ru
Feedback
Bashewam Primary & Junior School 1-8

Bashewam Primary & Junior School 1-8

Открыть в Telegram

Bashewam School Grade 1-8

Больше
2 758
Подписчики
+424 часа
+87 дней
+5630 день
Архив постов
🌺🌸•ለ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎቻችን በሙሉ::🍒   የ2016 ዓ.ም የት/ዘመን የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል መልቀቂያ(ሚኒስትሪ)ፈተና ቸሩ እግዚአብሔር ወይም አላህ በሰላም እና በጤና ጠብቆን በሰላም እንድናጠናቅቅ ስለረዳን የተመሰገነ ይሁን እያልን አመቱን ሙሉ ላሳያችሁት መልካም ስነ-ምግባርና ንቁ የግልና የቡድን የትምህርት ተሳትፎ እጅግ በጣም ከልብ እናመሰግናለን::          ═❖•🌺🌸•❖═══╗ መልካም ዉጤት ለሁላችሁ ይሁን!!!       ══❖•🌺🌸•❖═══╝ የነበሩ ሂደቶች በከፊ በፎቶ ሲቃኙ:-

ለውድ የ6ኛ ክፍል የተማሪ ወላጆች በቅድሚያ የአክብሮት ሰላምታችንን እያቀረብን የዛሬ የመጀመሪያ ቀን  የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ/ የሚንስትሪ ፈተና ፕሮግራም   በሰላም የተጠናቀቀ መሆኑን እየገለጽን ነገ ሐሙስ ሰኔ 13/2016ዓ.ም ያለው የፈተና ፕሮግራም እስከ 9:00 ሰዓት የሚቆይ ስልሆነ   9:00 ሰዓት ላይ ተማሪዎችን ከት/ቤታችን ቅጥር ግቢ እንድትወስዱ እናሳስባለን:: 🌹══❖•🌺🌸•❖═══🍒                                               ት/ቤቱ                                           

June 17, 2024 👉Notice Dear parents, Please complete payment of any school fees you owe: monthly school fees, supplementary (
June 17, 2024 👉Notice Dear parents, Please complete payment of any school fees you owe: monthly school fees, supplementary (Saturday) school fees, and transport service fees. Thank you! ሰኔ 09, 2016 ዓ.ም 👉ማስታወቂያ ውድ ወላጆች ያለቦትን ማንኛውም የትምህርት ቤት ክፍያ ፡ ወርሐዊ የትምህርት ክፍያ፡ የማጠናከሪያ ( የቅዳሜ ) ትምህርት ክፍያ ፡ እና የትራንስፖርት የሰርቪስ ክፍያ ፡ ከፍለው ያጠናቁ። እናመሰግናለን!  

June 10, 2024 👉Notice Please pay the June Month school fee, Transport and Pay Tutorial Class Fee Thank you! ሰኔ 03, 2016 ዓ.ም
June 10, 2024 👉Notice Please pay the June Month school fee, Transport and Pay Tutorial Class Fee Thank you! ሰኔ 03, 2016 ዓ.ም 👉ማስታወቂያ እባክዎን የሰኔ ወር የትምህርት ቤት፣ የትምህርት ክፍያ፡ የትራንስፖርት ወርሃዊ ክፍያ እና የማጠናከሪያ ትምህርት ክፍያ ይክፈሉ። እናመሰግናለን!  

ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለኢድ አድሐ አረፋ በዓል በሰላምና በጤና አደረሳችሁ። ባሸዋም ትምህርት ቤት ሁሌም ለለውጥ ዝግጁ ነን! መልካም በዓል ይሁንላችሁ!
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለኢድ አድሐ አረፋ በዓል በሰላምና በጤና አደረሳችሁ። ባሸዋም ትምህርት ቤት ሁሌም ለለውጥ ዝግጁ ነን! መልካም በዓል ይሁንላችሁ!

