ru
Feedback
Deliverance Meri Highschool

Deliverance Meri Highschool

Открыть в Telegram

በመሪ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ከተማሪዎች እና ከተማሪ ወላጆች ጋር መልእክት መላኪያ ቻናል ። Deliverance ; school of good character and excellence!

Больше
297
Подписчики
Нет данных24 часа
+27 дней
+330 день

Загрузка данных...

Облако тегов
Нет данных
Возникли проблемы? Пожалуйста, обновите страницу или обратитесь к нашему support-менеджеру .
Входящие и исходящие упоминания
---
---
---
---
---
---
Привлечение подписчиков
сентябрь '24
сентябрь '24
+5
в 0 каналах
август '24
+8
в 0 каналах
Get PRO
июль '24
+24
в 0 каналах
Get PRO
июнь '24
+293
в 0 каналах
Дата
Привлечение подписчиков
Упоминания
Каналы
10 сентября+2
09 сентября0
08 сентября0
07 сентября+1
06 сентября+1
05 сентября+1
04 сентября0
03 сентября0
02 сентября0
01 сентября0
Посты канала
#ማሳሰቢያ# ውድ የዴሊቨራንስ ትምህርት ቤት ነባር የተማሪ ወላጆች       ለ2017ዓ.ም የትምህርት ዘመን በትምህርት ቤታችን ለመቀጠል የምትፈልጉ እና እስከ አሁን የመመዝገቢያ ቅፅ ያልሞላችሁ ወይም ያልተመዘገባችሁ 10ኛ ክፍል 46% ፣11ኛ ክፍል51% እንዲሁም 12ኛ ክፍል 50% በአጠቃላይ ት/ቤቱ የማያስቀጥላቸውን እና በተለያዩ ምክንያቶች መሸኛ ያልወሰዱ ተማሪዋችን ሳይጨምር መመዝገብ ከነበረበት 54% የሚሆን ተማሪ አልተመዘገበም። አዳዲስ ተመዝጋቢዎች እየመጡና ለምዝገባ ብቁ የሆኑ ተማሪዎችን በጊዜያዊ መዘገብ እየተመዘገቡ ሲሆን....የአዲስ ተማሪ የመመዝገብ እቅዳችን ከ 75%በላይ የደረሰ ስለሆነ ነገር ግን በ2016ዓ.ም ከ 8ኛ_11ኛ ክፍል 38 ተማሪዎችን በ2017 ዓ.ም እኛጋር እንዳይቀጥለ ሉ ያደረግን ሲሆን በ2017ዓ.ም ማስተማር የምንፈልገው ቅድሚያ የምንሰጠው ለነባር የተማሪቻችን ብቻ እና ብቻ ነው ይህንን ከግምት ውስጥ በማስገባት ከወዲሁ ምዝገባ እንድትፈጽሙ። ምናልባት አምና እስከ ነሀሴ ምዝገባ የተከናወነ ሲሆን በዘንድሮው ምዝገባ ሐምሌ 15 ድረስ ተብሎ የነበረ ሲሆን ነገር ግን እስከ ሐምሌ 20 ድረስ ለ 5 ቀን ተራዝሞል። ከ ሐምሌ 22 ጀምሮ በት/ቢሮ የመምህራን እና ያስተዳድር ስራተኞች ስልጠና ስለሚኖር ምዝገባ አይኖርም። ይህንን ታሳቢ በማድረግ ባሉን ቀናት ልጆቻችሁን እንድታስመዘግብ ለማሳሰብ እወዳለሁ። ይህ ሳይሆን ቀርቶ ለሚፈጠረው መጉላላት ት/ቤቱ ኃላፊነት የማንወስድ መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን።                                             ት/ቤቱ

