ማሽን ገዝቶ ታብ ታብ ማድረግ ነው እስከ ወሩ መጨረሻ::
* እ ው ነ ት ነው
ወይንም
* ው ሸ ት ነው
ለሚለው 2ቀን ሙሉ Search አድርገን ምንም ውሽት ነው S P A M ነው የሚል ነገር እስካሁን አላገኘም
ያ ማለት ግን ሙሉ ለሙሉ እውነት ሊሆን ይችላል ማለት አይደለም::
አሁን ላይ መፍትሔ ግን
ሞባይላችንን ቻርጅ ላይ አድርጎ
ማሽን ገዝቶ መተብተብ ነው
ፋኖነት (Fanoism)
አማራ ህልውናውን፣ ሉዓላዊነቱን እና እጣፈንታውን የሚያረጋግጥበት ማኅበረሰባዊ የሆነ ጥንታዊ የነፍጠኝነት (የዘማችነት) እሳቤ፣ ቅርሥ፣ እሴት፣ ተግባርና ልምድ ነው። ፋኖነት የጥበበ ከጀግንነት ጋር ጋብቻ በመንፈሣዊነት የተሞረደ ልዕለሰብነት ኑባሬ ነው።
ብዙ ሺህ ዓመታት ወደ ኋላ ሂደን ታሪክን ሥናጠና በፋኖነት እና አርበኝነት የሚደረጉ ጦርነቶች ሁሉንም ባንል እንኳ አብዛኞቹ ቅዱስ ጦርነት ናቸው፤ ምክንያቱም ፈጣሪ የፈጠራትን ነፍስ/ህልውና እና ሉዓላዊነት ከወራሪ የመጠበቅና የመከላከል እንጂ በወራሪነት ሌሎችን ለማጥፋት አይደለምና። ይህ በ ጠቢቡ አማራ አረዳድ ነው፤ ለሌላው ትክክል ላይሆን ይችላል።
ስለዚህ ፍቅር (ራስን፣ ወገንንና የሰው ልጅን ከመውደድ)፣ ፍትሐዊነት፣ ነፃነትና ነፃነት ወዳጅነት፣ አመክኖያዊነት እና መንፈሣዊነት (#ሐይማኖት_ጋር_አይያያዝም) የፋኖነት መርሆዎች (Principles) አላባውያን/elements ናቸው ብል ሥህተት ወይም ማጋነን አይሆንም። መርህ ደግሞ በውስጥ ከራስ ወገን ጋርም፣ ከሌሎች ማኅበረሰቦችና አገራት ጋር በሠላምም፣ በጦርነትም ጊዜ የምንከተለው ነገር ነውና ፋኖና የፋኖ አደረጃጄቶች ከወንድሙ ፋኖና ከመሠል አደረጃጄቶች ጋር በሚኖር መሥተጋብር በቅድሚያ ሊኖረው/ሯቸው የሚገባ የልዕልና መሠረት ነው እላለሁ።
ጠቢቡ
በአማራ ክልል ምዕራብ ጎጃም ዞን ሰከላ ከግንቦት 5-7 ወደ ቤተክርስቲያን ሲሄዱ የነበሩ እና የሰርግ ስነስርዓትን ታድመው ይመጡ የነበሩትን ጨምሮ አጠቃላይ 40 ሰዎች በፀጥታ ሀይሎች መገደላቸውን የአካባቢው ነዋሪዎችንና የተጎጂ ቤተሰቦችን አነጋግሮ አሻም ቲቪ ዘግቧል። ከዚህ ቀደም ብሎ ግንቦት 4 በፋኖ ሀይሎች እና በመከላከያ ሰራዊት መካከል ውጊያ እንደነበር ተገልጿል። የአካባቢው ነዋሪዎች በስጋት ምክንያት አካባቢያቸውን ለቀው ወደ ባህርዳር እና ወደ ገጠራማ አካባቢዎች መሰደዳቸውን ዘገባው ጠቅሷል።
©አዩ
እናም አማራዬ
ለህልውናህ ታገል አገዛዙ አላማው አንተን ከምድረ ገፅ ማጥፋት ነው።
እናሸንፋለን🙏
❤ 1
Фото недоступноПоказать в Telegram
የፋኖ ሀይሎች የአገዛዙን ጦር ደምሰዋል💪
የአገዛዙ ሰራዊት ዕጣ ፋንታው በአማራ ምድር ሰምጦ መቅረት ነው