ፍኖተ መጻሕፍት 📚FinoteBooks1623 ➮አድራሻ አዲስ አበባ ፒያሳ ገነተ ፅጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ፊት ለፊት ለበለጠ መረጃ ፦በ0913083816 ይደውሉ።
Открыть в Telegram
📚ፍኖተ መጻሕፍት @finoteBooks1623 ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 t.me/FinoteBooks1623
Больше3 301
Подписчики
-324 часа
-107 дней
-4130 день
Архив постов
ግዮን መጻሕፍት መደብር Ghion Book Store፦ስልክ 0913083816 / 0931144330:
የተከበራችሁ ደንበኞቻችንና ተስተናጋጅ እንግዶቻችን የመጻሕፍት መደብራችን አድራሻ አራዳ ህንፃ በተለምዶው መነፅር ተራ የነበረው
በመፍረሱ ምክንያት አሁን የምንገኘው ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ታገኙናላችሁ።
t.me/GhionBooksGhionBooks1623
ግዮን መጻሕፍት መደብር ግዮን Book Store፦ስልክ 0913083816 / 0931144330:
የተከበራችሁ ደንበኞቻችንና ተስተናጋጅ እንግዶቻችን የመጻሕፍት መደብራችን አድራሻ አራዳ ህንፃ በተለምዶው መነፅር ተራ የነበረው
በመፍረሱ ምክንያት አሁን የምንገኘው ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ታገኙናላችሁ።
t.me/GhionBooksGhionBooks2127
እንኳን ለጌታችን እና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል አደረሰን!!!
***
"ለሞትም የሚያደርስ ምክንያት አንድ ስንኳ ባያገኙበት፥ ይገድለው ዘንድ ጲላጦስን ለመኑት፤
ስለ እርሱም የተጻፈውን ሁሉ በፈጸሙ ጊዜ ከእንጨት አውርደው በመቃብር አኖሩት።
እግዚአብሔር ግን ከሙታን አስነሣው፤
በሕዝብም ዘንድ ምስክሮቹ ለሆኑት ከእርሱ ጋር ከገሊላ ወደ ኢየሩሳሌም ለወጡት ብዙ ቀን ታያቸው።
እኛም ለአባቶች የተሰጠውን ተስፋ የምስራቹን ለእናንተ እንሰብካለን።"
***
(ሐዋ. 13፥28-32)
እንኳን ለባዕለ ሆሣዕና አደረሳችሁ
♥ ሆሣዕና ማለት የዕብራይስጥ ቃል ነው፤ “ሆሻአና” ሲባል ትርጒሙም “አቤቱ አኹን አድን” ማለት ነው፤ ይኽ በዓለ ሆሣዕና ከ9ኙ ዐበይት የጌታ በዓላት ውስጥ ሲኾን ክንፋቸው ትእምርተ መስቀል የሚሠራው ኪሩቤል ሱራፌል በፍርሀት በረዐድ ኹነው ዘፋኑን የሚሸከሙት ጌታ በትሕትና ኾኖ ጀርባዋ ላይ ትእምርተ መስቀል ባለባት በአህያና በውርንጫይቱ ተቀምጦ እየተመሰገነ ወደ ቤተ መቅደስ የገባበት፣ የዘካርያስ ትንቢት የተፈጸመበት፣ ሕዝቡ ዘንባባ ይዘው የዘመሩበት፣ ሕፃናት በንጹሕ አንደበታቸው ሆሣዕና ብለው ያመሰገኑበት ታላቅ በዓል ነው፡፡
