cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

DSA NEWS Media

Больше
Рекламные посты
1 702
Подписчики
-224 часа
-97 дней
+230 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

ቀን 08/11/2016ዓ.ም ለድሪም ሰክሰስ አካዳሚ የ 12ኛ ክፍል የተፈጥሮ  ሳይንስ  ተፈታኝ ተማሪዎች  በሙሉ ውድ ተማሪዎቻችን  የመፈተኛ ቦታችሁ አብርሆት ቤተ መጻህፍት እንደሆነ መግለጻችን ይታወቃል። ስለዚህ የጉዞ ሁኔታችሁም ማክሰኞ  በ09/11/2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 12:30 በፊት ት/ቤት በመገኘት ተገቢው ፍተሻ በተመደቡ የጸጥታ አካላት ከተከናወነ በኋላ ልክ 12:40 ሰዓት ላይ ከተመደቡልን አጃቢ ፖሊሶች ጋር በመሆን ከግቢ የምንነሳ ይሆናል(የሚያረፍዱ ተማሪዎች ካሉ በምንም ምክንያት ትምህርት ቤቱ ኃላፊነት አይወስድም) ስለዚህ በቂ ዝግጅት አድርጉ፡፡ በፈተና ደንብ ዙሪያ የተፈቀዱ ተግባራት 1.  ለማሰቢያ የሚያገለግል ንፁህ ወረቀት፣እርሳስ፣እስክርቢቶ መያዝ ይቻላል፡፡ 2.  ምሳ መጠቀም ለሚፈልግ መጠነኛ ገንዘብ 3.  በሀኪም የተፈቀደና ማስረጃ ሊቀርብበት የሚችል መድሃኒት 4.  የት/ቤት ወይም የቀበሌ መታወቂያ፣አድሚሽን ካርድ ፣ የትምህርት ቤቱን ዩኒፎርም መልበስ ግዴታ ነው፡፡ የተከለከሉ ተግባራት 1.  ማንኛው ዓይነት ኤሌክትሮኒክስ ለምሳሌ- አይ ፓድ፣ታብሌት፣የእጅ ሰዓት፣ሞባይል፣ሀብል፣ፈርጥ ያለው (ቀለበት የጋብቻ ይፈቃዳል)በአጠቃላይ  ልዩ ልዩ ጌጣጌጥ አይፈቀድም፡፡ 2.  ማንኛውም ሹልና ስለታማ ነገሮች ፣ከብረትና ከጠንካራ ፕላስቲክ የተሰሩ የውበት መጠበቂያ ቁሳቁሶች፣የውሃ መጠጫዎች የመፈተኛ ቦታ የመግቢያና መውጫ ጊዜ 1.  ለተፈጥሮ ሳይንስ ሶስቱንም የፈተና ቀናት የምንገናኘው ድሪም ሰክሰስ ሲሆን ስንመለስ የእለቱ ፈተና  እንዳለቀ በተዘጋጀልን ሰርቪስ ቀጥታ ድሪም ሰክሰስ ይሆናል፡ በፈተና ቆይታችሁ  የወከላችሁትን ት/ቤት ፣የደከሙላችሁን ቤተሰብና መምህራን ማህበረሰባችሁንም ጭምር በማሰብ በፍፁም ዲስፕሊን ፈተናችሁን አጠናቃችሁ እንድትመለሱ ት/ቤቱ መልካም ምኞታችንን እየገለፅን እስከምትሄዱ ድረስ ተጨማሪ መልእክቶች ሲኖሩን በቴሌግራም ቻናል የምናሳውቃችሁ ይሆናል።
Показать все...
👍 6 4
06/11/2016 ዓ.ም ማስታወቂያ ለ2016ዓ.ም ተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ ሰኞ 08/11/2016 ዓ.ም ስለ ሀገር አቀፍ ፈተና ኦረንቴሽን ስለሚሰጥ በአብርሆት ቤተ መጻህፍት 2፡30 ላይ እንድትገኙ ት/ቤቱ ያሳስባል፡፡  ሰዓት ይከበር ት/ቤቱ
Показать все...
👍 5 1
For all Grade-12 Natural Science Students: Dear Students, As you may know that the 12th grade social science stream exam was completed safely and successfully. I hope our next exam will proceed in the same way. Here is our program: 1. Exam Orientations: There will be an overview of the exam on Monday July 15, 2024 (ሐምሌ 08, 2016). Please attend the presentation at Abrhot Library at 8:30 AM (2:30 local time) 2. Exam Day: The exam starts on Tuesday July 16, 2024 (ሐምሌ 09,2016 ዓ.ም). (Please review the schedule carefully) On the day of the exam, we will meet at school at 6:30 AM (12:30 local time), and then we'll go together to Abrhot. Best of luck in your preparations!
Показать все...
👍 3 1
