Bashewam Primary & Junior School 1-8
Открыть в Telegram
2 748
Подписчики
-124 часа
+127 дней
+4230 день
Архив постов
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት የ2017 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የማለፊያ ውጤት 50% እንዲሆን በዛሬው እለት ወስነዋል።
Repost from Addis Ababa Education Bureau
የ2017 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ከሰዓት ይፋ ይሆናል፡፡
(ሰኔ 25/2017 ዓ.ም) የ2017 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ከሰዓት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት በማለፊያ ነጥቡ ላይ ውይይት ካደረጉ በሃላ ይፋ ይደረጋል።
የ2017 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና በአጭር ጊዜ ታርሞ ይፋ መደረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚያስችል ሲሆን የ2017 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከሰኔ 10-12/2017 ዓ.ም ድረስ በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ 192 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለተከታታይ ሶስት ቀናት መሰጠቱ ይታወሳል፡፡ ።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
Repost from አንድ ደቂቃ ONEMINUTE
ተጨማሪ መረጃ ከሐምሌ 1 ጀምሮ ባስመዘገባችሁት ስልክ እየተደወለ ይነገራቹሀል።
Repost from አንድ ደቂቃ ONEMINUTE
ስለ ሽልማት
1.በሀገር አቀፍ ውድድር የሚሳተፉ ተማሪዎች በሙሉ የሰርተፍኬት ሽልማት ተሸላሚዎች ናቸው።
2. በፈተና አንድ አና ሁለት አጠቃላይ ውጤት ድምር ከ40% በላይ ላመጡ ተማሪዎች በሙሉ የሜዳሊያ ሽልማት ይከናወናል
3. ወደ መድረክ ውድድር የሚያልፉ ተማሪዎች
ለዋናው ሽልማት ይወዳደራሉ።
Repost from አንድ ደቂቃ ONEMINUTE
ስለ ፈተና
ፈተናው 3 ዓይነት ነው።
1. 20 የምርጫ ጥያቄዎች ( ጠዋት )
2. 10 አጭር መልስ መስጠት ( ከሰዓት )
3. በሁለቱ የፈተና ዓይነቶች የተሻለ ውጤት በየክፍል ደረጃቸው ያመጡ 30 ተማሪዎች
ለመጨረሻ ውድድር ለመድረክ ፈተና ያልፋሉ።
Repost from አንድ ደቂቃ ONEMINUTE
ከተወዳዳሪ ተማሪዎች የሚጠበቁ ክፍያዎች
1. የመመዝገቢያ ክፍያ 500 ብር ። (የዕጣ ሽልማት አለው። የመወዳደሪያ ቁጥር ይሰጣል )
2. የቲሸርት እና ባጅ 400 ብር
3. የአልጋ ክፍያ በቀን 100 ብር።
ከወላጅ ጋር ከሆነ 200 ብር ብርድ ልብስ እና አንሶላ ይዛችሁ ነው የምትመጡት
3. ልዩ ልዩ አገልግሎቶች 1250 ብር
4. ከአዲስ አበባ ውጪ ለሚመጡ ምግብ እና ትራንስፖርት ከወላጅ ኮሚቴዎች ጋር በመነጋገር ይወሰናል።
ከላይ የተጠቀሱት ክፍያዎች ለተለያዩ አካላት ስለሚከፈል በተለያየ የባንክ የሒሳብ ቁጥሮች ነው ገቢ የሚደረጉት
Repost from አንድ ደቂቃ ONEMINUTE
የ2017ዓ.ም ሀገር አቀፍ የሒሳብ ትምህርት የመዝጊያ መርሀ ግብር አጠቃላይ መረጃ
1. ወድድሩ የሚከናወነው አዲስ አበባ ከተማ ነው
2. የመክፈቻ እና የመዝጊያ መርሀግብር የሚከናወንበት ቦታ ሚሊኒየም አዳራሽ
3. ፈተና የሚከናወነው በዩኒቨርስቲዎች
4. 10ኛ ዓመት መርሀ ግብሩን በደማቅ ሁኔታ ያከብራል።
5. መክፈቻ እና መዝጊያ መርሀግብሮቹ በቀጥታ በቴሌቪዥን ይተላለፋሉ።
Уже доступно! Исследование Telegram 2025 — ключевые инсайты года 
