ኢትዮ ገነርስ - 𝗘𝗧𝗛𝗜𝗢 𝗚𝗨𝗡𝗡𝗘𝗥𝗦™
ኢትዮ-ገነርስ ™️ በቻናላችን አርሰናልን የሚመለከቱ ፦ ◈ ፈጣን ዜናዎች ◈ የጨዋታ ስርጭቶች ◈ የአሰልጣኞች እና የተጫዋቾች የህይወት ታሪክ ◈ የጨዋታ ሀይላይቶች ◈ ትንታኔዎች እና ሌሎችን ለማግኘት የቻናላችን ቤተሰብ ይሁኑ! ለተጨማሪ ሀሳብ እና አሰተያየቶ እና ለማስታወቂያ @Arsenal_fanssss ያናግሩን።
Больше4 202
Подписчики
-624 часа
-77 дней
-3430 дней
- Подписчики
- Просмотры постов
- ER - коэффициент вовлеченности
Загрузка данных...
Прирост подписчиков
Загрузка данных...
Фото недоступноПоказать в Telegram
አርቴታ ሁለት ተከታታይ ዓመት ያስመዘገበው 84 እና 86 ነጥብ ከሰር አሌክስ ፈርጉሰን ሻምፒዮን ከሆኑበት 13 ዋንጫዎች ከ7ቱ ይበልጣል። 🤔🤔 ይሄ ሁሉ ነጥብ ሻምፒዮን ለመሆን በቂ አይደለም😥ያሳዝናል😥
🤔 3👍 1
Фото недоступноПоказать в Telegram
" ዌስትሀም ህልማችንን እንድናሳካ እንደሚያግዘን እመኛለሁ " አርቴታ
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል እሁድ ከሚደረገው የእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ የመጨረሻ ሳምንት መርሐግብር በፊት ከጋዜጠኞች ጋር ቆይታን አድርገዋል።
አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ምን አሉ ?
- መጀመሪያ የራሳችንን ስራ መስራት እና ጨዋታውን ማሸነፍ አለብን በመቀጠል ጥሩ ነገር እንመኛለን ዌስትሀም በዚህ አመት ጥሩ ነገር እየሰራ ይገኛል።
- ዌስትሀም ዩናይትድ በማንችስተር ሲቲ ጨዋታ ጥሩ ቀን እንደሚያሳልፍ እና ህልማችንን እንድናሳካ እንደሚያግዘን ተስፋ አደርጋለሁ።
- ከአሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ጋር ምንም ግንኙነት አላደረግኩም ፣ በማሰብ ላይ የምገኘው ኤቨርተንን ስለማሸነፍ እና የሆነ ነገር እስከሚፈጠር መጠበቅ ነው።
- ለአብዛኞቻችን በጣም ትልቅ ሳምንት ነው አሁን በጣም ወሳኙ ወቅት ላይ ነን ቀኑ እስኪደርስ ጓጉቻለሁ ጥሩ ውጤት ለማስመዝገብ መዘጋጀት አለብን።"ሲሉ ተደምጠዋል።
👍 3
Фото недоступноПоказать в Telegram
ዴቪድ ራያ ሽልማቱን በይፋ ተቀብሏል !
ስፔናዊው የአርሰናል ግብ ጠባቂ ዲቪድ ራያ የዘንድሮው የውድድር አመት የፕርሚየር ሊጉ የወርቅ ጓንት አሸናፊ በመሆኑ ከአወዳዳሪው አካል ሽልማቱ በይፋ ተበርክቶለታል።
ዲቪድ ራያ በዘንድሮው የውድድር አመት ባደረጋቸው ሰላሳ አንድ የፕርሚየር ሊግ ጨዋታዎች በአስራ ስድስቱ ምንም ግብ ሳይቆጠርበት መውጣት ችሏል።
ግብ ጠባቂው በዚህ አመት በሊጉ ከተሞከሩበት የግብ ሙከራዎች ውስጥ ስልሳ ስድስት በመቶውን ( 66% ) የማዳን ሪከርድ እንዳለው ተገልጿል።
ዴቪድ ራያ በ2015/16 የውድድር አመት ፒተር ቼክ ካሳካ ወዲህ የወርቅ ጓንቱን ያሸነፈ የመጀመሪያው የአርሰናል ግብ ጠባቂም ነው።
👍 6👏 2
Фото недоступноПоказать в Telegram
