Mark Tech Info | Mark Technology Information
Открыть в Telegram
Buy ads: https://telega.io/c/MarkTechInfo ለአስተያየት ፣ ጥቆማ ፣ ለማስታወቂያ እና ለጥያቄዎች በዚህ ያናግሩን። 👇👇👇👇👇👇👇👇 @MarkTechInfoBot
Больше6 218
Подписчики
-324 часа
-337 дней
-31730 день
Архив постов
እስከ ነገ ቀን 6:00 ሰዓት ውጤት ይለቀቃል።
" ምንም የተሳሳተ ነገር እንዳይኖርና እርግጠኛ ለመሆን ስለፈለግን የተወሰኑ ልጆች አሉ የተዛባ እሱን አስተካክለን እስከ ነገ ቀን 6:00 ሰዓት የፈተናው ውጤት ይለቀቃል። " ሲሉ ተናግረዋል - የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ
ውጤት መቼ ይለቀቃል ?
" ውጤት እስከ ነገ ሰኞ 6:00 ሰዓት ይለቀቃል " - ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ
https://t.me/+uXs4lxNd76QyMThk
ዘንድሮ የሬሜዲያል /አቅም ማሻሻያ/ ፕሮግራም ይኖራል ?
በዘንድሮ ዓመት ሬሜዲያል /የአቅም ማሻሻያ/ ፕሮግራም እንደሚኖር የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ገልጸዋል።
" ከባለፈው ዓመት መግቢያውን ከፍ በማድረግ ሬሚዳል ይሰጣል " ነው ያሉት።
ምን ያህል ተማሪዎች ሬሜዲያል ይገባሉ ? ለሚለው ጥያቄ ሚኒስትሩ " አልወሰንም " ሲሉ መልሰዋል።
" ዘንድሮ ሪሚዲያል እድል የሚሰጣቸውን ተማሪዎች ቁጥር አልተወሰነም። 40-50 በመቶ መካከል ይሁን የሚለው ላይ በውይይት ላይ ነው " ብለዋል።
ካለፈው አመት ግን መግቢያው ከፍ እንደሚደረግ እና የሚገባው ተማሪ ቁጥርም ቅናሽ እንደሚኖረው ተገልጿል።
https://t.me/+uXs4lxNd76QyMThk
❗️ከፍተኛ ተማሪዎችን ያሳለፉ ክልሎች ፦
- አዲስ አበባ፣
- ሐረሪ
- አማራ ክልል ናቸው።
ዘንድሮ " የተፈታኙ ቁጥር ቀንሷል ያለፈው ተማሪ ቁጥር ግን ጨምሯል " ያሉት ትምህርት ሚኒስትሩ ዘንድሮ በአጠቃላይ 48,929 ተማሪዎች ማለፋቸውን ገልጸዋል።
በጾታ ስብጥር ፦
30,451 ወንድ ተማሪዎች አልፈዋል።
18,478 ሴት ተማሪ አልፏል።
አማካይ ውጤት
87 በመቶ የአዳሪ ትምህርት ቤቶች
86 በመቶ ዓለማቀፍ ትምህርት ቤቶች
5.4 በመቶ የመንግስት ትምህርት ቤቶች
51 በመቶ የግል ትምህርት ቤት ውጤት
https://t.me/+uXs4lxNd76QyMThk
❗️ከፍተኛ የተማሪ ቁጥር የት አለፈ ?
