cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

ETHIO SPORT ሙሌ ስፖርት በየሰኮንዶች

✅ ሙሌ ስፖርት በየሰኮንዶች እሚወጡ ስፖርታ መረጃዎች ከእሁድ እስከ እሁድ ያገኙበታል ____________________________ ➠| የሃገር ቤት መረጃዎች ➠| የአውሮፓ ታላላቅ ሊጎች መረጃ ➠| ቀጥታ ስርጭቶች ➠| የዝውውር ዜናዎች 👉 | ለማስታወቂያ ስራ ☞ @Mulusporta 👉 | ስልክ ቁጥር +251925410302

Больше
Рекламные посты
387
Подписчики
Нет данных24 часа
Нет данных7 дней
Нет данных30 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

Фото недоступно
አፄዎቹ ድል ቀንቷቸዋል ! √ የ 2015 ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር የመጀመሪያ ሳምንት መርሀ ግብር የመጨረሻ ጨዋታዎች ዛሬ እየተካሄዱ ሲሆን ፋሲል ከነማ ከ አዳማ ከተማ በባህር ዳር ስታዲየም ተጫውተዋል። √ ፋሲል ከነማ አዳማ ከተማን 2 ለ 1 በማሸነፍ ሶስት ነጥቦችን አሳክተዋል። √ የፋሲል ከነማን ሁለቱንም ጎሎች ፍቃዱ አለሙ ሲያስቆጥር አዳማ ከተማን ከሽንፈት ያልታደገች ጎል አሜ መሀመድ አስቆጥሯል። √ በጨዋታው ላይ በአዳማ ከተማ በኩል ዊሊያም ሰለሞን በፋሲል ከነማ ደሞ ሽመክት ጉግሳ በቀይ ካርድ ከሜዳ ተሰናብተዋል። √ አፄዎቹ በሁለተኛ ሳምንት መርሀ ግብር ከ ወላይታ ድቻ ጋር ሲጫወቱ አዳማ ከተማ ደሞ ከመቻል ጋር ይጫወታሉ። @Teme_Ayu @MULESPORT
Показать все...
  • Фото недоступно
  • Фото недоступно
  • Фото недоступно
እማታቁት ግብና ጉድ እዩ 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/habeshabetting11 https://t.me/habeshabetting11 https://t.me/habeshabetting11 https://t.me/habeshabetting11
Показать все...
Фото недоступно
የሊቨርፑል የመከላከል አቅም ለምን ተዳከመ ! በዚህ የውድድር ዘመን ሊቨርፑል ውጤት የተቸገረበት ትልቁ መንስኤ ሚሆነው የነሱን የተከላካይ መስመር እንዴት መስበር እንደሚችሉ በሚሰሩ ቡድኖች ምክንያት መሆኑን የክለቡ ተከላካይ ቨርጂል ቫንዳይክ ጠቁሟል። “አላውቅም። ተቃሪኒ ቡድን ኳስ ሲይዝ ጫና ለመፍጠር እየሞከርን እንደሆነ ግልፅ ነው ፣ ነገርግን ቡድኖች የኛን አጨዋወት እየለመዱት ነው ፣ ተቃራኒ ቡድኖች አንዳንድ ጊዜ ከኛ ተከላካይ ጀርባ ለማዘናጋት አንድ ተጨዋች ቀድሞ ገብቶ ሌላ ሁለተኛ ሯጭ ለማስገባት ይሞክራሉ ምክንያቱም እነሱ የተከላካይ መስመራችን ቡድኖችን ኦፍ ለማስገባት በጥልቀት ወደፊት እንደሚመጣ ያውቃሉ።" SHARE"  @MULESPORT
Показать все...
Фото недоступно
🇪🇹 የመጀመሪያ ሳምንት ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ                ⏰ እረፍት   ፋሲል ከነማ 1-1 አዳማ ከተማ ፍቃዱ አለሙ 8'⚽️ አሜ መሐመድ 14'⚽️ SHARE"  @MULESPORT
Показать все...
Фото недоступно
"በወደፊቱ ህይወቴ የሚታየኝ ሪያል ማድሪድ ነው" የሪያል ማድሪዱ አሰልጣኝ ካርሎ አንቾሎቴ ከክለቡ የወደፊት ቆይታ ጋር በተያያዘ ለቀረበላቸው ጥያቄ እንዲህ ብለዋል፦ "በእኔ በወደፊቱ ህይወቴ የሚታየኝ ሪያል ማድሪድ ነው. በዚህ የውድድር ዘመን እና በሚቀጥለው የውድድር ዘመን ሪያል ማድሪድ. ከዚያም እንደገና ሪያል ማድሪድ እና አንድ ጊዜ ሪያል ማድሪድ! ከዚያ ሚፈጠረውን እናያለን "ሲል አንቾሎቲ ተናግሯል። SHARE"  @MULESPORT
