Абиссинецъ – የሐበሻ መስኮብ
Всё о «стране 13 месяцев солнца» и ее сопределах со спонтанными лирическими отступлениями в иные области личного опыта.
Больше- Подписчики
- Просмотры постов
- ER - коэффициент вовлеченности
Загрузка данных...
Загрузка данных...
Взамен Сеул сможет пользоваться водными ресурсами и полезными ископаемыми, применяемыми в экологически чистых энергетических технологиях, такими как никель, литий и графит
እስክንድር ነጋ ከመንግስት ሰዎች የሰላም ድርድር ሂደት መጀመሩ ታውቋል‼️ እስክንድር ነጋ የፋኖ ታጣቂዎችን ወክሎ ከመንግስት ድርድር መጀመሩ ተገልጿል። በ3ኛ ወገን አመቻችነት እስክንድር ነጋ ከመንግስት ሰዎች ጋር ቀጥተኛ ያልሆነ የድርድር ሂደት መጀመሩ ተጠቁሟል። መንግስት ከእስክንድር ጋር እያደረገ ያለው ድርድር የሚሳከ ከሆነ ከእስክንድር ቡድን ጋር ከሸዋ የሻለቃ መከታው ቡድን፣ ከወሎ የምሬ ወዳጆ እና የኮ/ል ፈንታሁን ቡድኖች፣ ከጎጃም የማስረሻ ሰጤ እና የማንችሎት ቡድኖች፤ ከጎንደር በሻለቃ ሀብተ ወልድ የሚመራ ቡድን ወደ በድርድርሩ እንዲሳቱፉ ጥረት እየተደረገ ይገኛል። ከሰላም ውጪ ሌላ አማራጭ መንገድ የለም! ሰላም ለኢትዮጵያ ©Natnael Mekonen @Esat_tv1 @Esat_tv1
June 1, 2024 (MOSCOW) -Mohamed Siraj, Sudan’s Ambassador to Russia, reaffirmed his country’s dedication to constructing a Russian naval base on the Red Sea. In an interview with Sputnik on Saturday, Siraj clarified that the project, a logistical support centre, has been formally agreed upon by both nations. “This is a logistical support point on the Red Sea, and it has been signed between the two countries,” Siraj stated. “We are currently reviewing the matter within the framework of our bilateral relations, which I believe are developing positively. We hope to strengthen these ties further.” Addressing concerns about potential delays, Siraj emphasized that Sudan remains committed to fulfilling its obligation and that only procedural matters need to be finalized. “We are not abandoning our commitments to build the base,” he declared. The ambassador reiterated that the agreement is binding for both Moscow and Khartoum, and both parties are responsible for implementing the project. On May 25, Assistant Commander…
የኢትዮጵያና የኮሪያ ሪፐብሊክ የቆየ ታሪካዊ ግንኙነት ይበልጥ የሚጠናከርበት ስምምነት ተደርጓል – አቶ አህመድ ሺዴ አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያና የኮሪያ ሪፐብሊክ የቆየ ታሪካዊ ግንኙነት ይበልጥ የሚጠናከርበት ስምምነት መደረጉን የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ደቡብ ኮሪያ ሴኡል ገብተዋል። በቆይታቸውም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሚኒስትሮች ልዑካን ጋር በመሆን በኮሪያ-አፍሪካ የመሪዎች ጉባኤ…
https://www.fanabc.com/archives/248333Гендиректор авиаперевозчика Месфин Тасеу сообщил, что компания уже договорилась о сотрудничестве с Boeing