2
ቀን:-03/11/2016ዓ.ም ማሳሰቢያ:- ለ ዴሊቨሪንስ ሁለተኛ ደረጃ ወላጆች እንዲሁም አሳዳጊዋች....እንደሚታወቀው የ2017ዓ.ም የተማሪ ምዝገባ ት/ቢሮ ባወጣው ኘሮግራም መሰረት ሰኞ በ 01/11/2016ዓ.ም ጀምሮ ምዝገባ የጀመርን ሲሆን....አናም የተሰጠን የምዝገባ ጊዜ እስከ ሀምሌ 15 ድረስ ብቻ ነው። የምዝገባውም ሁኔታ ት/ቢሮ ባዘጋጀው በሌላ online የሚሞላ የምዝገባ ፎርም ስላለን ከ ሀምሌ 15 በሆላ ተመዝጋቢ ስለማይቀበሉ ሳትዘናጉ ቀድማችሁ እንድትመዘገቡ። 1.በአብዛኛው የ2016ዓ.ም ካርድ አልወሳዳችሁም። 2.ካርድ ወስዳችሁ ነገር ግን መሸኛ አልወሰዳችሁም....እስካልተመዘገባችሁ ድረስ በነዚህ ምክንያቶች የ 2017ዓ.ም የኛ ተማሪ ናችሁ ማለት አይደለም እና በተቻላችሁ ፍጥነት እንድትመዘገቡ የናንተ ቀድሞ መመዝገብ የሚያስፈልገንን የተማሪ ቁጥር እንድናውቅ እና አዲስ ተመዝጋቢ ተማሪዎችን ለመቀበል ይረዳናል። ከሰላምታ ጋር ት/ቤቱ!
497
3
Нет текста...
631
4
Нет текста...
564
5
‼️ማሳሰቢያ‼️ የ 2016ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የኢንተራንስ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች የመፈተኛ ጣቢያ ህግና ደንብ.....                 
517
6
የዲሲፕሊን_ግድፈት_ያለባቸው_እና_በ2017_ዓ_ም_የማይመዘገቡ_ተማሪዎችን_1.pdf
548
7
+2
Нет текста...
712
8
ከክፍል ክፍል መዘዋወሪያ ወይም ማለፊያ ማምጣት ያለባችሁ ውጤት
569
9
ማሳሰቢያ ለተማሪዎች ፣ለወላጆች እና ለአሳዳጊዎች
579
10
የ2017 የትምህርት ዘመን የተከለሰ የትምህርት ካላንደር (ሰኔ11/2016 ዓ.ም) መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ! What Sapp: - https://whatsapp.com/chan+1
የ2017 የትምህርት ዘመን የተከለሰ የትምህርት ካላንደር (ሰኔ11/2016 ዓ.ም) መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ! What Sapp: - https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D flickr :- https://www.flickr.com/photos/197652854@N04/ You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728 TikTok፡- https://www.tiktok.com/@aaeducationbureau Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/ Website: - aaceb.gov.et Email;- aacaebc@gmail.com Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
717
11
#ለ 2017ዓ.ም ነባር ተማሪዎች ምዝገባ ከሰኔ 24_30/2016ዓ.ም ባሉት ቀናት ይካሄዳል።
#ለ 2017ዓ.ም ነባር ተማሪዎች ምዝገባ ከሰኔ 24_30/2016ዓ.ም ባሉት ቀናት ይካሄዳል።
654
12
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2017 የትምህርት ዘመን የትምህርት ጊዜ ሰሌዳ /የትምህርት ካላንደር/ (ሰኔ 7 /2016 ዓ.ም)  በ2017 የትምህርት ዘመን በከተማ አስተዳደሩ ስር ባሉ የመንግስት፣ የግልና በሌሎች የተያዙ ቅድመ አንደኛ ፣ አንደኛ ፣ መካከለኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ላይ ወጥነት ያለው የትምህርት አተገባበር በማስፈለጉ የትምህርት የጊዜ ሰሌዳ /የትምህርት ካላንደር/ እንደሚከተለው ተዘጋጅቷል፡፡ . #ከሰኔ 24 እስከ 30/2016 ዓ.