እውነት ለመናገር በዚህ ውድድር ላይ አደለም በሩብ ፍፃሜ የምድብ ላይ እንኳን ቀላል የሚባል ተጋጣሚ የለም ሁሉም አስቸጋሪ እና ፈታኝ ናቸው። Bayern Munich ደግሞ አለም ላይ ካሉት ኤሊት ቡድኖች አንደኛው ነው። ግን ግን Bayern አሁን ከአርሰናል በላይ በጣም አስፈሪ እና አባድ ስብስብ አለው? ካላችሁኝ ግን መልሴ Nop ነው። በፍፁም Bayern አርሰናልን የሚበልጠው በውድድሩ ላይ ባለው ልምድ እንጂ በስብስብ ከአርሰናል በምንም አይበልጥም። እንደውም ከቀሩት ተጋጣሚዎች የተሻለ የሚባል ተጋጣሚ ነው የደረሰን። Munich እና Barcelona አስፈሪነታቸው ካጡ ቆይተዋል🙌
ደስ የሚለው ደግሞ የአርሰናል ተጨዋቾች በሙሉ ከጉዳት ከተመለሱ በኋላ ነው Munichን የምንገጥመው።❤
This Arsenal fears Nothing🙌
👍 23❤ 1
Фото недоступноПоказать в Telegram
መጣንልሽ ሙኒክ ጌዜው የበቀል ሰለሆነ ከናተ ጋር የምናወራርደው ሂሳብ አለን
❤ 8👍 3
Фото недоступноПоказать в Telegram
✍️ ዝምተኛው መድፈኛ ያልተዘመረለ የመድፉ ጀግናው ሰው ...የተወዳጁ ክለባችን ድንቅ ተከላካይ የሆነው ቤንጃሚን ኃይት በክለባችን አርሰናል ቤት እስከ 2028 ድረስ የሚያቆየውን አዲስ ውል ተፈራርሟል .... ❤
🗣Congratullations all Arsenal family
👍 11❤ 3
Фото недоступноПоказать в Telegram
አርሰናል 2010 ላይ በሻምፒዮንስ ሊግ ፖርቶን ከሜዳ ውጪ ገጥሞ 2ለ1 ተሸንፎ ተመለሰ፤ ነገር ግን በመልሱ ጨዋታ አርሰናሎች በሜዳቸውና በደጋፊዎቻቸው ፊት እራሱን ሎርድ ቤንድትነር ብሎ በሚጠራው ኒኮላስ ቤንድትነር ሀትሪክ ጎሎች እንዲሁም ሳሚር ናስሪ እና ኢቦዌ ባስቆጠሯቸው ተጨማሪ 2 ጎሎች 5ለ0 አሸንፈን በድምር ውጤት 6ለ2 በማሸነፍ ወደ ቀጣይ ዙር ማለፍ ችለን ነበር
አሁንም በመጀመሪያው ጨዋታ 1ለ0 ተሸንፈን ዛሬ ምሽት 5:00 ላይ ትልቅ ፈተና ይጠብቀናል። አርሰናል የዛሬውን ጨዋታ የማሸነፍ ግዴታ ውስጥ ገብቷል፤ለዚህ ደሞ ምንም ዓይነት ስህተት መስራት ተቀባይነት አይኖረውም፤ በዚህ ውድድር ትንሹ ስኬት 8ት ውስጥ መግባት ሲሆን ትልቁ ህልም ደግሞ ሻምፒዮንስ ሊጉን ማሸነፍ ነው። ከዚህ ውድድር ከተሰናበትን ግን ነገሮች ሁሉ ይበለሻሻሉ። በእኔ ዕምነት በፕሪሜርሊጉም ጭምር ጫና ውስጥ እንገባለን ምክንያቱም እንደከዚህ ቀደሙ እነ ባያርን ሙኒክን እና ጠንካራ የነበረውን ባርሴሎናን አይደለም የገጠምነው በአንፃሩ ደከም ያለውን ፖርቶን እንደመሆኑ ማሸነፍና ወደ ቀጣይ ዙር ማለፍ ብቸኛው አማራጫችን ነው።
ማርቲኔሊ ለጨዋታው ዝግጁ አይደለም ቶሚያሱ ደግሞ ተመልሷል፤ ፖርቶን አሸንፈን እንደምናልፍ ትልቅ ተስፋ አለኝ
👍 10❤ 1🙏 1
Фото недоступноПоказать в Telegram
አስቸጋሪ የነበረውን ጨዋታ በድል ተወጥተናል፤ አንዳንዴ እንደዚህ አይነት ፈታኝ የሆኑ ጨዋታዎችን ማሸነፍ በራስ መተማመንን ከፍ ያደርጋል። የዋንጫ ፉክክሩ ላይም ትልቅ አስተዋፅኦ አለው
ራምስዴል በመጀመሪያው አጋማሽ ስህተት ሰርቶ ጎል ተቆጠረብን በሁለተኛው አጋማሽ ደግሞ ጎል የሆኑ ሁለት ያለቀላቸውን የአየር ላይ ኳሶችን በማዳን እንድናሸንፍ አድርጎናል፤ ካይ ሀቨርትዝም ባለቀ ሰዓት የማሸነፊያዋን ጎል አስቆጥሮ ሰዓት ለማባከን አስር ግዜ ሜዳ ላይ ሲወድቁ የነበሩትን የብሬንትፎርድ ተጨዋቾችን አንገት አስደፍቶልናል።
ለግዜውም ቢሆን የሊጉ አናት ላይ በኩራት ተቀምጠናል
❤ 10👍 5🙏 3
Фото недоступноПоказать в Telegram
ገብርኤል ማርቲኔሊ ዛሬ ብሬንትፎርድን በሚገጥመው የአርሰናል ቡድን ውስጥ የለም ነገርግን ኦሌክሳንደር ዚንቼንኮ እና ቡካዮ ሳካ ሁለቱም ከቡድኑ ጋር ናቸው።