cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

አማራ/ፋኖ

እንኳን ወደ አማራ/ፋኖ ቻናል መጡ! ይህ የአማራን ተጋድሎ ለማጠናከር እና አንድነታችንን ለማጎልበት የህዝባችንን ሰላም ለማስጠበቅ ነፃነትን ለማወጅ ወቅታዊ መረጃዎችን የምናቀርብበት የአማራ/ፋኖ ቻናል ነው። አማራ የሆንክ ሁሉ join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በፍጥነት ማግኘት ይቻላሉ። ድል ለአማራ! አማራነት ወይም ሞት!

Больше
Рекламные посты
849
Подписчики
-124 часа
+37 дней
-1030 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

ሦስት አስቸኳይ መረጃዎች! ..‼️‼️ ፩. በደብረ ብርሃን ከተማ ኩክ የለሽ አካባቢ ዛንዚራ ቀበሌ ስልጣን አስጠባቂው ሰራዊት ቦታውን ለቆ ቢወጣም ማሳ ውስጥ ፈንጅ ቀብረዋል። ደብረብርሃንን በፈንጅ ለማጠርም በተለያዩ ምሽግ አድርገው በቆዩበት እና ለቀው በሚወጡበት ፈንጅ እየቀረበ ስለሆነ ነዋሪውም ሆነ ፋኖዎቻችን ጥንቃቄ ያድርጉ! ፪. በሸዋ ሀገረማርያም መስኖ በሚባል ቦታ ላይ የአማራ ህዝባዊ ሀይል በሸዋ የሃይለማርያም ማሞ ብርጌድ ከገዥው ፓርቲ ሰራዊት ጋር ትንቅንቅ ላይ ይገኛል ። ፫. በጎጃም ቢቸና የሚገኘው ወራሪ ከ 2 ቀናት በፊት ህጋዊ መሳሪያዎችን ቤት ለቤት እየዞረ የወሰደ ሲሆን በዚህ ሠዓት ወይራ ቀበሌ የሚገኘውንና የብዙ አራዊት መኖሪያ የሆነውን ደን በማቃጠል ላይ በመሆኑ ጥንቃቄ ይደረግ! ድል ለሕዝባችን! ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት  ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን! ቻናል👇 t.me/amara_fano_amara_fano t.me/amara_fano_amara_fano ግሩፕ👇 t.me/amarafano_amarafano t.me/amarafano_amarafano
Показать все...

አሳዛኝ ዜና! ዛሬ ከቀኑ 6፡30 ላይ በሸዋ መርሐቤቴ አለም ከተማ በተጣለ የድሮወን ጥቃት አርበኞች 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ወድሟል፤  ቁጥራቸው ያልታወቀ ተማሪዎች ተገድለዋል:: የኦሮሙማው አገዛዝ የአማራ ታዳጊዎችና ወጣቶች ላይ ያተኮረበት ምክንያት አለው:: እሱም የአማራን ህዝብ ትውልድ አልባ ለማድረግ ነው:: ይህ አደገኛ አካሄድ ፈጣን ውድቀትን ያመጣል:: የአማራ ህዝብ በከባድ መሳርያ በተጠቃ ቁጥር ጨቋኙን አገዛዝ ለማስወገድ ያለው እልህና ቁርጠኝነት ይጨምራል እንጂ በፍፁም አይቀንስም:: ደም በደም ይጠራል! 03/05/16 አ.ም ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት  ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን! ቻናል👇 t.me/amara_fano_amara_fano t.me/amara_fano_amara_fano ግሩፕ👇 t.me/amarafano_amarafano t.me/amarafano_amarafano
Показать все...
አማራ/ፋኖ

እንኳን ወደ አማራ/ፋኖ ቻናል መጡ! ይህ የአማራን ተጋድሎ ለማጠናከር እና አንድነታችንን ለማጎልበት የህዝባችንን ሰላም ለማስጠበቅ ነፃነትን ለማወጅ ወቅታዊ መረጃዎችን የምናቀርብበት የአማራ/ፋኖ ቻናል ነው። አማራ የሆንክ ሁሉ join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በፍጥነት ማግኘት ይቻላሉ። ድል ለአማራ! አማራነት ወይም ሞት!