" ዘንድሮ 8.4 በመቶ ተማሪ ከ 50 በመቶ በላይ በማስመዝገብ ፈተናውን አልፏል " - ትምህርት ሚኒስቴር
የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ውጤት እየተገለጸ ይገኛል።
በዘንድሮ አመት ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች ውስጥ 8.4 በመቶ ተማሪ ከ 50 በመቶ በላይ በማስመዝገብ ፈተናውን አልፏል ተብሏል።
ከፍተኛ ተማሪዎችን ያሳለፉ ክልሎች ፦
- አዲስ አበባ፣
- ሐረሪ
- አማራ ክልል ናቸው።
ዘንድሮ " የተፈታኙ ቁጥር ቀንሷል ያለፈው ተማሪ ቁጥር ግን ጨምሯል " ያሉት ትምህርት ሚኒስትሩ ዘንድሮ በአጠቃላይ 48,929 ተማሪዎች ማለፋቸውን ገልጸዋል።
ባለፈው አመት ያለፈው ተማሪ ቁጥር 36,409 ነበር።
በጾታ ስብጥር ፦
30,451 ወንድ ተማሪዎች አልፈዋል።
18,478 ሴት ተማሪ አልፏል።
በተፈጥሮ ሳይንስ ከፍተኛ ውጤት
ወንድ 591/600 ዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት
ሴት 579/600 ብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት
በማህበራዊ ሳይንስ
ወንድ 562/600 አምቦ አምቦ ቦርዲንግ ስኩል።
548 /600 ሴንት ጆሴፍ ትምህርት ቤት።
አማካይ ውጤት
71 በመቶ የአዳሪ ትምህርት ቤቶች
25.9 በመቶ የአዳሪ ትምህርት ቤቶች
30.6 በመቶ የመንግስት ትምህርት ቤቶች
51 በመቶ የግል ትምህርት ቤት ውጤት
https://t.me/+uXs4lxNd76QyMThk
ከፍተኛ ውጤት የት ተመዘገበ❗️
በተፈጥሮ ሳይንስ ከ600 ፦
➡️ 591 ወንድ ተማሪ ከዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት
➡️ 579 ሴት ተማሪ ከብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት
በማህበራዊ ሳይንስ ፦
➡️ 562 ወንድ ከአምቦ ቦርዲግ ትምህርት ቤት
➡️ 548 ከሴት ከሴንት ጆሴፍ ትምህርት ቤት
https://t.me/+uXs4lxNd76QyMThk
የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 8.4 ተማሪዎች 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት ማስመዝገባቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ አሳወቁ
በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 8.4 በመቶ ተማሪዎች 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ አምጥተዋል ብለዋል ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ፡፡
585 ሺህ 882 ተማሪዎች ፈተናውን መፈተናቸውንም አንስተዋል፡፡ፈተናውን ከወሰዱ 48,929 ተማሪዎች አልፈዋል።
በ2017 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 8.4 ተማሪዎች 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት ማስመዝገባቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለጹ፡፡
ሚኒስትሩ የትምህርት ዘመኑን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን አስመልክተው መግለጫ እየሰጡ ይገኛሉ፡፡
50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት ካስመዘገቡት መካከል የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች 5.2 በመቶ፣ ተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ደግሞ 11.4 በመቶ የ እንደሆኑ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ጠቅሰዋል፡፡
ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡም በተፈጥሮ ሳይንስ ከ600 ፦ 591 ወንድ ተማሪ ከዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት፤ 579 ሴት ተማሪ ከብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት ሲሆኑ
በማህበራዊ ሳይንስ ፦562 ወንድ ከአምቦ ቦርዲግ ትምህርት ቤት ፤ 548 ከሴት ከሴንት ጆሴፍ ትምህርት መሆናቸውን ጠቅሰዋል በመግለጫቸው፡፡
በ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 1 ሺህ 249 ትምህርት ቤቶች አንድም ተማሪ አለማሳለፋቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ተናግረዋል።
ሚኒስትሩ የ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ማጠናቀቂያን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ እንዳሉት 50 ትምህርት ቤቶች ሙሉ በሙሉ ተማሪዎቻቸውን አሳልፈዋል።
https://t.me/+uXs4lxNd76QyMThk
+1
‼️የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ ይደረጋል።
የትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ እንደሚደረግ አሳውዋል።
የፈተና ውጤቱን አስመልክቶ ነ ከ10 ሰዓት ጀምሮ መግለጫ ይሰጣል።
#የተረጋገ
የ 12ኛ ክፍል ውጤት ስለቀቅ ብዙ ተማሪዎች ውጤት ለማየት ስለምቸገሩ በግሩፕ በኩል የምናይላችሁ ይሆናል።
ተቀላቀሉ 👉 https://t.me/Grade12Forum
" ሲያልቅልን ውጤት ይፋ የሚደረግበትን ትክክለኛ ቀን እናሳውቃችኋለን " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