የ ድሪም ሰክሰስ አካዳሚ 12ኛ ክፍል ማህበራዊ ሳይንስ ፈተና ተፈታኞች ፈተናቸውን በሰላም አጠናቀዋል።
Показать все...
👏 27🕊 15 7👍 6😁 2
የድሪም ሰክ
Показать все...
😁 3
Ιωσήφ Ύλμα: Yoseph: ቀን 05/11/2016 ዓ/ም               ✍🗣📄 ማስታወቂያ ለ 12 ክፍል ተማሪዎች ለሀገር አቀፍ ፈተና ያመጣችሁት ላፕቶፕ ኮምፒዩተር የሚመለሰው ቅዳሜ በ06/11/2016 ዓ.ም. ጠዋት ከ 2:00-3:00 ሰዓት ብቻ በመሆኑ ያስረከባችሁበትን ፎርም በመያዝ ት/ቤት እንድትገኙ እያሳሰብን በእለቱ አርፍደው ለሚገኙ ወይም ላልተረከቡ ተማሪዎች ት/ቤቱ ምንም አይነት ሃላፊነት እንደማይወስድ እናሳስባለን። ትምህርት ክፍሉ To All grade 12 students who brought PC The laptop computer you brought for the national exam will be returned on Saturday July 12, 2024. As it is only between 2:00-3:00 in the morning, we remind you to come to school with the form that you have received when you submit, and note that the school does not take any responsibility for students who arrive late or do not take it that day. The School
Показать все...
👍 5 1
ቀን 04/11/2016ዓ.ም ለ ድሪም ሰክሰስ አካዳሚ 12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ(Natural Science Stream) ተማሪዎች  በሙሉ በ 03/11/2016 ዓ.ም. በደረሠን መረጃ መሠረት ብሔራዊ ፈተናውን የምትፈተኑት በበይነ-መረብ በአብርሆት ቤተ መፅሐፍት ሲሆን ቤታችሁ እያደራችሁ እና  እየተመላለሳችሁ መሆኑን እናሣውቃለን:: የኦረንቴሽን ቀን እንደደረሰን የምናሳውቅ በመሆኑ እንድትከታተሉ እናሳስባለን።                       ት/ቤቱ
Показать все...
👍 5 3
Repost from N/a
ውድ ወላጆች/ አሳዳጊዎች በድሪም ሰክሰስ አካዳሚ ቅድመ አንደኛ ደረጃ ት/ክፍል ጀማሪ (Pre KG) ላይ በ2017ዓ.ም የት/ዘመን ልጅዎን ለማስተማር የተማሪውን ሙሉ መረጃ ለት/ክፍሉ ር/መምህርት ቢሮ ሰጥተው የመጠባበቂያ መዝገብ ላይ ቦታ አስይዘዋል። የነዚህ ተማሪዎች መደበኛ ምዝገባ ከነባር ተማሪዎች ቀድሞ ከማክሰኞ ሐምሌ 2 እስከ ሐሙስ ሐምሌ 4/2016 ዓ.ም ባሉት ሶስት ተከታታይ የስራ ቀናት እንደሚጠናቀቅ እያሳወቅን፡- 1. የልደት ካርድ ዋናውንና ፎቶ ኮፒ 2. የክትባት ካርድ ዋናውና ፎቶ ኮፒ 3. የተማሪ ጉርድ ፎቶ ብዛት ሁለት 4. የወላጅ ጉርድ ፎቶ ብዛት አንድ 5. የመመዝገቢያ እና የመስከረም ወር ክፍያ ብር 3790.00 6. የመለማመጃ መፅሐፍ ክፍያ ብር 138.00 እና 7. ተማሪውን በአካል ይዘው በመምጣት እንዲያስመዘግቡ እናሳስባለን። የስራ ሰዓት ጠዋት ከ2፡00 እስከ 6፡00 ሰዓት ከሰዓት ከ7፡30 እስከ 9፡00 ሰዓት ማሳሰቢያ በተሰጠው የጊዜ ገደብ ባያስመዘግቡ፤ ለሚፍጠረው ችግር ትምህርት ቤቱ ምንም ዓይነት ኃላፊነት አይወስድም። ከሠላምታ ጋር
Показать все...
👍 4 1
ለ12ኛ Social Science ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች የሰዓት ለውጥ ስለማሳወቅ ፣ አሁን በደረሰን መረጃ ፈተና ጣቢያ (አብርሆት) መድረሻ 1:30 በመሆኑ:ከነገ ጀምሮ ከጠዋቱ 12:30 ሰዐት ቀደም ብላችሁ የተሟላ ዩኒፎርም በማድረግ፣  Admission Card እና መታወቂያ (የትምህርት ቤት ወይም የቀበሌ) በመያዝ ድሪም ሰክሰስ አካዳሚ እንድትገኙ። መነሻ ሰዐት ጠዋት 12:30 ስለሆነ ቀደም ብላችሁ እንድትገኙ።
Показать все...
👍 2
Выберите другой тариф

Ваш текущий тарифный план позволяет посмотреть аналитику только 5 каналов. Чтобы получить больше, выберите другой план.