የመንዝ ላሎ ወረዳ የአገዛዙ መዋቅር ሙሉ በሙሉ ፈረሰ! በሸዋ ጠቅላይ ግዛት የመንዝ ላሎ ወረዳ 52 የብልጽግና አገዛዝ የፖለቲካና የፀጥታ አመራሮች ታህሳስ 28/2016 ዓ.ም ለሸዋ መንዝ ላሎ ሰበር ፋኖ በፃፉት ደብዳቤ መሰረት የወረዳውን የአገዛዙ መዋቅር ሙሉበሙሉ በፈቃዳቸው አፍርሰው፣ ፋኖን በይፋ መቀላቀላቸውን ገልጸዋል። የደብዳቤው ሙሉ ይዘት ቀጥሎ ቀርቧል። "እኛ ከዚህ በታች ስማችን የተዘረዘረው የሰሜን ሸዋ ዞን የመንዝ ላሎ ምድር ወረዳ የብልጽግና አመራር የነበርን፣ የፖሊስ አባል የነበርንና የሚሊሻ አባል የነበርን፣ (ቀደም ሲል) በነበረን ስልጣንና ኃላፊነት አገዛዙን በማመንና ለአገዛዙ በመታመን ከአገዛዙ የሚሰጠንን ተልዕኮ በማወቅም ይሁን ባለማወቅ ስንፈፅምና ስናስፈፅም የቆየን ሲሆን፣ አሁን ግን የአማራ ህዝብ ግፍና በደል ስላሳሰበንና የመንግሥትን ሴራ ስለተረዳነው የአማራ ፋኖ እያደረገ ያለውን የህልውና ትግል ከዛሬ ጀምሮ #የተቀላቀልን መሆኑን በፊርማችን እናረጋግጣለን።" ህዝብ ሁሌም ያሸንፋል! በግዜ ከአማራ ህዝብ ጎን መቆምና አብዮቱን መቀላቀል ብልህነት ነው! 01/05/16 አ.ም ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት  ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን! ቻናል👇 t.me/amara_fano_amara_fano t.me/amara_fano_amara_fano ግሩፕ👇 t.me/amarafano_amarafano t.me/amarafano_amarafano
Показать все...
አማራ/ፋኖ

እንኳን ወደ አማራ/ፋኖ ቻናል መጡ! ይህ የአማራን ተጋድሎ ለማጠናከር እና አንድነታችንን ለማጎልበት የህዝባችንን ሰላም ለማስጠበቅ ነፃነትን ለማወጅ ወቅታዊ መረጃዎችን የምናቀርብበት የአማራ/ፋኖ ቻናል ነው። አማራ የሆንክ ሁሉ join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በፍጥነት ማግኘት ይቻላሉ። ድል ለአማራ! አማራነት ወይም ሞት!

በጎጃም ዕዝ የባህር ዳር ፋኖ ስር ሁለት ሻምበሎች ታሪካዊ ስያሜን ይዘው መመስረታቸው ታውቋል! 1. አንሻ ሰይድ ሻምበል - በጀግናዋ እህታችን ፋኖ ህይወት ጌራ የሚመራው ይሆናል። ይህ ሻምበል ስያሜውን በወለጋ ክልል ቤተሰቦቿን የኦነግ ታጣቂዎች በማጨፍጨፍ ላይ እያሉ እራሷን ለማትረፍ "ወላሂ ሁለተኛ አማራ አልሆንም፤ አትግደሉኝ" በማለት በተማፀነችው ህጻን አንሻ ሰይድ የተሰየመ መሆኑ ታውቋል። "አንሻ ሰይድ የትግላችን ቃል ኪዳን ሆና፣ ታናናሾቿ በማንነታቸው ኮርተውና ተከብረው የሚኖሩባትን ለሁሉም እኩል የሆነችን ሃገር ለመፍጠር እንታገላለን" ሲሉ የሻምበሏ አባላት ተናግረዋል። 2. ታዲዮስ ታንቱ ሻምበል - ይህም ሻምበል በጎጃም ዕዝ የባህር ዳር ፋኖ ስር የተመሰረተ ሲሆን በቅርቡ ወደ ሻለቃ እንደሚያድግም ተነግሯል። ይህ ሻምበሉ ስያሜውን የወሰደውም ለእውነት ታምነው በእርጅና እድሜያቸው መስዕዋትነት እየከፈሉ ካሉት የወላይታው አንጋፋ ጋዜጠኛና የታሪክ ምሁር ጋሽ ታዲዮስ ታንቱ ስም እንደሆነ ታውቋል። ፋኖዎቻችን በአጋጣሚውም "ለጋሽ ታዲዮስ ታንቱ እጅግ እጅግ ታላቅ አክብሮት አለን" ሲሉ ለሚዲያዎች የላኩት መልዕክት ያስረዳል። (-BW) ድል ለጀግኖቻችን💪 ድል ለአማራ ህዝብ💪 01/05/16 አ.ም ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት  ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን! ቻናል👇 t.me/amara_fano_amara_fano t.me/amara_fano_amara_fano ግሩፕ👇 t.me/amarafano_amarafano t.me/amarafano_amarafano
Показать все...
አማራ/ፋኖ

