5killo Jem'a official Channel
Открыть в Telegram
This is the official channel of AAiT jem'a where we provide info abt 👉Jem'a Tutors 👉Trainings and Da'ewa programs 👉Weekly lunches and halaqas(circles) 👉qira'ts (Qur'an and other Kitabs) 👉Weekly Q&A sessions Group: https://t.me/+cw97UaRUF1YzMTg0
Больше1 160
Подписчики
-124 часа
+27 дней
-130 дней
Архив постов
+1
አላሁ አክበርርር🔥 !! አላሁ አክበርርር🔥 !! አላሁ አክበርርር🔥 !!
✨ ሰደቃችን አሁንም ቀጥሏል✨
እህታችን ከኤሌክትሪካል 400 ብር !!
እንዲሁም ፍሬሽ ወንድማችን 200 ብር !! ገቢ አድርገዋል!
አላህ የሁላቸውንም ሰደቃ ይቀበል !🤲
ሰደቃችን አሁን ላይ 51,950 ብር ላይ ደርሰናል!52,000 ልንሞላ 50 ብር ነው የቀረችን ! ማን ነው የሚሞላልን ??
አላህ በተከበረ ቃሉ እንዲህ ይለናል :-
የምትወዱትን እስከምትለግሱ ድረስ በጎን ሥራ (ዋጋውን) አታገኙም፡፡ ከምንም ነገር ብትለግሱ አላህ ያውቀዋል፡፡(ቁርኣን 3:92)
📌 ጌታችንን ኢኽላስ የተሞላባት መልካም ብድርን እናበድር ! የየቲሞች እና መሳኪኖችን ልብ በደስታ እንሙላ
አካውንት፡ 1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
ዲፓርትመንታችሁን እና ያስገባችሁበትን Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
📌ዛሬ ትንሽ መቀዛቀዝ አለ! የትላንቱ ድካም ነው መሰል ጠፍታችሁብናል .. ነቃ እንበል እንጂ ያ ጀማዓ !
✨ግባችን 100,000 ብር መሆኑን አንዘንጋ!✨
ነቢያችን ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም የየቲሞችን ራስ ማበስ ያለዉን ፈድል ሲገልፁ እንዲህ ይሉናል :-
“እኔና የቲምን ‘ወላጁ በህፃንነቱ የሞተበትን’ ልጅ ተንከባካቢ በጀነት ውስጥ እንዲህ ነን✌️። በማለት ጠቋሚ እና መካከለኛ ጣታቸውን አሳዩ።”
አላህ! አላህ!
ስማቸውን አንስተን ሰለዋት ከማውረድ ፤ ሁሌም እሳቸውን ከመናፈቅ አልፈን ፤ በአኺራ የሁለቱ ጣቶችን ያህል የሚያቀራርበን ስራ ነው ለየቲሞች መሰደቅ ... አላህ ይወፍቀን 🤲 ነቢያችንንም (ሰ.ዐ.ወ) ከሚጎራበቱት ያድርገን🤲
ሀያ ያ ጀመዓ ! ዳይ ወደ ሰደቃ !
አካውንት፡ 1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
ዲፓርትመንታችሁን እና ያስገባችሁበትን Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
"ለአያቶቼ ሂዳያ እንዲሰጣቸው ዱዓእ አድርጉልኝ። እድሜያቸው እየገፋ ስለሆነ በጣም ጨንቆኛል። አደራ በየትኛውም ሰአት እንዳትረሷቸው። " ይህ ለሰደቃችን 200 ብርን ያስገባ ወንድማችን ንግግር ነው!
ታዲያ ሁላችንም አላህ አያቶቹን ሂዳያ እንዲሰጣቸው ዱዓ እናድርግለት ፤ ከጭንቀትም አላህ ነጃ እንዲለው እሱም ፈቅዶ በወሰነው ነገር እንዲታገስ እና እንዲፀና አላህን እንለምንለት !! አላህ ያግዘን!
🌴ጉዟችን ወደ 100,000 ነው!
🌴 የ ረመዳንን የተቀሩ ውድ ቀናት በደንብ እንጠቀም! ቀጣዩን መወፈቃችንን አናውቅምና!
🌴 የየቲሞችን እና ሚስኪኖችን ቤት ለዒድ በፌሽታ እንሙላው!
አካውንት፡ 1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
ዲፓርትመንታችሁን እና ያስገባችሁበትን Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
Repost from AAU - Muslim Students Union
ዩኒቨርሲቲው ስህተቱን ለማረም የነበረውን የመጨረሻ ዕድል አበላሽቷል!