photo content

photo content

🎤🌹ለ6ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ🍒📢::     በቅድሚያ እንኳን ቸሩ አግዚአብሔር/አላህ በሰላም አደርሳችሁ እያልን በተመደቡ ፈታኝ አካላቶች ማክሰኞ ሰኔ 11/2016ዓ.ም በመፈተኛ ጣቢያ (ብስራት የመጀመሪያ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት) አጠቃላይ ስለፈተናዉ አሰጣጥ ማወቅ የሚገባችሁን ሕግና መመሪያ ዙሪያ ገለፃ ኦረንቴሽን(orientation) የሚሰጥ ስለሆነ ማክሰኞ በቀን 11/10/2016ዓ.ም  አንድ ላይ በሰርቪስ (በመኪና)ለመሄድ ምቹ እንዲሆን ሁላችሁም ዩኒፎርም ለብሳችሁ በባሽዋም ት/ቤት ቅጥር ግቢ ዉስጥ ሁላችሁም 2:00 ሰዓት ላይ እንድትገኙ እናሳስባለን:: ማሳሰቢያ:- በፈተና ወቅት ማለትም (ከሰኔ 12እስከ 14/2016ዓ.ም ባለው ጊዜ ዉስጥ   አሟልታችሁ መገናኘት ያለባችሁን ነጥቦች  :- ✔️✍️.የፅፈት መሳሪያ(እርሳስ; ላጵስ እና መቅረጫ)  መያዛችሁን ማረጋግጥ:: ✔️🧥.ዩኒፎርም ቀዩን የተሟላ መልበሳቹን ማስተዋል :: ✔️🎴.Original Admission card/ዋናውን የመፈተኛ መግቢያ ካርድ መያዛችሁን ማረጋግጥ:: ✔️🕰️.በቀን 12 እና 13/2016ዓ.ም ቀኑን ሙሉ ጠዋት እና ከሰዓት ፈተና ያላችሁ ስለሆነ ምሳ ይዛችሁ እንድትመጡና ምሳ ሰዓት በት/ቤታችን ቅጥር ግቢ በልታችሁ ከሰዓት ላለዉ ፈተና ዝግጁ እንድትሆኑና በቀን 14/10/2016ዓ.ም ግን ጠዋት 4:00 ሰዓት ላይ ፈተና ጨርሳችሁ ወደ ቤት የምትለቀቁ ስለሆነ ምሳ መያዝ የማያስፈለግ መሆኑን አንድታቁ:: ✔️🚎.ከፈተና ጣቢያ እስከ ት/ቤታችን መመላለሻ ሰርቪስ በት/ቤቱ የተመደበ ስልሆነ ሁላችሁም ተፈታኝ ተማሪዎች  ጠዋት 2:00 ሰዓት ላይ በት/ቤታችን ቅጥር ግቢ እንድትገኙ እናሳስባልን :: ውድ ወላጆች ከላይ በማሳሰብያዉ የተገለፅዉን ተግባራዊ እንድያደርጉና አሟልተው እንዲገኙ የዘወትር ድጋፍና ክትትላችሁ እንዳይለያቸዉ እናሳስባለን:: ══❖•🌺🌸•❖═══╗ መልካም ፈተና ይሁንላችሁ ══❖•🌺🌸•❖═══╝

🎤🌹ለ6ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ🍒📢::     በቅድሚያ እንኳን ቸሩ አግዚአብሔር/አላህ በሰላም አደርሳችሁ እያልን በተመደቡ ፈታኝ አካላቶች ማክሰኞ ሰኔ 11/2016ዓ.ም በመፈተኛ ጣቢያ (ብስራት የመጀመሪያ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት) አጠቃላይ ስለፈተናዉ አሰጣጥ ማወቅ የሚገባችሁን ሕግና መመሪያ ዙሪያ ገለፃ ኦረንቴሽን(orientation) የሚሰጥ ስለሆነ ማክሰኞ በቀን 11/10/2016ዓ.ም  አንድ ላይ በሰርቪስ (በመኪና)ለመሄድ ምቹ እንዲሆን ሁላችሁም ዩኒፎርም ለብሳችሁ በባሽዋም ት/ቤት ቅጥር ግቢ ዉስጥ ሁላችሁም 2:00 ሰዓት ላይ እንድትገኙ እናሳስባለን:: ማሳሰቢያ:- በፈተና ወቅት ማለትም (ከሰኔ 12እስከ 14/2016ዓ.ም ባለው ጊዜ ዉስጥ   አሟልታችሁ መገናኘት ያለባችሁን ነጥቦች  :- ✔️✍️.የፅፈት መሳሪያ(እርሳስ; ላጵስ እና መቅረጫ)  መያዛችሁን ማረጋግጥ:: ✔️🧥.ዩኒፎርም ቀዩን የተሟላ መልበሳቹን ማስተዋል :: ✔️🎴.Original Admission card/ዋናውን የመፈተኛ መግቢያ ካርድ መያዛችሁን ማረጋግጥ:: ✔️🕰️.በቀን 12 እና 13/2016ዓ.ም ቀኑን ሙሉ ጠዋት እና ከሰዓት ፈተና ያላችሁ ስለሆነ ምሳ ይዛችሁ እንድትመጡና ምሳ ሰዓት በት/ቤታችን ቅጥር ግቢ በልታችሁ ከሰዓት ላለዉ ፈተና ዝግጁ እንድትሆኑና በቀን 14/10/2016ዓ.ም ግን ጠዋት 4:00 ሰዓት ላይ ፈተና ጨርሳችሁ ወደ ቤት የምትለቀቁ ስለሆነ ምሳ መያዝ የማያስፈለግ መሆኑን አንድታቁ:: ✔️🚎.ከፈተና ጣቢያ እስከ ት/ቤታችን መመላለሻ ሰርቪስ በት/ቤቱ የተመደበ ስልሆነ ሁላችሁም ተፈታኝ ተማሪዎች  ጠዋት 2:00 ሰዓት ላይ በት/ቤታችን ቅጥር ግቢ እንድትገኙ እናሳስባልን :: ውድ ወላጆች:-ከላይ በማሳሰብያዉ የተገለፅዉን ተግባራዊ እንድያደርጉና አሟልተው እንዲገኙ የዘወትር ድጋፍና ክትትላችሁ እንዳይለያቸዉ እናሳስባለን:: ══❖•🌺🌸•❖═══╗ መልካም ፈተና ይሁንላችሁ ══❖•🌺🌸•❖═══╝