♥ የምስጋና ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ በአህያዋና በውርንጫዋ ላይ ተቀምጦ ሕፃናትን ጨምሮ ዘንባባ ሰሌን በያዙት ኹሉ “ሆሣዕና በአርያም” እየተባለ እየተመሰገነ ወደ ቤተ መቅደስ የገባበትን ታላቁን በዓል ከኹሉም ዓለም አስበልጣ በታላቅ ክብር የምታከብርና የምታስተምረው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ናት፡፡
#5ቱ_የሰይጣን_ሰውን_ማሰናከያ_እቅዶች
#1_ጥርጣሬ
የእግዚአብሔር ቃልና ጥሩነት እንድትጠራጠር ያደርግሃል
#2_ተስፋ_ማስቆረጥ
ከእግዚአብሔር ይልቅ ችግሮችህ ላይ ትኩረት እንድታደርግ ያደርግሃል
#3_አቅጣጫ_ማሳት
የተሳሳቱ ነገሮች ትኩረትህ እንዲስቡ በማድረግ ከእግዚአብሔር በላይ የሚያስፈልጉህ አድርጎ ያሳይሃል።
#4_ሽንፈት
ደግመህ እንዳትሞክር አድርጎ የተሸናፊነት ስሜት እንዲሰማህ ያደርግሃል።
#5_ማዘግየት
አስፈላጊ ኃላፊነቶችህን በጊዜው ማከናወን እንዳትችል ያደርግሃል
👉 #የተሰቀለው_ንጉሥ (አዲስ መጽሐፍ)
👉 #The_Crucifixion_of_the_King_of_Glory
#የተሰቀለው_ንጉሥ መጽሐፍ ዘመንን ተሻግሮ፣ መጻሕፍትን መርምሮ፣ ቀኖና እና ዶግሞ አመሳክሮ… ያንን እውነት በጥበብ የሚገልጥ፣ በምናብ የሚያስጎበኝ፣ እንኳንም በቦታው ላይ፣ በዚያው ዘመን ላይ ታደምኩ የሚያሰኝ ነውና ለአሁኑና ለመጪው ሰሙነ ሕማማት፣ ለትንሳኤውና ዳግም ተመልሶ መምጣቱ ማስታወሻ ይሆን ዘንድ በጥንቃቄ ተተርጉሞ ለአንባብያን የቀረበ መጽሐፍ።
እንዲሁም በድጋሚ የታተሙ የአቡነ ሺኖዳ
👉 #ጠይቁ_ይመለስላችኋል 4ተኛ ዕትም
👉 #ሰይጣንን_አስርቡት 2ተኛ ዕትም
👉 #የነፍስ_ምግብ 2ተኛ ዕትም
👉 #እስከማዕዜኑ 3ተኛ ዕትም
በምኒልክ መጻሕፍት መደብር በልዩ ዲስካውንት ታገኙታላችሁ።
#5ቱ_የሰይጣን_ሰውን_ማሰናከያ_እቅዶች
#1_ጥርጣሬ
የእግዚአብሔር ቃልና ጥሩነት እንድትጠራጠር ያደርግሃል
#2_ተስፋ_ማስቆረጥ
ከእግዚአብሔር ይልቅ ችግሮችህ ላይ ትኩረት እንድታደርግ ያደርግሃል
#3_አቅጣጫ_ማሳት
የተሳሳቱ ነገሮች ትኩረትህ እንዲስቡ በማድረግ ከእግዚአብሔር በላይ የሚያስፈልጉህ አድርጎ ያሳይሃል።
#4_ሽንፈት
ደግመህ እንዳትሞክር አድርጎ የተሸናፊነት ስሜት እንዲሰማህ ያደርግሃል።
#5_ማዘግየት
አስፈላጊ ኃላፊነቶችህን በጊዜው ማከናወን እንዳትችል ያደርግሃል
👉 #የተሰቀለው_ንጉሥ (አዲስ መጽሐፍ)
👉 #The_Crucifixion_of_the_King_of_Glory
#የተሰቀለው_ንጉሥ መጽሐፍ ዘመንን ተሻግሮ፣ መጻሕፍትን መርምሮ፣ ቀኖና እና ዶግሞ አመሳክሮ… ያንን እውነት በጥበብ የሚገልጥ፣ በምናብ የሚያስጎበኝ፣ እንኳንም በቦታው ላይ፣ በዚያው ዘመን ላይ ታደምኩ የሚያሰኝ ነውና ለአሁኑና ለመጪው ሰሙነ ሕማማት፣ ለትንሳኤውና ዳግም ተመልሶ መምጣቱ ማስታወሻ ይሆን ዘንድ በጥንቃቄ ተተርጉሞ ለአንባብያን የቀረበ መጽሐፍ።
👉 #መጽሐፈ_ሔኖክ_ኢትዮጵያዊ፣#ኦርቶጵያ እና #እስከማዕዜኑን የተረጎመው ራሴላስ ጋሻነህ በጥንቃቄ
ተርጉሞታል።
#The_Crucifixion_of_the_King_of_Glory (በእንግሊዝኛ)