Показать все...
Фото недоступно
🇪🇹 የመጀመሪያ ሳምንት ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ                ⏰ 24'   ፋሲል ከነማ 1-1 አዳማ ከተማ ፍቃዱ አለሙ 8'⚽️ አሜ መሐመድ 14'⚽️ SHARE"  @MULESPORT
Показать все...
Фото недоступно
ክሪስቶፈር ንኩንኩ ወደ ቼልሲ ! ክሪስቶፈር ንኩንኩ በ2023 ክረምት ወደ ቼልሲ ለመግባት ቅድመ ኮንትራት ፈርሟል። ቼልሲዎች ለዚህ የ24 አመቱ ተጫዋች ከ60 ሚሊየን ፓውንድ በላይ ለመክፈል ቃል ገብተዋል። (ምንጭ David Orenstein) SHARE"  @MULESPORT
Показать все...
Фото недоступно
ለኮከቡ አቡበከር አድናቂዎች የተከፈተ ቻናል ጆይን ያድርጉ👇👌
Показать все...
Фото недоступно
ፊል ፎደን በአዲስ ኮንትራት ! እንግሊዛዊዉ የማንችስተር ሲቲ ኮከብ ፊል ፎደን ከክለቡ ጋር አዲስ ኮንትራት ሊፈራረም ተቃርቧል። እንደ ዴቪድ ኦሬንስታይን ዘገባ ማንችስተር ሲቲ ከረጅም ጊዜ ድርድር በኋላ በዚህ ሳምንት ከ ፎደን ጋር አዲስ ኮንትራት እንደሚፈራረሙ ገልጿል። ለክለቡ ባለው ፋላጎት የተነሳ እንግሊዛዊው አጥቂ ክለቡን ለመልቀቅ ፈልጎ አያውቅም ነገርግን በአመራር ለውጥ ምክንያት ንግሮች እንዲዘገዩ ምክንያት ሆነዋል። ስምምነቱ አሁን ላይ ለመጠናቀቅ ተቃርቧል ክለቡ የ22 አመቱን ወጣት አዲስ ውል የመጨረሻ ዝርዝሮች አጠናቀዋል። ፎደን እስከ 2027 ድረስ በኢትሃድ የሚያቆየውን አዲስ ውል ይፈርማል ተብሎ ይጠበቃል። SHARE"  @MULESPORT
Показать все...
Фото недоступно
"ከተቀናቃኞቻችን ጋር መጫወት ያስደስተናል" የማንችስተር ሲቲው አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ማንቸስተር ዩናይትድን 6-3 ካሸነፉ በኋላ ለጋዜጠኞች እንዲህ ብሏል፦ "የመጀመሪያው አጋማሽ በጣም ጥሩ ነበር። አራት ጎሎችን አስቆጥረናል ግን ብዙ ማስቆጠር እንችል ነበር። በሁለተኛው አጋማሽ ጠንከር ያለ ስራ ነበረን።" "ታላቅ ድል እና ታላቅ ግጥሚያ ነበር። በስታዲየም ውስጥ ያሉት ሁሉ ተደስተው ነበር እና ከተቀናቃኞቻችን ጋር መጫወት ያስደስተናል። ለእኛ ጥሩ ከሰአት ነበር።" "በአጠቃላይ የእኛ የማጥቃት ደረጃ በጣም ጥሩ ነበር ነገር ግን በተፈጥሮው ብሩኖ ፈርናንዴዝ እና ክርስቲያን ኤሪክሰን ያለው ተጋጣሚ ጥራት ያለው ቡድን ነው። ቦታ ቦታዎችን እናውቀዋለን እና የፊት መስመር ተጫዋቾቻችን በመጀመሪያው አጋማሽ ልዩነት መፍጠር ችለዋል።" "እኛ ጥሩ አድርገናል; የተሻልን መሆን እንችላለን። በጣም ብዙ ተጫዋቾች የተሳሳቱ ቅብብሎች ነበሯቸው ይህም ጥሩ አይደለም። የበለጠ ወጥ መሆን አለብን። በአንዳንድ አካባቢዎች ጥሩ አልነበርንም።" ፊል ፎደን? "እሱ በእያንዳንዱ ግጥሚያ ላይ መጫወት ይገባዋል እና ጥራት አለው. እውነታው ግን ገና ወጣት ተጫዋች ነው።" ስለ ኤርሊንግ ሀላንድ? "እሱ የራሱ ቁጥሮች ለራሱ ይናገራሉ. እሱ አስቀድሞ እዚህ (ሃት ትሪክ) ሰርቶ ነበር። ሁልጊዜ እሱን ለመርዳት እንሞክራለን. እሱ ሁል ጊዜ በጣም የተጠማ እና ተወዳዳሪ ነው። ቁጥሮቹ በጣም አስፈሪ ነው።" SHARE"  @MULESPORT
Показать все...
Выберите другой тариф

Ваш текущий тарифный план позволяет посмотреть аналитику только 5 каналов. Чтобы получить больше, выберите другой план.