እንኳን ወደ አማራ/ፋኖ ቻናል መጡ! ይህ የአማራን ተጋድሎ ለማጠናከር እና አንድነታችንን ለማጎልበት የህዝባችንን ሰላም ለማስጠበቅ ነፃነትን ለማወጅ ወቅታዊ መረጃዎችን የምናቀርብበት የአማራ/ፋኖ ቻናል ነው። አማራ የሆንክ ሁሉ join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በፍጥነት ማግኘት ይቻላሉ። ድል ለአማራ! አማራነት ወይም ሞት!

ከጎጃም ዕዝ ፋኖ የተሰጠ መግለጫ! ፋኖነት ቅንጦት ሳይሆን  የአማራ ህዝብ ፍትህ በተጓደለበት፣ ነፃነቱ በተገፈፈበት፣ ጠላት አገሩንና ሀይማኖቱን ሊያረክስ በመጣበት እና የመኖርና ያለመኖር የህልውና ትግል በገጠመው ጊዜ ለክብሩ ለማንነቱ ለሀይማኖቱ ሲል በአንድነት የሚነሳበት እሴቱ ነው። በመሆኑም አማራ በአንድነት በተነሳበት በዚህ ጊዜ በተለይም በጎጃም ፈር ቀዳጅ ሆኖ በየወረዳው የተበታተነውን ትግል አንድ አድርጎ አራት ኪሎ ትንሳዔውን ለማክበር በጎጃም ቀጠና ዕዝ ከተመሰረተ ቅርብ ጊዜ ቢሆንም ጥሩ ውጤትን እያስመዘገበ ይገኛል። ስለሆነም የጎጃም ዕዝ ባደረገው 4ተኛው አስቸኳይ የስራ አስፈፃሚዎች ስብሰባ በተለያዩ የትግሉ ቀዳሚ በሆኑ አጀንዳዎች ላይ በጥልቀት ከተወያዬ በኋላ የሚከተለውን ባለ ሁለት ነጥብ የአቋም መግለጫ በመስጠት ሌሎችን አጀንዳዎች በይበልጥ የማሰቢያ ጊዜ አስቀምጧል። 1ኛ.የዲያስፖራ ክንፉ በአማራ ህዝብ ትግል ውስጥ ከሀሳብ እስከ ፋይናንስ በማገዝ የበኩሉን አስተዋጽኦ እያበረከተ እንደሚገኝ ይታወቃል። በመሆኑም በጎጃም ዕዝ ፋኖ በውጭ የሚገኙ የአማራ ተወላጆችን እና ሌሎች የፋኖን እንቅስቃሴ ደጋፊዎች ለማስተባበር እና የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ በማሰብ በዕዙ ስራ አስፈፃሚ ሰፊ ውይይት ከተደረገ በኋላ የውጭ ማህበረሰባችንን እንዲያስተባብሩና አስቸኳይ የሃብት አሰባሳቢ ኮሚቴ (Emergency Fundraising Committee) ያዋቀረ ሲሆን በኮሚቴው በኩል ለሁለት ሳምንታት ውይይቶች ሲካሄዱ ቆይተዋል።   ኮሚቴውም ዘጠኝ አባላት ያሉት ሲሆን ጋዜጠኛ ተስፋዬ ወልደስላሴን ሰብሳቢ አድርጎ መርጧል። ስለሆነም በውጭ የምትኖሩ የአማራ  ባለሀብቶች፣  የማህበረሰብ አንቂዎች፣ ጋዜጠኞች፣ ዩቲዩበሮች፣ ቲክታከሮችና በሁሉም የሚዲያ ፕላትፎርሞች ውስጥ ያላችሁና የፋኖን የህልውና ትግል የምትደግፉ ወገኖቻችን ትብብራችሁን የምንጠይቅ መሆኑን እየገለጽን እናንተ በምትሳተፉባቸው ሚዲያዎች ያሉትን አድማጭ-ተመልካቾቻችሁን፣ አድናቂዎቻችሁንና ደጋፊዎቻችሁን ግንዛቤ በመፍጠር ጥር አስር ለሚጀመረው ዘመቻ የበኩላችሁን አሻራ እንድታሳርፉ ስንል ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። 