ም ድረስ የነባር ተማሪዎች ምዝገባ እና የመጽሐፍት ስርጭት . ነሃሴ 20 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ መምህራን በትምህርት ቤታቸው ተገኝተው ሪፖርት በማድረግ አጠቃላይ የመምህራን ጉባኤ ይደረጋል . ከነሃሴ 21-30 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ የ7ተኛ እና የ9ኛ ክፍል ተማሪዎች ምዝገባ ይከናወናል. #ጳጉሜ 1 እስከ ጳጉሜ 5 ቀን ድረስ አስፈላጊውን መረጃ አሟልተው የሚመጡ አዲስ የተማሪዎች ምዝገባ ይከናወናል . መስከረም 3 ቀን 2017 ዓ.ም  ለተማሪዎች ስለ ት/ቤቱ ህገደንብና ተያያዥ ጉዳይ ላይ ገለጻ ይሰጣል . መስከረም 6 ቀን 2017 ዓ.ም   መደበኛ ትምህርት ይጀምራል .  መስከረም 13 ቀን 2017 ዓ.ም ትምህርት በሬዲዮ ስርጭት ይጀምራል .  ህዳር 16-18 ቀን 2017 ዓ.ም አንደኛ ወሰነ ትምህርት አጋማሽ ፈተና ይሰጣል .  ከጥር 7-9 ቀን 2017 ዓ.ም  ለ6ኛ ፣ ለ8ኛ እና ለ12ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና ይሰጣል .  ከጥር 19-23 ቀን 2017 ዓ.ም አንደኛ ወሰነ ትምህርት ማጠቃለያ ፈተና ይሰጣል .   ከጥር 26-29 ቀን 2017 ዓ.ም መምህራን ፈተና የሚያርሙበት እና ውጤት ማጠናቀሪያ ሳምንት .   ጥር 30 ቀን 2017 ዓ.ም መምህራን የተማሪዎችን የፈተና ውጤት የሚያሳውቁበት ይሆናል . የካቲት 3 ቀን 2017 ዓ.ም  የሁለተኛ ወሰነ ትምህርት ይጀምራል .  ሚያዚያ 6-8 ቀን 2017 ዓ.ም  የሁለተኛ ወሰነ ትምህርት አጋማሽ ፈተና ይሰጣል .   ግንቦት 19-22 ቀን 2017 ለ6ኛ፣ለ8ኛ እና ለ12ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና ይሰጣል .  ከሰኔ 3-4 ቀን 2017 ዓ.ም  ድረስ የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ይሰጣል .  ከሰኔ 9-11 ቀን 2017 ዓ.ም   ድረስ የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ይሰጣል .   ከሰኔ 16-20 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ  ሁለተኛ  ወሰነ ትምህርት ማጠቃለያ ፈተና ይሰጣል .  ሰኔ 26 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ መምህራን የተማሪዎችን የፈተና ውጤት የሚያሳውቁበት ይሆናል .  ሰኔ 30 ቀን 2017 ዓ.ም  የውጤት መግለጫ ካርድ በመስጠት የዓመቱ ትምህርት ይጠናቀቃል   ማሳሰቢያ፡- 1.  በ1ኛ ወሰነ ትምህርት 103 የትምህርት ቀናት ሲኖሩ በ2ኛ ወሰነ ትምህርት 101 ቀናት በጠቅላላው በዓመቱ 204 የትምህርት ቀናት አሉ፡፡ 2. ትምህርት ቢሮ የትምህርት ካላንደሩና ካላሻሻለ በስተቀር ማንኛውም ትምህርት ቤት ከካላንደሩ ውጪ የትምህርትን ስራ ማከናወን የተከለከለ ነው፡፡
614
13
የቀሪጊዜ የድርጊት መርሀግብር.pdf
532
14
4th q final exam program 2016 - Copy.pdf
671
15
4th quarter final exam program.xlsx
48
16
ቀን:-06/10/2016ዓ.ም የ4ኛ ሩብ አመት የማጠቃለያ ፈተና ኘሮግራም
598
17
ቀን:-01/10/2016ዓ.ም ማሳሰቢያ :-የ2016ዓ.ም የ 12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች አድሚሽን ካርዳችሁ(admission card) ስለመጣ እና ስህተት ካለበት እስከ ረቡዕ 04/10/16 ለሚመለከተው አካል በደብዳቤ ማሳወቅ ስላለብን እናንተ በቀን 03/10/16 ሰኞ እና 04/10/16 ማክሰኞ እየመጣችሁ 1.ስማችሁን 2.እድሜ 3.ፆታ እና በዋነኛነት stream ሶሻል እና ናቹራል መሆናችሁን ማረጋገጥ ስላለባችሁ በተጠቀሱት ቀናት መጣችሁ እንድታረጋግጡ እናሳስባለን። #ይህ ሳይሆን ቢቀር እና ለሚፈጠረው ማነኛውም አይነት ችግር ት/ቤቱ ተጠያቂ አይሆንም:: ከሰላምታ ጋር ት/ቤቱ
695
18
Нет текста...
670
19
Mathematics 11.docx
671
20
History G 11.docx
631