ru
Feedback
Bashewam Primary & Junior School 1-8

Bashewam Primary & Junior School 1-8

Открыть в Telegram

Bashewam School Grade 1-8

Больше
2 750
Подписчики
+224 часа
+17 дней
+4530 день
Архив постов
የሞዴል ክፍል የእዉቅና ሽልማት ስነ-ስርዓ ት ተካሄደ::     በ2017ዓ.ም የትምህርት ዘመን  የመጀመሪያ መንፈቅ በተመዘገበ የተማሪዎች ዉጤት የሞዴል ክፍል የዕዉቅና ሽልማት ከፍተኛ ዉጤት አስመዝግበዉ የተገኙ ክፍሎች  የማበረታቻ የእዉቅና ሰርተፍኬት ተሰጥቷቸዎል ፡፡    ይህም ክፍል ከክፍል ያለዉን የእርስ በእርስ የዉጤት ፉክክር እና በጋራ የመስራትን ባህል(team work ) የሚያዳብር ሆኖ አግኝተነዋል እንዲሁም በክፍለከተማ ደረጃ ካሉ የመንግስትና የግል ት/ቤቶቸ መካከል ✅ በ6ኛ ክፍል ተማሪ መርዋን መሃመድ= 1ኛ   ✅ በ8ኛ ክፍል ተማሪ ሄለን ቀኔ  = 3ኛ   በመዉጣታችዉ ተሽላሚ ሆነወአል::

Gggo
Gggo

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

ዝክረ አድዋ
ዝክረ አድዋ

የአድል ድል በዓል በትምህርት ቤታችን በደማቅ ሁኔታ እየተከበረ ይገኛል። ፡ ፡ የአድዋ ድል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ክብር ማኅተም፤ የጥቁር ህዝቦች የነፃነት ተጋድሎ ቀንዲል ነው፡፡ የመላው ዓለም ተፈጥሮአ
የአድል ድል በዓል በትምህርት ቤታችን በደማቅ ሁኔታ እየተከበረ ይገኛል። ፡ ፡ የአድዋ ድል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ክብር ማኅተም፤ የጥቁር ህዝቦች የነፃነት ተጋድሎ ቀንዲል ነው፡፡ የመላው ዓለም ተፈጥሮአዊ ግብር እና ሰብአዊ ክብር የታደሠው፤ በእውነትና በፍትህ ህልውናና ምልዓት ላይ የተሰካ ትልቅ ጥርስ የተነቀለው … በአድዋ የታላቅ ህዝቦች ታላቅ ድል ነው፡፡ ከአዲስ አበባ ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ ስንሄድ 1066 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ታላቁ ጦርነት የተደረገበትና ታላቁ ድል የተገኘበት ሥፍራ አድዋ ከተማና የከተማው ግድም ገመገሞች ይገኛሉ፡፡ በኢትዮጵያውያን አቡሻኽር (Julian calendar) የካቲት 23 ቀን 1888 ዓ.ም፤ ወይም በአውሮጳውያን የዘመን አቆጣጠር (Gregorian Calendar) February (የካቲት) መጨረሻ እና March (መጋቢት) መጀመሪያ ላይ 1896. ለጦርነቱ መነሻ የሆነው ውል የተፈፀመው በዚሁ ዘመን ከአዲስ አበባ በስተሰሜን 468 ኪሎ ሜትር ርቀት ግድም ከውጫሌ ከተማ ግርጌ ከአምባሰል ተራራ ሥር ወሎ ውስጥ ንጉሥ ይስማ እየተባለ በሚጠራ ሥፍራ ነው፡፡

photo content

photo content