2ተኛ.ሐሰተኛ በቃሉ፣ ስደተኛ በቅሉ ይታወቃሉ እንዲል ብሂሉ የፋሽስታዊ አገዛዙ ክልል ብሎ ባስቀመጠው በረት/ክልል/ ውስጥ ሰላም ያለ ለማስመሰልና ተማሪዋችን የፕሮፖጋንዳው/የፖለቲካው ሚዛን ማስጠበቂያ ቀብድ በማድረግ የስርዓቱ ስልጣን አስጠባቂ የሆነውን የትምህርት ስርዓት በመጠቀም በአማራ ክልል* ውስጥ የሚገኙ ዩንቨርስቲዎች በከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር በኩል በተደረጉ ጫናዎችና በምንጣፍ ጎታች የዩኒቨርሲቲ ፕሪዝዳንቶች  አማካኝነት የተለያዩ ዩንቨርስቲዎች ለተማሪዎቻቸው ጥሪ ማድረጋቸው ይታወቃል። ነገር ግን በክልሉ ውስጥ የአማራ ህዝብ ለህልውናው (ለነጻነት፣ ለእኩልነትና ፍትሃዊነት) እልህ አስጨራሽ ትግል ከጨፍጫፊውና ፋሽስታዊው አገዛዝ ጋር እያደረገ ይገኛል። በዚህ ትግልም አመርቂ ውጤቶችን በማስመዝገብ የጨፍጫፊውን አገዛዝ እያፈራረሰው ይገኛል። ስለሆነም ውድ ተማሪዎች ትምህርት ለአማራ ልጅ በዚህ ሰዓት ቅንጦት ሆኖበት ከክርስቲያን እስከ ሙስሊሙ፣ ከህጻናት እስከ ሽማግሌውና  ከአርሶ አደር እስከ መንግስት ሰራተኛው/ምሁራን/የአያቶቹን ታሪክ በመድገም በዱር በገደሉና በፀሃይ በብርዱ ለህልውናው በከፍተኛ ደረጃ እየተዋደቀ በሚገኝበት በዚህ ሰዓት  የተማሪዎችን እንቅስቃሴ መሰረት በማድረግ መፈርጠጥ ልምዱ የሆነው ጨፍጫፊው ቡድን በፋኖ ላይ ጥቃት ለመሰንዘርና በሚወሰደው የአጻፋ እርምጃ በሚደርስ ጉዳት ፋኖ በንፁሀን ተማሪዋች ላይ ጥቃት ፈጸመ በማለት ፕሮፖጋንዳ ለመንዛት እየሰራ እንደሆነ መታወቁ የአደባባይ ሚስጥር ሁኗል። ስለሆነም የፋሽስታዊ አገዛዙን ጥሪ ተቀብለው በሚመጡ ተማሪዋች ላይ  ለሚደርሰው ጉዳት ሃላፊነቱን መንግስት ነኝ የሚለው ጨፍጫፊው ቡድንና እራሳችሁ ተማሪዎች የምትወስዱ መሆኑን እንድታውቁ በአፅዕኖት እናሳስባለን። ድል ለተገፋው የአማራ ህዝብ! ድል ለፋኖ! ጎጃም ዕዝ ፋኖ! ታህሳስ 30/2016 ዓ.ም ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት  ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን! ቻናል👇 t.me/amara_fano_amara_fano t.me/amara_fano_amara_fano ግሩፕ👇 t.me/amarafano_amarafano t.me/amarafano_amarafano
Показать все...
አማራ/ፋኖ