New Doc 2024-06-14 04.50.41 - Page 1
New Doc 2024-06-14 04.50.41 - Page 1

Original 🅰dmission card ወይም የመፈተኛ ካርድ ላልወሰዳችሁ የ6ኛ ክፍል ሚኒስትሪ ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ::    አድሚሽን ካርዱን ወደ ፋይናስ ክፍል ያስተላለፍነው ስለሆነ ክሊራንስ ጨርሳችሁ አድሚሽን ካርዳችሁን እንድትወስዱ በጥብቅ እናሳስባለን:: ማሳሰቢያ ለወላጆች:- ያለ Original 🅰dmission card ወደ ፈተና አዳራሽ መግባት የማይቻል ስልሆነ ከማንኛውም እዳ ነፃ መናችዉን የሚገልጽ ክሊራንስ ከፋይናንስ ክፈል እንድትጨርሱላችዉ በድጋሜ እናሳስባልን::

ለ6ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ::     ነገ በቀን 07/10/2016ዓ.ም የተፈተናችሁትን ሞዴል ፈተና ከመ/ራኖቻቸሁ ጋር አብራችሁ የምትሰሩ እና correction የምትወስዱ ስልሆነ የሁሉንም የት/ዓይነት የፈተና ጥያቄዎች ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን:: ውድ ወላጆች:-በት/ቤት ደረጃ ኦረንቴሽን ስለተሰጠ ጨርሰናል ብለው እንዳይቀሩና ነገ ሙሉ ቀን ት/ቤት የሚዉሉ መሆኑን እንገልፃልን::

ውድ ወላጆች በቅድሚያ የከበረ ሰላምታችንን እያቀረብን የዛሬ የመጀመሪያ ቀን  የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ/ የሚንስትሪ ፈተና ፕሮግራም   በሰላም የተጠናቀቀ መሆኑን እየገለጽን ነገ ረቡዕ፣ ሰኔ 05/2016 ዓ.ም የቀሩት 2 ፈተናዎች  ከቀኑ 5:00 ሰዓት ላይ የሚጠናቀቁ ስልሆነ  5:00 ሰዓት ላይ ተማሪዎችን እንድትወስዱ እናሳስባለን:: ት/ቤቱ 🌹══❖•🌺🌸•❖═══🍒                                           

ማሳሰቢያ:-ለ8ኛ ክፍል  ተማሪዎች በሙሉ::  1.ቤታችሁ ቅርብ የሆናችሁ ተማሪዎች 5:00 ሰዓት ፈተና እንደጨረሳችሁ ቤት ሄዳችሁ ምሳ በልታችሁ 7:00 ሰዓት ላይ ወደ ፈተና ቦታ መመለስ የምትችሉ መሆኑን:: 2. ከሩቅ ቦታ ምሳ ይዛችሁ የምትመጡ ተማሪዎች ጠዋት ምሳችሁን ባሽዋም ት/ቤት አስቀምጣችሁ 5:00 ሰዓት ከፈተና ስትወቱ ግቢ ውስጥ ምሳችሁን በልታችሁ  7:00ሰዓት ወደ ፈተና ቦታ መሄድ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን::

June 3, 2024 👉Notice Please pay the May Month school fee, Transport and Pay Tutorial Class Fee Thank you! ግንቦት 26, 2016 ዓ.ም
June 3, 2024 👉Notice Please pay the May Month school fee, Transport and Pay Tutorial Class Fee Thank you! ግንቦት 26, 2016 ዓ.ም 👉ማስታወቂያ እባክዎን የግንቦት ወር የትምህርት ቤት፣ የትምህርት ክፍያ፡ የትራንስፖርት ወርሃዊ ክፍያ እና የማጠናከሪያ ትምህርት ክፍያ ይክፈሉ። እናመሰግናለን!  

