cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

Ethio news for students

⭕ Ethio news, 📚📧#Exit Exam Book 📑Entrance Exam sheet 📚Model Exam 📚Freshman course 📚Remedial Course 📑University's Freshman Exams 📑blue print for exit exam 🗃️All Text book and Teacher guide from G1-12th. For any promotion and questions @Tekiyo

Больше
Рекламные посты
216
Подписчики
Нет данных24 часа
-17 дней
-630 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

#Update " የኦሮሚያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መንበረ ጵጥሮስ " አቋቁመናል ካሉት ውስጥ ሶስቱ #መታሰራቸውን የእንቅስቃሴው አስተባባሪ ነኝ ያሉ ዲያቆን አክሊሉ ዓለሙ የተባሉ ግስለሰብ ለቪኦኤ ሬድዮ በሰጡት ቃል ተናግረዋል። ሶስቱ አባቶች የታሰሩት " መንበረ ጴጥሮስ " አቋቁመናል የሚል መግለጫ ከሰጡ በኃላ ሸገር ከተማ አስተዳደር በሚገኘው ቢሯቸው እንደሆነ እኚሁ አስተባባሪ ተናግረዋል። የታሰሩት ከዚህ ቀደም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ማዕረጋቸውን ገፍፌዋለሁ ያለቻቸው አባ ገብረማርያም ነጋሳ፣ አባ ወልደ ኢያሱስ ኢፋ እንዲሁም አባ ወልደኢየሱስ ተስፋዬ እንደሆኑ ለመረዳት ተችሏል። ሌሎችም አብረው የነበሩ ግለሰቦች መያዛቸውም ተነግሯል። የሸገር ከተማ አስታዳደር ፖሊስ ስለጉዳዩ ምንም ያለው ነገር የለውም። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ትላንት ተቋቁሟል የተባለውን " መንበረ ጴጥሮስ " አውግዛ ፤ አሁን በሕገወጥ ድርጊታቸው የቀጠሉትን ቡድኖች በፍርድ እንደምትጠይቅ አሳውቃለች። በኦሮሚያ ክልል ባለፈው ዓመት በዚህ ወቅት በእነ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የተመራ የ26 የኤጲስ ቆጶሳት ሹመት ተሰጥቶ እንደነበር ይታወሳል። ይህንን ሹመት ተከትሎም ቤተክርስቲያኗ በከፍተኛ ሁኔታ ያወገዘችና ግለሰቦቹንም የለየች ሲሆን ህገወጥ ባለችው ሹመት ላይ የተሳተፉ አካላትም ላይ እገዳ እና ማዕረጋቸውን የማንሳት ውሳኔ አሳልፋ ነበር። እነ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ በወቅቱ ቤተክርስቲያን " ህገወጥ ነው ! " ላለችው የኤጲስ ቆጶሳት ሹመት ያደረሳቸው ፤ " ቅዱስ ሲኖዶስ የተዋቀረው 85% ከአንድ ወገን በመሆኑ፣ ያለው የውስጥ አሰራር ችግር፣ አባቶችን ከየአካባቢው ከማፍራት ይልቅ ከአንድ ወገን ብቻ የመሾም ችግር ፣  የሚመደቡት አባቶች የህዝቡን ባህል እና ቋንቋ ባለማወቃቸው ለምእመናን እምነት መዳከም ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳደረገ መሆኑ ... " የሚሉና ሌሎች ምክንያቶች እንደነበሩ ይታወሳል። ረጅም ጊዜ ከፈጀ አለመግባባት በኃላ በተደረጉ ሰፊ ውይይቶች፣ ምክክር እና መግባባት፣ መንግሥትም ገብቶበት በቤተክርስቲያን በቀረበ ጥሪ እነ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስን ጨምሮ ሎሎችም ብፁዓን አባቶች ወደ ቤተክርስቲያን ተመልሰው አሁን ላይ በስራ ላይ ይገኛሉ። ከተወገዙት እና ከተለዩት ውስጥ ግን 4 አባቶች ጥሪውን ተቀብለው ያልመጡ ሲሆን አሁን 2015 ዓ/ም የተቋቋመ ነው ባሉት " የኦሮሚያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ " መንበር መሰየም በማስፈለጉ " የኦሮሚያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን መንበረ ጴጥሮስ " አቋቁመናል ሲሉ በይፋዊ መግለጫ አሳውቀዋል። ይህንን መግለጫ በሸገር ከተማ ከሰጡ በኃላ #መታሰራቸውን የእንቅስቃሴው አስተባባሪ ነኝ ያሉ ግለሰብ ተናግረዋል። @tikvahethiopia
Показать все...
⭕ Ethio news, 📚📧#Exit Exam Book 📑Entrance Exam sheet 📚Model Exam 📚Freshman course 📚Remedial Course 📑University's Freshman Exams 📑blue print for exit exam 🗃️All Text book and Teacher guide from G1-12th. For any promotion and questions @Tekiyo https://t.me/nwes7
Показать все...
Ethio news for students