እንኳን ወደ አማራ/ፋኖ ቻናል መጡ! ይህ የአማራን ተጋድሎ ለማጠናከር እና አንድነታችንን ለማጎልበት የህዝባችንን ሰላም ለማስጠበቅ ነፃነትን ለማወጅ ወቅታዊ መረጃዎችን የምናቀርብበት የአማራ/ፋኖ ቻናል ነው። አማራ የሆንክ ሁሉ join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በፍጥነት ማግኘት ይቻላሉ። ድል ለአማራ! አማራነት ወይም ሞት!

ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኀኒት ርሱም ክርስቶስ ጌታ የኾነ ተወልዶላችዃልና።(ሉቃ 2፥11) እንኳን ለጌታችን ለመዳኒታችን እየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሰን አደረሳቹህ። መልካም በዓል!
Показать все...
ጥብቅ መረጃ   #ደብረብርሃን ቀብሩ ሊፈፀም ጥቂት ጊዜ የቀረዉ የአማራ ብልፅግና ከሰሞኑን "የሰላም ጥሪ" በሚል የዉሸት ፕሮጀክት ላይ እየሰራ መሆኑን የመረጃ ምንጮች ለንስር አማራ ገልፀዋል። ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ደብረብርሃን ከተማ ዉስጥ በሰላም ጥሪው መሰረት የሀሰት ዶክመንተሪ እያዘጋጁ መሆኑን ሰምተናል። በዚህም መሰረት ሰሞኑን በብልፅግና ሚዲያዎች ሰላም የተደረገላቸዉ የአማራ ፋኖዎች ወደ መንግስት ገብተዋል የሚል የዉሸት ፕሮፓጋንዳ ይሰራጫል። ሀሰት ሲደጋገም እዉነት ይመስላል እዉነትነቱን ግን መሸፈን አይቻልም። #ድል_ለአማራ_ህዝብ! 06/04/2016 ዓ.ም ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት  ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን! ቻናል👇 t.me/amara_fano_amara_fano t.me/amara_fano_amara_fano ግሩፕ👇 t.me/amarafano_amarafano t.me/amarafano_amarafano
Показать все...
አማራ/ፋኖ

እንኳን ወደ አማራ/ፋኖ ቻናል መጡ! ይህ የአማራን ተጋድሎ ለማጠናከር እና አንድነታችንን ለማጎልበት የህዝባችንን ሰላም ለማስጠበቅ ነፃነትን ለማወጅ ወቅታዊ መረጃዎችን የምናቀርብበት የአማራ/ፋኖ ቻናል ነው። አማራ የሆንክ ሁሉ join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በፍጥነት ማግኘት ይቻላሉ። ድል ለአማራ! አማራነት ወይም ሞት!

#የጥንቃቄ መልእክት አዲስ አበባ‼️ በአዲስ አበባ የተለያዩ አከባቢዎች አማራዎችን ያነጣጠረ ድንገተኛ የቤት ለቤት ፍተሻና አፈሳ እየተካሄደ ነው:: በለሊት የሚደረጉ ድንገተኛ ፍተሻዎች የጦር መሳሪያዎች አምጡ የሚሉና ገንዘብ የመዝረፍ ሌሎች የማሸማቀቅ እና የማዋከብ ድርጊቶች እየተፈፀሙ ነው። የሚፈተሸውና የሚታፈሰው #አማራው ነው:: በሴራ በህዳር 30 በአገዛዙ ድብቅ መሪነት በኢዜማ ተላላኪዎች አስፈፃሚነት የተዘጋጀው ሰልፍ በተጨማሪ አማራዎችን ለማፈስ ነው:: እንደግመዋለን አማራ የሆነ ሁሉ በዚህ የሴራ ሰልፍ እንዳይገኝ‼️ # ሀገሬ ሚዲያ 25/03/2016 አ.ም ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት  ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን! ቻናል👇 t.me/amara_fano_amara_fano t.me/amara_fano_amara_fano ግሩፕ👇 t.me/amarafano_amarafano t.me/amarafano_amarafano
Показать все...
አማራ/ፋኖ

