Prophet Amanuel Bizunhe
210
Подписчики
Нет данных24 часа
-17 дней
-230 дней
- Подписчики
- Просмотры постов
- ER - коэффициент вовлеченности
Загрузка данных...
Прирост подписчиков
Загрузка данных...
ብዙ አመታት
ዘመር አውታሩ ከበደ
ከአድሱ ቁ .7 አልበም የተወሰደ
🦚like 🦚coment
ብዙ አመታት.m4a5.93 MB
❤ 3🔥 1
2110
#ድንቅ_መዝሙር_ዘማር_አውታሩ_ከበደ
#ከአድስ_አልቤም_የተወሰዴ
1_Aned_Kene_Hone_አንድ_ቀን_ሆነ_Awtaru_Kebede_fkD9di8FasU_140.mp34.21 MB
❤ 3
2000
ሥርዐትህን አስተምረኝ!!
" አንተን እንዳልበድል፣ ቃልህን በልቤ ሰወርሁ። እግዚአብሔር ሆይ፤ አንተ ቡሩክ ነህ፤ ሥርዐትህን አስተምረኝ። "
(መዝ 119፥11 - 12)
ንጉሥ ዳዊት በእግዚአብሔር ዘንድ የተወደደና እንደልቤ እንዲባል ያስቻለው ብዙ ነገር ቢኖርም በዋነኝነት ከሚጠቀሱት መካከል እግዚአብሔር አምላኩን ለማምለክ ያለው ልብና በአምላኩ ላይ ለሚያደርገው መተላለፍ የነበረው ይመጸጸት ልብ ነው። ከላይ የተመለከትነው ክፍለ ምንባብ ሃሳብ ዳዊት እጅጉን መሻቱ የነበርው የአምላኩን ቃል የራሱ የግሉ በማድረግና በልቡ ላይ ስፍራ በመስጠት አምላኩን እንዳያሳዝን ተቀዳሚ ተግባሩን መወጣት ነው፤ ይህንንም ለመወጣትና ለማድረግ ያለውን ቁርጠኝነት እውን እንዲያድርግ ከአምላኩ ውጪ መታመኛም እንደ ሌለው ለማሳወቅ " አንተ ብሩክ ነህ፣ ስርዓትህን አስተምረኝ " በማለት ይማጸናል። መዝሙረኛው አምላኩንና የአምላኩን ፍቃድ በመፈጸም እርሱን ለማስደሰት ካለው ትልቅ ፍላጎት የተነሳም ከ13 ጊዜ በላይ "አስተምረኝ" የሚለውን ቃል ተጠቅሟል። ለእኛም ይህ መልካም ነውና በውስጣችን በሕያውነት በመኖር ሕያዋን ያደረገንን ቅዱሱን የእግዚአብሔርን መንፈስ አስተምረኝ ልንለው ይገባል። " አንተ አምላኬ ነህና ፈቃድህን ለማድረግ አስተምረኝ፤ ቅዱስ መንፈስህም በጽድቅ ምድር ይምራኝ።"(መዝ143፥10)
መልካም የአምልኮ ቀን ይሁንላችሁ!
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
@Heavenly_Grace_1
❤ 1
2000
We're talking about miracle service IN/Cherich. Click the link to join us!https://s.imoim.net/3Nmwm7?from=TG
100
“እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው፥ ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እያስተማራችኋቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው፤ እነሆም እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ።”
— ማቴዎስ 28፥19-20
❤ 4
4800