#የተሰቀለው_ንጉሥ (በአማርኛ)
ሌሎች የአቡነ ሺኖዳ ሳልሳዊ፣ የቅዱስ ዮሐንስ አዲስ ምርጥ መንፈሳዊ መጽሐፍት በገበያ ላይ ፦
👇🎀👇
👉 #ጠይቁ_ይመለስላችኋል 4ተኛ ዕትም
👉 #ሰይጣንን_አስርቡት 2ተኛ ዕትም
👉 #የነፍስ_ምግብ 2ተኛ ዕትም
👉 #ኦርቶጵያ 4ተኛ ዕትም
👉 #እስከማዕዜኑ 3ተኛ ዕትም
በምኒልክ መጻሕፍት መደብር በልዩ ዲስካውንት ታገኙታላችሁ።
መንፈሳዊ እና የታሪክ መጻሕፍቶችን
በምኒልክ መጻሕፍት መደብር ታገኛላችሁ።
፦ስልክ 0913083816/0931144330 አድራሻ ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ
t.me/MenelikBookStoreMenelikSquire21
አዲስ መጽሐፍ በገቢያ ላይ
በምኒልክ መጻሕፍት መደብር Menelik Book Store በልዩ ዲስካውት ታገኙታላችሁ።
፦ስልክ 0913083816/0931144330 አድራሻ ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ
t.me/MenelikBookStoreMenelikSquire21
አዲስ መጽሐፍ በገቢያ ለይ
በምኒልክ መጻሕፍት መደብር Menelik Book Store በልዩ ዲስካውት ታገኙታላችሁ
፦ስልክ 0913083816/0931144330 አድራሻ ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ
t.me/MenelikBookStoreMenelikSquire21
የተለያየ መንፈሳዊና የታሪክ መጻሕፍቶችን
በምኒልክ መጻሕፍት መደብር Menelik Book Store በልዩ ዲስካውት ታገኛላችሁ።
፦ስልክ 0913083816/0931144330 አድራሻ ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ
t.me/MenelikBookStoreMenelikSquire21
በምኒልክ መጻሕፍት መደብር የተለየዩ መጻሕፍቶችን ዘወትር በልዩ ፐርሰንት ታገኛላችሁ ይጎብኙን
ምኒልክ መጻሕፍት መደብር Menelik Book Store
፦ስልክ 0913083816/0931144330 አድራሻ ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ
t.me/MenelikBookStoreMenelikSquire21
በምኒልክ መጻሕፍት መደብር የተለየዩ መጽሐፍቶችን ታገኛላችሁ ይጎብኙን
ምኒልክ መጻሕፍት መደብር Menelik Book Store
፦ስልክ 0913083816/0931144330 አድራሻ ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ
t.me/MenelikBookStoreMenelikSquire21
የ ዓለማየሁ ገላጋይ " ማዕበል ጠሪ ወፍ " የተሰኘውን አዲሱ መጽሐፍ በምኒልክ መጻሕፍት መደብር ታገኙታላችሁ።
አዲስ መጽሐፍ በገቢያ ላይ
በምኒልክ መጻሕፍት መደብር ታገኙታላችሁ Menelik Book Store
፦ስልክ 0913083816/0931144330 አድራሻ ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ
t.me/MenelikBookStoreMenelikSquire21
#ቅምሻ
"እማሆይ ወ/ሚካኤል የተኛች መስላ ሁኔታውን ስትከታተል ነበርና እንዳልሰማች እንቅልፍ እንደ ያዘው ሰው ዝም አለች። ሰሚ ያጣችው እማሆይ [ማየ ገነት] ያለ' ኃይሏን አጠራቅማ ቀና ብላ 'ወለቴ ኧረ ወለቴ' አለች በጩኸት። 'እ... ጠራሽኝ?' በማለት ቀና ብላ አየቻት። 'ኧረ መሞቴ ነው፥ እምነት ስጪኝ' ብላ መኝታዋ ላይ ተዘረረች። እማሆይ ወ/ሚካኤል ፈጠን ብላ ከቤቷ ይዛ የመጣችውን ዘንቢል ከፍታ የሆነ የተጠቀለለ ነገር አውጥታ ቆንጥራ ብርጭቆ ውስጥ ጨምራ በጥብጣ 'ከቤት ያመጣሁት እምነት ነው ጠጪው' አለቻት። እማሆይ ማየ ገነት የምትናገረውን ሁሉ ባይኗ ትከታተላት ነበርና 'እቤት ውስጥ ያለው እምነት እያለ ለምን ሌላ?' ብላ የሆነ ነገር ጠረጠረች። ግን ውጋቱ ፋታ ስለ ነሳት 'እምነት እምነት ነው' ብላ የግዷን ተቀበለቻትና ቀመስ ስታደርገው መረራት። የያዘችውን ብርጭቆ ወረወረችውና የቀመሰችው ካፏ ተፍታው መልሳ መኝታዋ ላይ ድፍት አለች።
"ምን መሆንሽ ነው የምታፈሺው? ግዴታ መጠጣት አለብሽ እኮ። ይሄ የማይገኝ እምነት ነው። የአባቴ ጓደኞች ከትልቅ ዘግተው ከሚኖሩ አባት ያመጡለት ነው'ኮ። ሰው 'በየት ባገኘነው?' ይላል። አንቺ ትደፊዋለሽ እንዴ? ወይስ ፀላኤ ያዘሽ? አባቴ ሲነግረኝ 'ሰይጣን ያለበት እንኳን ሊጠጣት እሱ የገባበት ቤት አይገባም' ብሎኛል። ስለዚህ በሽታሽን ንቅል እንዲያደርገው በግድ መጠጣት አለብሽ' ብላ ድጋሚ በጥብጣ በግድ ልታጠጣት ስትሞክር ከውጪ ቤቶች ክፈቱ የሚል ድምፅና በር መንኳኳት ተሰማ። ቶሎ ብላ ወደ አልጋው ውስጥ አስገባችውና 'ማነው? ይግቡ' ብላ በሩን ከፈተች።
ገድለ ምንኩስና፣ እውነተኛ ታሪክ፣ ገገ.
በምኒልክ መጻሕፍት መደብር ታገኙታላችሁ።
#ቅምሻ
"እማሆይ ወ/ሚካኤል የተኛች መስላ ሁኔታውን ስትከታተል ነበርና እንዳልሰማች እንቅልፍ እንደ ያዘው ሰው ዝም አለች። ሰሚ ያጣችው እማሆይ [ማየ ገነት] ያለ' ኃይሏን አጠራቅማ ቀና ብላ 'ወለቴ ኧረ ወለቴ' አለች በጩኸት። 'እ... ጠራሽኝ?' በማለት ቀና ብላ አየቻት። 'ኧረ መሞቴ ነው፥ እምነት ስጪኝ' ብላ መኝታዋ ላይ ተዘረረች። እማሆይ ወ/ሚካኤል ፈጠን ብላ ከቤቷ ይዛ የመጣችውን ዘንቢል ከፍታ የሆነ የተጠቀለለ ነገር አውጥታ ቆንጥራ ብርጭቆ ውስጥ ጨምራ በጥብጣ 'ከቤት ያመጣሁት እምነት ነው ጠጪው' አለቻት። እማሆይ ማየ ገነት የምትናገረውን ሁሉ ባይኗ ትከታተላት ነበርና 'እቤት ውስጥ ያለው እምነት እያለ ለምን ሌላ?' ብላ የሆነ ነገር ጠረጠረች። ግን ውጋቱ ፋታ ስለ ነሳት 'እምነት እምነት ነው' ብላ የግዷን ተቀበለቻትና ቀመስ ስታደርገው መረራት። የያዘችውን ብርጭቆ ወረወረችውና የቀመሰችው ካፏ ተፍታው መልሳ መኝታዋ ላይ ድፍት አለች።