ለ 6ኛ ክፍል የተማሪ ወላጆች በሙሉ :: ከላይ ባለዉ ፕሮግራም መስረት በት/ቤት ደረጃ የ6ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና ከሰኔ 4-6/2016 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን እየገለፅን በቀን 06/10/2016 ዓ.ም 4
ለ 6ኛ ክፍል የተማሪ ወላጆች በሙሉ ::       ከላይ ባለዉ ፕሮግራም መስረት በት/ቤት ደረጃ የ6ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና ከሰኔ 4-6/2016 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን እየገለፅን በቀን 06/10/2016 ዓ.ም 4:00 ሰዓት ላይ  ፈተናዉን እንደጨረሱ ስለሚንስትሪ ፈተና የ1:00 ሰዓት ኦረንቴሽን ከተሰጠ በኃላ 5:00 ሰዓት ላይ ወደ ቤት የሚለቀቁ መሆኑን እናሳዉቃለን:: ማሳሰቢያ:- ሰርቪስ ጠብቀዉ የሚሄዱ ተማሪዎች ግቢ ዉስጥ ቆይተዉ መሄድ የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን::

New Doc 2024-05-10 09.52.19 - Page 2
New Doc 2024-05-10 09.52.19 - Page 2

የሚኒስትሪ መልስ መስጫ ወረቀት አጠቃቀም መመሪያ ለተማሪዎች ➊ የተማሪዎች መለያ ቁጥር እና የትምህርት ዓይነት መለያ ቁጥር ለእያንዳንዳቸው በተቀመጠው ሳጥን ውስጥ ከላይ ወደ ታች መፃፍ አለበት፡፡ ❷
+1
የሚኒስትሪ መልስ መስጫ ወረቀት አጠቃቀም መመሪያ ለተማሪዎች ➊ የተማሪዎች መለያ ቁጥር እና የትምህርት ዓይነት መለያ ቁጥር ለእያንዳንዳቸው በተቀመጠው ሳጥን ውስጥ ከላይ ወደ ታች መፃፍ አለበት፡፡ ❷ በተፃፈው መለያ ቁጥር ፊት ለፊት የተፃፈውን ቁጥር የያዘውን ክብ ብቻ መጠቆር አለበት፡፡ ➌ ተማሪዎች የመረጡትን መልስ ትይዩ በተሰጠው ክብ ላይ በትክክል ማጥቆር አለባቸው፡፡ ❹ ተማሪዎች ያጠቆሩትን መልስ መቀየር ቢፈልጉ መጀመሪያ ያጠቆሩትን ክብ በደንብ ማጥፋት አለባቸው፡፡ ❺ በአንድ ረድፍ ከአንድ በላይ ክብ ማጥቆር የተከለከለ ነው፡፡ ❻ ለመፃፍ እና ለማጥቆር ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ምንም አይነት ፅሁፍም ሆነ ጭረት ማድረግ የተከለከለ ነው፡፡ ❼ ለመፃፍ ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ተፅፎ ወይም ትንሽ ጭረት እና ነጥብ ከተገኘ የመልስ መስጫ ወረቀቱ ሙሉ  በሙሉ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ ❽ መልስ በሚጠቆርበት ጊዜ እርሳሱ ከተሰጠው የክብ ሳጥን መውጣት የለበትም። ከወጣም በማጥፊያ (Eraser/Rubber) ማጥፋት ይጠበቅባችኋል። ❾ መልስ መስጫ ኮርነር ላይ ያሉትን አራት ጠርዞች መንካትም ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡ ➓ ተፈታኞች የመልስ መስጫ ወረቀታቸውን በንፅህና መያዝ አለባቸው ማለትም እንዳይቆሽሽ፣ እርጥበት  እንዳይነካው፤ እንዳይቀደድ እና እንዳይታጠፍ መጠንቀቅና ሙሉ ኃላፊነት መውሰድ አለባቸው፡፡