እንኳን ወደ አማራ/ፋኖ ቻናል መጡ! ይህ የአማራን ተጋድሎ ለማጠናከር እና አንድነታችንን ለማጎልበት የህዝባችንን ሰላም ለማስጠበቅ ነፃነትን ለማወጅ ወቅታዊ መረጃዎችን የምናቀርብበት የአማራ/ፋኖ ቻናል ነው። አማራ የሆንክ ሁሉ join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በፍጥነት ማግኘት ይቻላሉ። ድል ለአማራ! አማራነት ወይም ሞት!

ገንደር በዳባት በ4 ግንባር ወደ ጋሽ መሳፍንት ከተሰማራው ከ4000  በላይ የአብይ ታጣቂ 2/3ኛው ተደምስሷል፤ ቀሪውም ፈርጥጦ ተመልሷል! ፋኖ  💪 ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት  ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን! ቻናል👇 t.me/amara_fano_amara_fano t.me/amara_fano_amara_fano ግሩፕ👇 t.me/amarafano_amarafano t.me/amarafano_amarafano
Показать все...
አማራ/ፋኖ

እንኳን ወደ አማራ/ፋኖ ቻናል መጡ! ይህ የአማራን ተጋድሎ ለማጠናከር እና አንድነታችንን ለማጎልበት የህዝባችንን ሰላም ለማስጠበቅ ነፃነትን ለማወጅ ወቅታዊ መረጃዎችን የምናቀርብበት የአማራ/ፋኖ ቻናል ነው። አማራ የሆንክ ሁሉ join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በፍጥነት ማግኘት ይቻላሉ። ድል ለአማራ! አማራነት ወይም ሞት!

#መረጃ በውጊያ ድል የራቀው አሸባሪው አገዛዝ በንፁሃንና በንብረት ላይ ጉዳት እያደረሠ ነው። በባሶ ሊበን ወረዳ አሸባሪው አገዛዝ ወደ እህል ማሳ ከባድ መሳሪያ በመተኮስ የ አርሶ አደሮችን ማሳ እያቃጠለና ከብቶችን እየገደለ እንዲሁም ንፁሃንን እየረሸነ ነው። ከትላንት ምሽት ጀምሮ ወደ የላምገጅ ቀበሌ በመሄድ አምባገነናዊና ኦነጋዊ ሥራቸዉን በወረዳዉ ባሉ ቀበሌዎች ላይ እየፈፀሙ ይገኛሉ፡፡ የወረዳዉ ህዝብ ከፋኖ ጋር በመሆን እየተፋለመ ሲሆን የጁቤ የሚገኘዉና መዋጋት ያልቻለው ወገን እየተሠደደ ነዉ፡፡ በአጎራባች ያላችሁ፦ 1ኛ - የአማኑኤል ፋኖ 2ኛ - የእሮብ ገበያ ፋኖ 3ኛ - የሉማሜ ፋኖ 4ኛ - የአነደድ ወረዳ እና ጃማ ጉልማ ፋኖዎች ለደጀን ፋኖዎች እገዛ አድርጉላቸዉ! ድል ለክንደነበባሉ ፋኖ💪 ድል ለጀግናው የአማራ ህዝብ💪 12/03/16 ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት  ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን! ቻናል👇 t.me/amara_fano_amara_fano t.me/amara_fano_amara_fano ግሩፕ👇 t.me/amarafano_amarafano t.me/amarafano_amarafano
Показать все...
አማራ/ፋኖ

እንኳን ወደ አማራ/ፋኖ ቻናል መጡ! ይህ የአማራን ተጋድሎ ለማጠናከር እና አንድነታችንን ለማጎልበት የህዝባችንን ሰላም ለማስጠበቅ ነፃነትን ለማወጅ ወቅታዊ መረጃዎችን የምናቀርብበት የአማራ/ፋኖ ቻናል ነው። አማራ የሆንክ ሁሉ join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በፍጥነት ማግኘት ይቻላሉ። ድል ለአማራ! አማራነት ወይም ሞት!