"ምን መሆንሽ ነው የምታፈሺው? ግዴታ መጠጣት አለብሽ እኮ። ይሄ የማይገኝ እምነት ነው። የአባቴ ጓደኞች ከትልቅ ዘግተው ከሚኖሩ አባት ያመጡለት ነው'ኮ። ሰው 'በየት ባገኘነው?' ይላል። አንቺ ትደፊዋለሽ እንዴ? ወይስ ፀላኤ ያዘሽ? አባቴ ሲነግረኝ 'ሰይጣን ያለበት እንኳን ሊጠጣት እሱ የገባበት ቤት አይገባም' ብሎኛል። ስለዚህ በሽታሽን ንቅል እንዲያደርገው በግድ መጠጣት አለብሽ' ብላ ድጋሚ በጥብጣ በግድ ልታጠጣት ስትሞክር ከውጪ ቤቶች ክፈቱ የሚል ድምፅና በር መንኳኳት ተሰማ። ቶሎ ብላ ወደ አልጋው ውስጥ አስገባችውና 'ማነው? ይግቡ' ብላ በሩን ከፈተች።
ገድለ ምንኩስና፣ እውነተኛ ታሪክ፣ ገገ. በምኒልክ መጻሕፍት መደብር ታገኙታላችሁ
#አንቀጸ_ብርሃን_በማኅሌት_አገልግሎት
አንቀጸ ብርሃን ሊቁ ቅዱስ ያሬድ በደረሰው ምዕራፍ በሚባለው ድርሰቱ ውስጥ የሚገኝ አንድ የአገልግሎት ክፍል ሲሆን በማኅሌት ውስጥ በዜማ የሚደርስባቸው የተለዩ ጊዜያት አሉት፡፡ እነዚህም
1. የካቲት ስምት በዓለ ስምዖን አረዊ፣ መጋቢት መስቀል፣ መጋቢት በዓለ እግዚእ እነዚህ ሦስቱ በዓላት እሑድ ላይ ውለው ስቡሕ ተብሎ ከተቆመ ከሰንበት መወድሱ ሲደረስ በውዳሴ ማርያም ዜማው ቦታ የአንቀጸ ብርሃን ዜማ ይባላል።
2. በሆሣዕና ዕለትም የሰንበት መወድሱ ከተቆመ በውዳሴ ማርያም ዜማው ቦታ አንቀጸ ብርሃን በዜማ ይባላል።
3. ከታኅሣሥ 7 እስከ 27 ባሉት 21 ዕለታት በሚውሉት ሦስት ሰንበታት/እሑዶች/
ማለትም ስብከ፣ ብርሃን ኖላዊ ሰንበት መወድሱ ሲቆም አንቀጸ ብርሃን በዜማ ይባላል በተለይ የድጓ ዩኒቨርሲቲ በሆነችው በቅድስት ቤተ ልሔም ከላይ በተጠቀሱት ጊዜያት በመልክአ ውዳሴውም ቦታ መልክአ አንቀጸ ብርሃን ያደርሳሉ፡፡
ይህ አሁን የምንገኝበት ዘመነ ስብከት ከቅዱስ ያሬድ እና ከአንቀጽ ብርሃን ምስጋናው ጋር ልዩ ታሪክ አሉ፡፡ ይኸውም
በቅዱስ ያሬድ ዘመን የነበሩ ንጉሥ ዐፄ ገብረ መስቀል በጣዕመ ዜማው ደስ ስለተሰኙ ዕለት ዕለት በቤተ እግዚአብሔር የሚደርስ፤ ለእግዚአብሔር መመስገኛ ይሆን ዘንድ ይህንን አዲስ ዜማ ተምራችሁ አስተምሩ ብለው ለሊቃውንቱ ነገሯቸው፡፡
በምኒልክ መጻሕፍት መደብር ታገኙታላችሁ
፦ስልክ 0913083816 /
0931144330
አድራሻ ምኒልክ አደባባይ
መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ
#አንቀጸ_ብርሃን_በማኅሌት_አገልግሎት
አንቀጸ ብርሃን ሊቁ ቅዱስ ያሬድ በደረሰው ምዕራፍ በሚባለው ድርሰቱ ውስጥ የሚገኝ አንድ የአገልግሎት ክፍል ሲሆን በማኅሌት ውስጥ በዜማ የሚደርስባቸው የተለዩ ጊዜያት አሉት፡፡ እነዚህም
1. የካቲት ስምት በዓለ ስምዖን አረዊ፣ መጋቢት መስቀል፣ መጋቢት በዓለ እግዚእ እነዚህ ሦስቱ በዓላት እሑድ ላይ ውለው ስቡሕ ተብሎ ከተቆመ ከሰንበት መወድሱ ሲደረስ በውዳሴ ማርያም ዜማው ቦታ የአንቀጸ ብርሃን ዜማ ይባላል።
2. በሆሣዕና ዕለትም የሰንበት መወድሱ ከተቆመ በውዳሴ ማርያም ዜማው ቦታ አንቀጸ ብርሃን በዜማ ይባላል።
3. ከታኅሣሥ 7 እስከ 27 ባሉት 21 ዕለታት በሚውሉት ሦስት ሰንበታት/እሑዶች/