ላለፉት 18 ወራት የዩኒቨርሲቲው አመራሮች የሙስሊም ተማሪዎችን ሰብዓዊ እና ዲሞክራሲያዊ መብቶች ሲረግጡ፣ እኛ ግን ለሰላም እና ለውይይት ቅድሚያ በመስጠት በትዕግስት ጠብቀናል። የካምፓስ ደህንነትን ለማስጠበቅ እና ለሀገር ሰላም ስንል፣ ከፀጥታ አካላት እና ከሚመለከታቸው የመንግስት ባለስልጣናት ጋር በመነጋገር ፕሮግራሞቻችንን ጭምር ሰርዘን ለውይይት እድል ሰጥተን ነበር።
ሆኖም ግን፣ የዩኒቨርሲቲው አመራሮች ዛሬም እንደተለመደው የገቡትን ቃል በመበልጠጥ እና በውይይት መድረኩ ላይ ባለመገኘት ለህግ እና ለስርአት ያላቸውን ንቀት በድጋሚ አሳይተዋል። ይህ ክህደት አንድን እውነታ በግልፅ አረጋግጦልናል፦ ዩኒቨርሲቲው ስህተቱን ለማረም የነበረውን የመጨረሻ ዕድል በገዛ እጁ አበላሽቷል!
ከእንግዲህ ትዕግስታችን ተሟጧል! መብት በልመና አይገኝም። መብታችንን በማንኛውም ዋጋ፣ በማንኛውም መንገድ እናስከብራለን። የጀመርነውን የትውልድ አደራ ዳር ሳናደርስ ወደ ኋላ የምንልበት ምንም አይነት ምክንያት የለም።
ለተማሪዎቻችን፦ የዩኒቨርሲቲው አመራሮች ለሰላማዊ መንገድ የሰጡት ምላሽ ክህደት እና ንቀት በመሆኑ፣ ህብረታችን ሁሉንም አማራጮች በመጠቀም መብታችንን ለማስከበር ቆርጦ ተነስቷል። ለሚታወጀው ቀጣይ አቅጣጫ እና ጥሪ በንቃት እንድትጠባበቁ እናሳስባለን።
ትግላችን እስከ ድል ይቀጥላል!
ጥያቄ አለን!
መብታችንን እናስከብራለን!
@aaumsu
+1
አላሁ አክበርርር🔥 !! አላሁ አክበርርር🔥 !! አላሁ አክበርርር🔥 !!
✨ ሰደቃችንን እህት ወንድሞቻችን አጧጡፈው ቀጥለውታል✨
" ሀጃ አለብኝ ዱዓ አድርጉልኝ " ያለች እህታችን ከሲቪል 100 ብር !! እንዲሁም ከአንድ ወንድማችን 200 ብር ለሰደቃችን ገቢ ተደርጓል!
በአጠቃላይ አሁን ላይ 51,150 ብር ላይ ደርሰናል!
✨አላህ የሁላቸውንም ሰደቃ ይቀበል ! ሀጃቸውን ያውጣላቸው ! ያሰቡትንም ያሳካ፤ ዱኒያ አኺራቸውንም ያሳምር ! ✨
አላህ ሱብሀነሁ ወተዓላ በተከበረ ቃሉ እንዲህ ይለናል :-
{..ከማንኛውም ነገር የምትለግሱትን እርሱ ይተካዋል፡፡ እርሱም ከሲሳይ ሰጪዎች ሁሉ በላጭ ነው በላቸው}፡፡ ( ቁርአን 34፡39)
📌 የሰጠነው ነገር ገንዘባችንን እንደማታጎድል እና በተሻለ እንደሚተካልን አላህ በዚች አንቀጽ እየገለፀልን ነው እና ካለን ከመስጠት አንቦዝን !!
አካውንት፡ 1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
ዲፓርትመንታችሁን እና ያስገባችሁበትን Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
#Ramadan27
ዘካተል ፊጥርን የሚመለከቱ ነጥቦች
~
1- ምንነቱ፦ ሙስሊሞች ከዒደል ፊጥር በፊት ለችግረኞች የሚሰጡት የእህል / የምግብ ሶደቃ ነው።
2- ሑክሙ፦ በሚችል ሰው ላይ ግዴታ ነው። [አልቡኻሪይ፡ 1503] [ሙስሊም፡ 984]
3- በማን ላይ ነው ግዴታው?