በርካታ ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች " የ2017 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት መቼ ነው ይፋ የሚደረገው ? ከዚህ ቀደም የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ጳጉሜን 4/2017 ዓ/ም ይፋ ይደረጋል ብለው ነበር ሳይደረግ አለፈ ውጤት ይፋ የሚደረገው መቼ ነው ? " ሲሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ጥያቄ አቅርበዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የተማሪዎች እና ወላጆችን ጥያቄ ይዞ አንድ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ከፍተኛ አመራርን አነጋግሯል።
እኚህ አመራር " ውጤት ሲያልቅ እንገልፃለን በተቻለ መጠን በአጭር ጊዜ ይለቀቃል፤ ትክክለኛው ቀን ሲወሰንም በይፋ ሚዲያ ጠርተን እናሳውቃለን " ብለዋል።
" የተለያዩ የማህበራዊ ሚድያዎች ትክክለኛ ያልሆነ መረጃ በማስተላለፍ ተማሪዎችን እያወናበዱ ነው " ያሉት አመራሩ ተማሪዎች ውጤቱ ይፋ የሚደረግበትን ቀን ከተቋሙ እስኪሰሙ በትዕግስት እንዲጠብቁ ጥሪ አቅርበዋል።
በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ገፆች (በፌስቡክ ፣ ቴሌግራም፣ ቲክቶክ) " ስለ ውጤት መረጃ አገኘን በዚህ ቀን ይወጣል " እያሉ የሚያሰራጩት መረጃዎችም ሀሰተኛ እንደሆነ ተጠቁሟል።
" እኛ በሚያልቅ ጊዜ እናንተን ጨምሮ ሚድያዎችን ጠርተን እናሳውቃለን " ያሉም ሲሆን " ' በዚህ ቀን ይወጣል ተብሎ ነበር ' የሚለው ሳይሆን ጥርት ብሎ ሲያልቅልን በፍጥነት እናሳውቃለን " ሲሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
የ2017 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን ከ580 ሺህ በላይ ተማሪዎች መውሰዳቸው አይዘነጋም።
❗️ሁሉም ት/ቤቶች ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ ማስተማር ይጀምራሉ
በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ከመጪው መስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የዘንድሮው ዓመት የመማር ማስተማር ሥራ ይጀመራል።
ለ2018 የትምህርት ዘመን በየደረጃው ለመማር ማስተማር የሚያስፈልጉ ቁሳቁስን ጨምሮ የተለያዩ የዝግጅት ሥራዎች መከናወናቸውን የትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል።
በባለፈው ዓመት ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑ ተማሪዎችን ጨምሮ ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ህጻናትና ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት እንዲመጡ ወላጆች፣ መምህራንና የዘርፉ ባለድርሻዎች ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጥሪ መቅረቡ የሚታወስ ነው።
ከ2018 የትምህርት ዘመን ጀምሮ በሁሉም ክልልና ከተማ አስተዳደር የሚገኝ ተማሪ ተንቀሳቃሽ ስልክ፣ ታብሌትና የትኛውንም የትምህርት ሥራ ላይ ተጽእኖ የሚያሳድርና አዋኪ የሆነ የኤሌክትሮኒክስ ቁሳቁስ ይዞ መገኘት ተከልክሏል፡፡
ከነሐሴ 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በመላው ሀገሪቱ የትምህርት ምዝገባ እና ተጓዳኝ ተግባራት ሲከናወኑ መቆየታቸው ተመላክቷል፡፡
በኢትዮጵያ ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ከ7 ሚሊየን በላይ ሕጻናት በተለያዩ ምክንያቶች ከትምህርት ገበታ ውጪ ናቸው፡፡
ወላጆች ዕድሜው ለትምህርት የደረሰ ልጅን ወደ ት/ቤት አለመላክ እንደሚያስጠይቅ አውቀው የሚጠበቅባቸው ኃላፊነት እንዲወጡ ሚኒስቴሩ ጥሪ አቅርቧል፡፡
❗️የ12ኛ ክፍል ውጤቶች በተመለከተ ነገ አዲስ መረጃ ይጠበቃል።
የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት እስካሁን ያልተገለፀበት ምክንያት የሁሉንም ተማሪዎች ውጤት በአንድላይ ለመግለፅ እንደሆነና በቅርቡ ፈተናቸውን የወሰዱ ተማሪዎች ፈተና እርማት ስላለቀ ነው።
ትምህርት ሚኒስቴር ሁሉንም ነገር በጊዜ ለመጨረስ እና የተማሪዎችን ውጤት ለማሳወቅ እየሰራ እንደሆን ተገልጿል።
ስለዚህ የ 12ኛ ክፍል ውጤትን አስመልክቶ ነገ አዲስ ነገር ሊኖር እንደሚችል ተጠቅሟል። ተማሪዎች በትዕግስት ጠብቁን። ይህንን መረጃ ለሁሉም በማጋራት ተረጋግታችሁ ጠብቁ ለሁላችሁም መልካም እድል።
የ 12ኛ ክፍል ውጤት ስለቀቅ ብዙ ተማሪዎች ውጤት ለማየት ስለምቸገሩ በግሩፕ በኩል የምናይላችሁ ይሆናል።
ተቀላቀሉ 👉 https://t.me/Grade12Forum
❗️የ12ኛ ክፍል ውጤቶች በተመለከተ ነገ አዳዲስ መረጃዎች ሊኖሩ ይችላል።
እስካሁን ድረስ የ12ኛ ክፍል ውጤቶች ሳይለቀቅ የቆየው የሁሉም ተማሪዎች ውጤት በአንድላይ እንደሚገለጽና፣ በነሀሴ ወር የተፈትኑት ተማሪዎች ፈተናዎች በእርማት ሥር ስለሚገኙ ነበረ ተብሏል። ይሁን እንጂ የትምህርት ሚኒስቴር ሁሉንም ነገር በጊዜው ለማጠናቀቅና የተማሪዎችን ውጤት ለህዝብ ይፋ ለማረግ ቀንና ሌሊት እየሠራ እንደሚገኝ ተሰምቷል። ስለዚህ የ12ኛ ክፍል ውጤት በተመለከተ ነገ አዳዲስ መረጃዎች ሊኖሩ ይችላሉ ተብሎ ተገልጿል።
ይህንን መረጃ ለሁሉም በማጋራት ተረጋግታችሁ ጠብቁ ለሁላችሁም መልካም እድል።
የ 12ኛ ክፍል ውጤት ስለቀቅ ብዙ ተማሪዎች ውጤት ለማየት ስለምቸገሩ በግሩፕ በኩል የምናይላችሁ ይሆናል።
ተቀላቀሉ 👉 https://t.me/Grade12Forum
እንኳን ለ2018 ዓ.ም በሰላም፤ በጤና አደረሳችሁ
አዲሱ ዓመት የሰላም ፣የጤና ፣የፍቅር እና የብልፅግና እንዲሆንላችሁ እንመኛለን!