ማለትም ስብከ፣ ብርሃን ኖላዊ ሰንበት መወድሱ ሲቆም አንቀጸ ብርሃን በዜማ ይባላል በተለይ የድጓ ዩኒቨርሲቲ በሆነችው በቅድስት ቤተ ልሔም ከላይ በተጠቀሱት ጊዜያት በመልክአ ውዳሴውም ቦታ መልክአ አንቀጸ ብርሃን ያደርሳሉ፡፡
ይህ አሁን የምንገኝበት ዘመነ ስብከት ከቅዱስ ያሬድ እና ከአንቀጽ ብርሃን ምስጋናው ጋር ልዩ ታሪክ አሉ፡፡ ይኸውም
በቅዱስ ያሬድ ዘመን የነበሩ ንጉሥ ዐፄ ገብረ መስቀል በጣዕመ ዜማው ደስ ስለተሰኙ ዕለት ዕለት በቤተ እግዚአብሔር የሚደርስ፤ ለእግዚአብሔር መመስገኛ ይሆን ዘንድ ይህንን አዲስ ዜማ ተምራችሁ አስተምሩ ብለው ለሊቃውንቱ ነገሯቸው፡፡
በምኒልክ መጻሕፍት መደብር ታገኙታላችሁ ፦ስልክ 0913083816 /
0931144330
አድራሻ ምኒልክ አደባባይ
መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ
#አንቀጸ_ብርሃን_በማኅሌት_አገልግሎት
አንቀጸ ብርሃን ሊቁ ቅዱስ ያሬድ በደረሰው ምዕራፍ በሚባለው ድርሰቱ ውስጥ የሚገኝ አንድ የአገልግሎት ክፍል ሲሆን በማኅሌት ውስጥ በዜማ የሚደርስባቸው የተለዩ ጊዜያት አሉት፡፡ እነዚህም
1. የካቲት ስምት በዓለ ስምዖን አረዊ፣ መጋቢት መስቀል፣ መጋቢት በዓለ እግዚእ እነዚህ ሦስቱ በዓላት እሑድ ላይ ውለው ስቡሕ ተብሎ ከተቆመ ከሰንበት መወድሱ ሲደረስ በውዳሴ ማርያም ዜማው ቦታ የአንቀጸ ብርሃን ዜማ ይባላል።
2. በሆሣዕና ዕለትም የሰንበት መወድሱ ከተቆመ በውዳሴ ማርያም ዜማው ቦታ አንቀጸ ብርሃን በዜማ ይባላል።
3. ከታኅሣሥ 7 እስከ 27 ባሉት 21 ዕለታት በሚውሉት ሦስት ሰንበታት/እሑዶች/
ማለትም ስብከ፣ ብርሃን ኖላዊ ሰንበት መወድሱ ሲቆም አንቀጸ ብርሃን በዜማ ይባላል በተለይ የድጓ ዩኒቨርሲቲ በሆነችው በቅድስት ቤተ ልሔም ከላይ በተጠቀሱት ጊዜያት በመልክአ ውዳሴውም ቦታ መልክአ አንቀጸ ብርሃን ያደርሳሉ፡፡
ይህ አሁን የምንገኝበት ዘመነ ስብከት ከቅዱስ ያሬድ እና ከአንቀጽ ብርሃን ምስጋናው ጋር ልዩ ታሪክ አሉ፡፡ ይኸውም
በቅዱስ ያሬድ ዘመን የነበሩ ንጉሥ ዐፄ ገብረ መስቀል በጣዕመ ዜማው ደስ ስለተሰኙ ዕለት ዕለት በቤተ እግዚአብሔር የሚደርስ፤ ለእግዚአብሔር መመስገኛ ይሆን ዘንድ ይህንን አዲስ ዜማ ተምራችሁ አስተምሩ ብለው ለሊቃውንቱ ነገሯቸው፡፡
በምኒልክ መጻሕፍት መደብር ታገኙታላችሁ ፦ስልክ 0913083816 /
0931144330 ምኒልክ አደባባይ
መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ
መድሎተ አሚን መጽሐፍ የተወሰነ ቅጅዎች አለን
በምኒልክ መጻሕፍት መደብር Menelik Book Store ታገኙታላችሁ
፦ስልክ 0913083816 / 0931144330 አድራሻ ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ
t.me/MenelikBookStoreMenelikSquire21
Уже доступно! Исследование Telegram 2025 — ключевые инсайты года 