3.1. በትንሽ በትልቁ፣ በሴት በወንዱ፣ በሁሉም ሙስሊም በሆኑ የቤተሰብ አባላት ቁጥር የሚወጣ ሶደቃ ነው።
3.2. ገና ያልተወለደ ፅንስ እዚህ ግዴታ ውስጥ አይገባም።
3.3. አንድ ሰው የሌሎችን ዘካተል ፊጥር (ለምሳሌ ከሱ ጋር ያልሆኑ ቤተሰቦቹን ወይም የአገልጋዮችን) ማውጣት ይችላል። ግን እንደሚያወጣላቸው ማሳወቅ ይገባል።
4- ምን ያህል አቅም ባለው ላይ ነው ግዴታ የሚሆነው? ለራሱም ለቤተሰቡም ለዒድ ሌሊትና ቀን በቅቶ የሚተርፍ ቀለብ ባለው ላይ ግዴታ ነው።
5- ለማን ነው የሚስሰጠው? የእለት ጉርስ ለሌለው ድሃ።
5.1. ዘካ እና ዘካተል ፊጥር የሚስሰጠው ለሙስሊም ብቻ ነው። ሌሎች ሶደቃዎችን ሙስሊም ላልሆኑ አካላት መስጠት ይቻላል።
Ramadan Daily Virtue _ Give Sadaqah 🤲
The Prophet ﷺ said:
“Every morning two angels descend: one says, ‘O Allah, give more to the one who spends,’ and the other says, ‘O Allah, destroy the wealth of the one who withholds.’”
— Sahih al-Bukhari
⭐ Today’s Challenge
Give any amount of sadaqah today, even if it is small.
Remember the words of the Prophet ﷺ:
“Protect yourselves from the Hellfire even if with half a date in charity.”
#FiqhusiyyamiRamadan
#DailyVirtue
" አባቴ ወደ አኺራ ሄደዋል
ዱዓ አድርጉላቸው"
ያለ ወንድማችን 150 ብር ለጀመዓችን ሰደቃ ገቢ አድርጓል!
አላሁ አክበር 🔥!! አላሁ አክበር🔥 !! አላሁ አክበር🔥 !!
ቀጣይነት ካለው መልካም ሥራ መካከል ከሞት በኋላ ዱዓ የሚያደርግለት መልካም ልጅ መኖሩ ነው!!
አላህ አባቱን ከቀብር ቅጣት እና ብቸኝነት ይጠብቃቸው🤲 ፤ ቀብራቸውን በኑር ይሙላው🤲 ፤ ያማረ መቀስቀስንም ይወፍቃቸው 🤲፤ ይሄም የልጃቸው ሰደቃ ነገ በአኺራ ሚዛናቸው ላይ የሚጨምርላቸው ያድርጋቸው 🤲!
የአላህ መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል :- "ስራዎች የሚለኩት በመጨረሻቸው ነው!"
📌 ዛሬ 28ኛ የረመዳን ቀናችንን እየፆምን ነው፤ ተወዳጁን እንግዳችንን ልንሰናበት 2 ወይም 3 ቀናት ነው የቀሩን! በነዚህ የመጨረሻ ቀናቶች ስራዎቻችንን ይበልጥ እናሳምር ፤ ስራዎች የሚለኩት በመጨረሻቸው ነው ተብለናልና !!
አካውንት፡ 1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
ዲፓርትመንታችሁን ያስገባችሁበትን Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
+1
" አላህ ኸይሩን ሁሉ እንዲወፍቀኝ ዱዓ አድርጉልኝ" ያለን ወንድም፣ ከሶፍትዌር 500 ብር ! እንዲሁም ከሲቪል 200 ብር ለጀመዓችን ገቢ ተደርጓል !!!
አላሁ አክበር 🔥 ወሊላሂል ሐምድ !!
አላሁ አክበር 🔥 ወሊላሂል ሐምድ !!
አላህ ከጠየቁትም ካልጠየቁትም ፤ በዱኒያ ካለውም በአኺራ ካለውም ኸይሩን ሁሉ ይወፍቃቸው🤲! ያሰቡትን አሳክቶ ሀያታቸውን በኸይር ይሙላው 🤲፤ ወንጀላቸውን ምሮ በጀነቱም ከሚዘወትሩት ያድርጋቸው🤲!
