cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

አድስ ነገር ዜና

አድስ ፈጣን ና እዉነተኛ መረጃ መለያችን ነዉ ::የተመረጡ ያገር ዉስጥ ና የዉጭ ዜናወች እንድሁም አዳድስ ክስተቶች የምታገኙበት ምርጥ ቻናል ።

Больше
Рекламные посты
2 887
Подписчики
Нет данных24 часа
-37 дней
+930 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

ይሄ የዐማራ ክልል ምክር ቤት አዳራሹ እንዲህ ባዶ ሆኖ ይልቃልና ወይዘሮ ፋንቱ ብቻ የሚያፏችሩበት የተደረገው በምን ምክንያት ነው? እነ አገኘሁ ለምን ቀሩ? ደመአ መኮንንስ ለምን ቀረ? እናንንት ያልታወቃችሁ ኃይሎች የምትባሉ ጉዶች ግን በጣም በጣም ጠግባችኋል ማለት ነው? 😂😂😂 @ADDISNEGERZENA
Показать все...
Фото недоступноПоказать в Telegram
ዜና ሹመት ባለፈው ወር ደቡብ ወሎ ላይ ፋኖ ሌባ፣ ፋኖ ኡሻ፣ ፋኖ ጽንፈኛ፣ ፋኖ ገዳይ፣ ፋኖ አሸባሪ የሚል የተቃውሞ ሰልፍ ሕዝቡን ያስወጣውና ብጥብቅ በፍኖ ሲፈለግ የነበረ በድብቅ ቤት ቀይሮ ሲሹለከለክ የነበረዉ የደቡብ ወሎ ፋኖዎች ያልታወቁ ሰዎች የላከበት አቶ አብዱ ሁሴን በዛሬው ዕለት ኦሮሙማው የብልፅግና አገዛዝ ገረዴን ብዙ ሳልጠቀምበትና ዐማራ ላይ መፈጸም የምፈልገውን ውርደትና ክስረት ሳላሳካ በአጭር እንዳይቀጭበት በማለት ሹመት ሰጥቶ ወደ ባሕርዳር ሸኝቶታል ይላሉ። @ADDISNEGERZENA
Показать все...
የፋኖ ወታደራዊ እንቅስቃሴ የዓለምን ትኩረት እየሳበ ነው። ታላላቅ የአለም አቀፍ ሚዲያዎች ፋኖን የተመለከተ ዘገባዎችን እየሰሩ ነው። “በኢትዮጵያ ገዥው መንግስት እና በአማራ ፋኖዎች መካከል ያለው ወታደራዊ ውጥረት መባባሱ በኢትዮጵያ ውስጥ አዲስ የትጥቅ ትግል እንዳለ ያሳያል @ADDISNEGERZENA
Показать все...
Fano's military activities are attracting world attention. Major international media outlets are reporting on Fanon. "The escalation of military tension between the Ethiopian ruling government and the Amhara Fanos shows that there is a new armed struggle in Ethiopia. @ADDISNEGERZENA
Показать все...
Фото недоступноПоказать в Telegram
የፋኖ ወታደራዊ እንቅስቃሴ የዓለምን ትኩረት እየሳበ ነው። ታላላቅ የአለም አቀፍ ሚዲያዎች ፋኖን የተመለከተ ዘገባዎችን እየሰሩ ነው። “በኢትዮጵያ ገዥው መንግስት እና በአማራ ፋኖዎች መካከል ያለው ወታደራዊ ውጥረት መባባሱ በኢትዮጵያ ውስጥ አዲስ የትጥቅ ትግል እንዳለ ያሳያል @ADDISNEGERZENA
Показать все...
የፋኖ ወታደራዊ እንቅስቃሴ የዓለምን ትኩረት እየሳበ ነው። ታላላቅ የአለም አቀፍ ሚዲያዎች ፋኖን የተመለከተ ዘገባዎችን እየሰሩ ነው። “በኢትዮጵያ ገዥው መንግስት እና በአማራ ፋኖዎች መካከል ያለው ወታደራዊ ውጥረት መባባሱ በኢትዮጵያ ውስጥ አዲስ የትጥቅ ትግል እንዳለ ያሳያል @ADDISNEGERZENA
Показать все...
Фото недоступноПоказать в Telegram
ሰበር ዜና የፋኖ  ትግል ፍሬ እያፈራ ነው ለፍኖተሰላም የተመደቡ ሶማ በርሃ ተገኙ በአማራ ክልል የፀጥታ መዋቅር ሙሉ ለሙሉ እየፈረሰ እንደሚገኝ ተገለጸ ሾልኮ የወጣ መረጃ እንደሚያሳየን በፍኖተሰላም የተመደቡ የአማራ ብልፅግና አባላት ከስራቸው በገዛ ፍቃዳቸው መልቀቂያ እንዳስገቡና ከዚህ በኃላ እንደማይቀጥሉ አሳውቀዋል በተመሳሳይ በደብረወርቅ ብቸና በቋሪት እንዲሁም በሸዋሮቢትና ደብረብርሃን የተለያዩ ቦታዎች አመራርና የፀጥታ ሀይል እየለቀቁ እንደሚገኝ መግለጻችን ይታወቃል። ሰሞኑን  ፍኖተሰላም የተመደቡ የልዩ ሀይል አባላት የነበሩ ከነሙሉ ትጥቃቸዎ ወደ ፋኖ ተቀላቅለዋል። አባላቱ ፍኖተሰላም ሲጠበቁ ሶማ በርሃ ፋኖ አማራ ወገኔ ብለዉ ቁርጣቸውን አሳውቀዋል። በተለይ የሚለቁት ልዩ ሃይሎች አብዛኞቹ ኮማንዶዎች እና ከፍተኛ ልምድ ስልጠና ያላቸው ናቸው። ድል ለሰፊዉ አማራ ህዝብ @ADDISNEGERZENA
Показать все...
Фото недоступноПоказать в Telegram
የደብረ ማርቆስ ከንቲባ ኮበለለ። የብልጽግና ሹማምንት ወደ ባህር ማዶ እየኮበለሉ ነው። ብልጽግናን ክዶ ከአገር የኮበለለው የደብረ ማርቆስ ከንቲባ አቶ ይትባረክ አወቀ ነው። አቶ ይትባረክ በአንድ በኩል በሙስና ወንጀል ክስ የተመሰረበት ሲሆን፣ በሌላ በኩል ለክልል ቢሮ ኃላፊ ሹመት ታጭቶ እያለ አሜሪካ መግባቱን ለማወቅ ችያለሁ። በአቶ ይትባረክ አወቀ ቦታም አቶ መንበሩ ዘውዴ የደብረ ማርቆስ ከንቲባ ሆኖ ተሹሟል። በቅርቡም ሌሎች ወታደራዊ እና የፖለቲካ አመራሮች አገዛዙን በመፀየፍ እንደሚኮበልሉ መረጃው ደርሶኛል። @ADDISNEGERZENA
Показать все...