⭕ Ethio news, 📚📧#Exit Exam Book 📑Entrance Exam sheet 📚Model Exam 📚Freshman course 📚Remedial Course 📑University's Freshman Exams 📑blue print for exit exam 🗃️All Text book and Teacher guide from G1-12th. For any promotion and questions @Tekiyo

Фото недоступноПоказать в Telegram
በ2016 ዓም የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ላይ የሚሰጡ የትምህርት አይነቶች ተወስኗል በ2016 ዓ.ም. በሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና የሚሰጡ የትምህርት አይነቶችን በሁለቱም ዘርፎች ስድስት፡ ስድስት የትምህርት አይነቶች እንዲሆኑ እንደሚከተለው ተወስኗል፡፡ ከተፈጥሮ ሣይንስ (Naturals) - English - Maths - Biology - Physics - Chemistry - SAT (Aptitude) ከማህበራዊ ሣይንስ (Socials) - English - Maths - History - Economics - Geography - SAT (Aptitude) የፈተና አወጣጡን በተመለከተ ከኢኮኖሚክስ በስተቀር ፈተናው የሚወጣው፡ - ከ9ኛ-11ኛ በነባሩ /በአሮጌው ስርአተ ትምህርት እና - 12ኛ ክፍል በአዲሱ ስርአተ ትምህርት ይሆናል:: የኢኮኖሚክስ ፈተና ብቻ ከ12ኛ ክፍል ብቻ ፈተናው ይዘጋጃል። ምንጭ፡ ትምህርት ሚኒስቴር ለክልል ትምህርት ቢሮ ከላከው የተወሰደ ━━━━━━━━━━━━━━━ 🎯 Join & Share   @Concise_Education 🎯 Contact & Ads   @Concise_bot ━━━━━━━━━━━━━━━
Показать все...
📚 Arssi University. 📚 General Maths 2014 mid. @Freshman_Student
Показать все...
#MekelleUniversity በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርታችሁን በመቐለ ዩኒቨርሲቲ እንድትከታተሉ የተመደባችሁ ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ጊዜ ከጥር 13 እስከ 15/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። የምዝገባ ቦታ፦ የማኅበረሰብ ሳይንስ ተማሪዎች በዓዲ ሐቂ ግቢ፤ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በዋናው ግቢ (አርዲ) ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦ የ8ኛ፣ 10ኛ እና 12ኛ ክፍል ሰርትፊኬት ዋናውና ኮፒው፣ ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ትራንስክርፕት ዋናውና ኮፒው፣ አራት 4x4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ። ━━━━━━━━━━━━━━━ Share with your friends 👇👇👇👇👇👇👇👇👇 @RemedialExam @RemedialExam
Показать все...
#OdaBultumUniversity በ2016 ዓ.ም ለሪሚዲያል ፕሮግራም በኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥር 20 እና 21/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ የምዝገባ ቦታ፦ ጭሮ ከተማ በሚገኘው የዩኒቨርሲቲው ካምፓስ ትምህርት ጥር 22/2016 ዓ.ም ይጀምራል ተብሏል፡፡ ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦ የ8ኛ ክፍል ስርትፊኬት ዋናውና ኮፒው፣ የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ዋናውና ኮፒው፣ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣ አራት ፓስፖርት መጠን ፎቶግራፍ፣ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ፡፡ ━━━━━━━━━━━━━━━ Share with your friends 👇👇👇👇👇👇👇👇👇 @RemedialExam @RemedialExam
Показать все...
#MaddaWalabuUniversity በ2016 ዓ.ም ለሪሚዲያል ፕሮግራም በመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥር 20 እና 21/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ ትምህርት ጥር 22/2016 ዓ.ም ይጀምራል ተብሏል፡፡ ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦ ➭ የ8ኛ ክፍል ስርትፊኬት ዋናውና ኮፒው፣ ➭ የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ዋናውና ኮፒው፣ ➭ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣ ➭ አራት ፓስፖርት መጠን ፎቶግራፍ፣ ➭ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ፡፡ ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇 https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0               Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 ╔═══════════╗ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ╚═══════════╝
