Bashewam Primary & Junior School 1-8
Открыть в Telegram
2 758
Подписчики
+124 часа
+77 дней
+5130 день
Архив постов
⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐⭐
✅🌺🌹 በቅድሚያ እንኳን ደስ አላችሁ!!! እያልን የ2️⃣0️⃣1️⃣6️⃣ ዓ.ም ከተማ አቀፍ የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ተማሪዎቻችን በከፍተኛ ዉጤት ወደ 9ኛ ክፍል ያልፉ ሲሆን ከተፈተኑት መካከል 40 (አርባ) ተማሪዎች ከ90% በላይ ከፍተኛ ዉጤት አስመዝግበዋል::
🌺🌹እንኳን ደስ አላችሁ!!!🌺🍒
🅒︎🅞︎🅝︎🅖︎🅡︎🅐︎🅣︎🅤︎🅛︎🅐︎🅣︎🅘︎🅞︎🅝︎
🌺🌹⭐⭐⭐⭐⭐⭐⭐⭐🌺🍒
Repost from Ethiopian Digital Library
የ 2016 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ
በዚሁ መሰረት የ2016 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና የማለፊያ ነጥብ 50 ሲሆን ለአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች ደግሞ 45 እንዲሆን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አስታውቋል::
ተማሪዎች ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ በመጫን መለያ ቁጥርና ስም በማስገባት ውጤታችሁን መመልከት ትችላላችሁ፡፡
https://aa.ministry.et/account#/student-result
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ 85,219 በመንግስትና በግል ትምህርት ቤቶች በቀን እና በማታ ትምህርታቸውን ከተከታተሉ ተማሪዎች መካከል 67,903 የሚሆኑት ማለትም 78.9% ያህሉ 50% እና በላይ ማምጣታቸው ተገልጿል።
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
ውድ የባሸዋም ትምህርት ቤት ወላጆች የነባር ተማሪዎች ምዝገባ የሚጠናቀቀው ቅዳሜ 06/11/2016 ሲሆን እሁድ እለት ምዝገባ የማይኖር መሆኑን እንገልፃለን።
ውድ የባሸዋም ትምህርት ቤት ወላጆች፡
የነባር ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ በአንዳንድ ወላጆች ጥያቄ መሰረት እስከ ቅዳሜ 6/11/2016ዓም ድረስ ብቻ የተራዘመ ሲሆን የተማሪ ወላጆች በተባለው ጊዜ ልጅዎን እንዲያስመዘግቡ እናሳሰብን፡ በተባለው ጊዜ ካላስመዘገቡ በራስዎ ፈቃድ እንደለቀቁ የሚቆጠር ሲሆን በቦታቸው አዲስ ተማሪዎችን የምንተካ መሆኑን እናሳውቃለን።
የአዲስ ተማሪዎች ምዝገባ በተደወለላችሁ መሰረት ጠዋት 2:00 ትምህርት ቤት እንድትገኙ እናሳስባለን።
Repost from Ethio Entrance Zone
የአዲሱ ስርዓተ ትምህርት መጽሀፍ ከ KG -12
New Curriculum Student Text Books from KG -12
+3
ውድ የባሸዋም ትምህርት ቤት ወላጆች፡
የነባር ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ በአንዳንድ ወላጆች ጥያቄ መሰረት እስከ ቅዳሜ 6/11/2016ዓም ድረስ ብቻ የተራዘመ ሲሆን የተማሪ ወላጆች በተባለው ጊዜ ልጅዎን እንዲያስመዘግቡ እናሳሰብን፡ በተባለው ጊዜ ካላስመዘገቡ በቦታቸው አዲስ ተማሪዎችን የምንተካ መሆኑን እናሳውቃለን።
የአዲስ ተማሪዎች ምዝገባ ሀምሌ 8/11/2016ዓም መሆኑን እናሳውቃለን
Уже доступно! Исследование Telegram 2025 — ключевые инсайты года 
