Bashewam Primary & Junior School 1-8
Открыть в Telegram
2 944
Подписчики
+624 часа
+577 дней
+15730 день
Архив постов
👉ማስታወቂያ
ለ 2019 ዓ. ም የት/ዘመን ተማሪዎችን ላላስመዘገባችሁ ወላጆች በሙሉ :-
የ2019 የትምህርት ዘመን የአዲስ ተማሪዎች ቁጥርና ፍላጎት በየእለቱ እየጨመረ በመምጣቱ የነባር ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ከተጠቀሰው የምዝገባ ቀን የሚያጥር በመሆኑ ወላጆች በቀጣይ ሳምንት አስመዝግባችሁ እንድታጠናቅቁ ከወዲሁ እናሳስባለን።
ውድ ወላጆች ለምዝገባ ስትመጡ ማሟላት ያለባችሁ ነገሮች ፡
ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች የምዝገባ መረጃ
የተማሪዋ/ው ጉርድ ፎቶ ግራፍ 4
፡
የወላጅ /አሳዳጊ ጉርድ ፎቶ ግራፍ 2
የልደት ሰርተፍኬት ኮፒ
የተማሪዋ/ው ፋይዳ መታወቂያ ኮፒ
የ2018 ዓ.ም የውጤት መግለጫ ካርድ ኦርጂናል
ፀባይ “A”
የመሸኛ ደብዳቤ
ለነባር ተማሪዎች ፡ የተማሪ 2 ጉርድ ፎቶ 3*4 የሆነ ቅዳሜ ከ2:00 - 6:00 ምዝገባ እየተካሔደ ስለሆነ መጥታችሁ ማስመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳስባለን።
ተማሪዎች ከታች የተቀመጠውን ሊንክ በመጠቀም ውጤታቸውን ማየት ጉችላላችሁ።
https://aa6.ministry.et/#/result
Repost from N/a
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ነገ ጠዋት ይፋ ይሆናል፡፡
(ሰኔ 28/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ነገ ጠዋት ይፋ ይደረጋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2018 የትምህርት ዘመንን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና በአጭር ጊዜ አርሞ ይፋ ማድረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚያስችል ነው፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከሰኔ 8 -10 /2018 ዓ.ም ድረስ በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ 199 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለተከታታይ ሶስት ቀናት መሰጠቱ ይታወሳል፡፡
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
Repost from 𝐒𝐡𝐚𝐬𝐡𝐨 𝐌𝐞𝐝𝐢𝐚 | ሻሾ ሚድያ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ነገ ጠዋት ይፋ ይሆናል፡፡
(ሰኔ 28/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ነገ ጠዋት ይፋ ይደረጋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2018 የትምህርት ዘመንን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና በአጭር ጊዜ አርሞ ይፋ ማድረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚያስችል ነው፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከሰኔ 8 -10 /2018 ዓ.ም ድረስ በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ 199 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለተከታታይ ሶስት ቀናት መሰጠቱ ይታወሳል፡፡
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
Repost from 𝐒𝐡𝐚𝐬𝐡𝐨 𝐌𝐞𝐝𝐢𝐚 | ሻሾ ሚድያ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ነገ ጠዋት ይፋ ይሆናል፡፡
(ሰኔ 28/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ነገ ጠዋት ይፋ ይደረጋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2018 የትምህርት ዘመንን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና በአጭር ጊዜ አርሞ ይፋ ማድረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚያስችል ነው፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከሰኔ 8 -10 /2018 ዓ.ም ድረስ በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ 199 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለተከታታይ ሶስት ቀናት መሰጠቱ ይታወሳል፡፡
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
ከላይ ባለው ማሰታውቂያ መሰረት የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ውጤት ቅሬታ ካላችሁ በአዲስ አበባ ከተማ ት/ቢሮ የፈተናና ምዝና አስተዳደር ክፍል ከላይ በተጠቀሰዉ እለት በአካል በመቅረብ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን::