Показать все...
Фото недоступноПоказать в Telegram
#AmboUniversity በ2016 ዓ.ም አምቦ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የሪሚዲያል ተማሪዎች ምዝገባ ጥር 23 እና 24/2016 ዓ.ም የሚከናወን መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል። የምዝገባ ቦታ፦ የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በዋና ካምፓስ ፤ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በሃጫሉ ሁንዴሳ ካምፓስ በአካል በመገኘት ተመዝገቡ ተብሏል። ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦ ➭ ከ8-12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣ ➭ 3×4 ሁለት ጉርድ ፎቶግራፍ፣ ➭ ብርድልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ጨርቅ። ትምህርት ሚኒስቴር ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ https://t.me/Tmhrt_Minister https://t.me/Tmhrt_Minister
Показать все...
#DebreBerhanUniversity ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ለነባር እና አዲስ ገቢ መደበኛ ተማሪዎች ጥሪ አደረገ። 1. ነባር መደበኛ ተማሪዎች እንዲሁም በ2016 ዓ/ም አዲስ ለተመደቡ እና በ2015 ዓ/ም የሪሜዲያል ትምህርት ተከታትለው የማለፊያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ከጥር 23 - 26/2016 ዓ/ም፣ 2. በ2016 ዓ/ም ለሪሜዲያል ትምህርት የተመደቡ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ከየካቲት 11 - 13/2016 ዓ/ም፤ 3. ለነባርና አዲስ ገቢ መደበኛ ተማሪዎች ትምህርት የሚጀምርበት ቀን ጥር 27/2016 ዓ/ም መሆኑን ገልጿል። ተማሪዎች በተጠቀሱት የምዝገባ ቀናት በአካል ተገኝተው እንዲመዘገቡ ተብሏል። አዲስ የተመደቡ እና በ2015 ዓ/ም የሪሜዲያል ትምህርት ተከታትለው የማለፊያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች ለምዝገባ ወደ ዩኒቨርሲቲው ሲመጡ 1. የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃ ዋናውንና ፎቶ ኮፒውን፣ 2. ከ9 - 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕትና ፎቶ ኮፒውን፣ 3. አንሶላ፡ ብርድልብስ እና የስፖርት ትጥቅ ይዘድ መምጣት ይጠበቅባቸዋል። For G12,remedial &freshman 👇👇👇👇👇 https://t.me/+XB6r-VdV0lpiMGZk #ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ 👇👇👇👇👇👇 #share #share 🙏🙏🙏🙏🙏 🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝 ▶️🌟💧@top_students1 ▶️🌟💧@top_students1 ▶️🌟💧@top_students1 🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
Показать все...
Фото недоступноПоказать в Telegram
የጅማ ዩኒቨርሲቲ ለ2016ዓ.ም የትምህርት ዘመን በአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) በማታ እና Weekend መርሐግብር አመልካቾችን ተቀብሎ ማሠልጠን ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም የመማር ፍላጐት ያላችሁና የትምህርት ሚኒስቴርን የከፍተኛ ት/ት መግቢያ መስፈርት ማሟላት የምትችሉ አመልካቾች ከጥር 07 - 16/2016ዓ.ም በጅማ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ሬጅስትራር ጽ/ቤት (ጅማ) እና በጅማ ዩኒቨርስቲ አጋሮ ካምፓስ ሬጅስትራር ቢሮ (አጋሮ ካምፓስ ለሚቀርባችሁ አመልካቾች) በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን ያስታውቃል፡፡ [ ለምዝገባ የሚያስፈልጉ መስፈርቶችን እና ተጨማሪ መረጃዎችን ከተያያዘው ምስል ይመልከቱ ] For G12,remedial &freshman 👇👇👇👇👇 https://t.me/+XB6r-VdV0lpiMGZk #ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ 👇👇👇👇👇👇 #share #share 🙏🙏🙏🙏🙏 🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝 ▶️🌟💧@top_students1 ▶️🌟💧@top_students1 ▶️🌟💧@top_students1 🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
Показать все...