መልካም አዲስ ዓመት
👉 t.me/grade12forum
❗️የ12ኛ ክፍል ውጤት ገና ባይለቀቀም ዌብሳይቱ የተወሰነ የተማሪዎችን መረጃ በከፊሉ እያሳየ ነው።
✅ ስም
✅ የሬጅስትሬሽን ቁጥር
✅ ት/ቤት
✅ የት/ቤት ኮድ፣
በአሁኑ ሰአት ከላይ የተጠቀሱትን መረጃዎች ብቻ እያሳየ ይገኛል። በትምህርት ሚኒስቴር በኩል እስካሁን የወጣ ምንም አዲስ መረጃ ባይኖርም ተለቋል ከሚሉ የውሸት ዜናዎች ተማሪዎች እራሳችሁን ጠብቁ፣ በእለቱ ውጤት ከመለቀቁ በፊት ት/ት ሚኒስቴር መግለጫ እንደሚሰጥ ይጠበቃል።
የ 12ኛ ክፍል ውጤት ስለቀቅ ብዙ ተማሪዎች ውጤት ለማየት ስለምቸገሩ በግሩፕ በኩል የምናይላችሁ ይሆናል።
ተቀላቀሉ 👉 https://t.me/Grade12Forum
የ12ኛ ክፍል ውጤት❗️
የ2017 ዓ.ም 12ኛ ክፍል ውጤት ፕ/ር ብርሀኑ ነጋ ከወራት በሰጡት መግለጫ መሰረት በጳጉሜ ውስጥ ይለቀቃል ቢባልም ሳይለቀቅ ዛሬ አራተኛ ቀኑን ይዟል ፤ ምንአልባት ነገ ጳጉሜ 5 ሊለቀቅ ይችላል።
በትምህርት ሚኒስቴር በኩል እስካሁን የወጣ ምንም አዲስ መረጃ ባይኖርም ተለቋል ከሚሉ የውሸት ዜናዎች ተማሪዎች እራሳችሁን ጠብቁ፣ በእለቱ ውጤት ከመለቀቁ በፊት ት/ት ሚኒስቴር መግለጫ እንደሚሰጥ ይጠበቃል።
የ 12ኛ ክፍል ውጤት ስለቀቅ ብዙ ተማሪዎች ውጤት ለማየት ስለምቸገሩ በግሩፕ በኩል የምናይላችሁ ይሆናል።
ተቀላቀሉ 👉 https://t.me/Grade12Forum
Repost from N/a
ለ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ፣ ትምህርት ሚኒስቴር አዲስ መግለጫ አወጣ መግለጫውን ከስር ባለው link እየገባቹ መመልከት ትችላላችሁ
https://t.me/+j61uD0AUILAzNGY8
https://t.me/+j61uD0AUILAzNGY8
+1
🙌 ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ተመረቀ !
ይህ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ጳጉሜ 4 ቀን 2017 ዓ/ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተመረቀ።
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ምረቃ ስነስርዓት ጉባ ላይ እየተካሄደ ነው።
በምርቃት ስነስርዓቱ ላይ የኬንያው ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ ፣ የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ ሞሀሙድ፣ የጅቡቲው ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጌሌህን ጨምሮ ሌሎችም መሪዎች ተገኝተዋል።
Уже доступно! Исследование Telegram 2025 — ключевые инсайты года 