✨ ከአቡ ሁረይራ (ረ.ዐ) እንደተላለፈው፡ እንዲህ ይለናል፦
“አንድ ሰው ወደ ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) ዘንድ በመምጣት እንዲህ አላቸው፦ በላጩና ትልቅ ምንዳ ያለው ሰደቃ የቱ ነው? ‘በላጩ ሰደቃ አንተ ጤና ላይ እያለህ፣ ነፍስህ ስስታም ሆና ሳለ፣ ሀብትን እያሰብክና ድህነትን እየፈራህ የምትሰጠው ነው፡፡ ነፍስህ ለመውጣት ተቃርባ ለእገሌ ይህን ያህል ለእገሌ ይህን ያህል እስከምትልበት ጊዜ ድረስ (ሰደቃን) አታቆይ። ያኔ በርግጥም የእገሌ ሆኗልና።
🌼 በ ቴምር ክፋይ እንኳን ከእሳት ተጠበቁ ተብሏል እና በተቀሩት የረመዳን ቀናት ባለን ለየቲም እና ሚስኪኖች እናግዝ !
ለሰደቃ እንሸቀዳደም!!
ጉዟችን ወደ 100,000 ብር ነው! አላህ ያሳካልን!
አካውንት፡ 1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
ዲፓርትመንታችሁን እና ያስገባችሁበትን Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
+1
" አላህ ኸይሩን ሁሉ እንዲወፍቀኝ ዱዓ አድርጉልኝ" ያለን ወንድም፣ ከሶፍትዌር 500 ብር ! እንዲሁም ከሲቪል 200 ብር ለጀመዓችን ገቢ ተደርጓል !!!
አላሁ አክበር 🔥 ወሊላሂል ሐምድ !!
አላሁ አክበር 🔥 ወሊላሂል ሐምድ !!
አላህ ከጠየቁትም ካልጠየቁትም ፤ በዱኒያ ካለውም በአኺራ ካለውም ኸይሩን ሁሉ ይወፍቃቸው🤲! ያሰቡትን አሳክቶ ሀያታቸውን በኸይር ይሙላው 🤲፤ ወንጀላቸውን ምሮ በጀነቱም ከሚዘወትሩት ያድርጋቸው🤲!
✨ ከአቡ ሁረይራ (ረ.ዐ) እንደተላለፈው፡ እንዲህ ይለናል፦
“አንድ ሰው ወደ ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) ዘንድ በመምጣት እንዲህ አላቸው፦ በላጩና ትልቅ ምንዳ ያለው ሰደቃ የቱ ነው? ‘በላጩ ሰደቃ አንተ ጤና ላይ እያለህ፣ ነፍስህ ስስታም ሆና ሳለ፣ ሀብትን እያሰብክና ድህነትን እየፈራህ የምትሰጠው ነው፡፡ ነፍስህ ለመውጣት ተቃርባ ለእገሌ ይህን ያህል ለእገሌ ይህን ያህል እስከምትልበት ጊዜ ድረስ (ሰደቃን) አታቆይ። ያኔ በርግጥም የእገሌ ሆኗልና።
🌼 በ ቴምር ክፋይ እንኳን ከእሳት ተጠበቁ ተብሏል እና በተቀሩት የረመዳን ቀናት ባለን ለየቲም እና ሚስኪኖች እናግዝ !
ለሰደቃ እንሸቀዳደም!!
ጉዟችን ወደ 100,000 ብር ነው! አላህ ያሳካልን!
አካውንት፡ 1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
ዲፓርትመንታችሁን እና ያስገባችሁበትን Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
አላሁ አክበርርር🔥!
አላሁ አክበርርር🔥!
አላሁ አክበርርር🔥!
50,000 ለመሙላት ቀርታን የነበረውን 1550 ብር የማስተርስ ተማሪ የሆነ ወንድማችን ሞልቶልናል !!
ለሁለተኛ ጊዜ ነው ይሄ ሰደቃው!
አስደስቱን ስንል እሺ እንዳልከን ፣ የጠየቅከውን ሁሉ አላህ እሺ ይበልህ! በዲንህም በዱኒያህም አላህ ከፍተኛ ቦታ ላይ ያብቃህ !!
ለዚህ ወንድማችን ይሄን ያነበብን ሁሉ ዱዓ እናድርግለት!
✨የለይሉን ግማሽ አልፈን የመጨረሻው ሲሶ ላይ ገብተናል! ይቺን የተባረከች ለሊት ሳታመልጠን እንጠቀምባት ፣ በረመዳን የተደረገ ሸመታ በጣም ትርፋማ ነውና !✨
አካውንት፡ 1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
ዲፓርትመንታችሁን እና ያስገባችሁበትን Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
+1
በድጋሜ ከ ሶፍትዌር 2ዐዐ ብር ፣ ከኤሌክትሪካል 2ዐዐ ብር እህቶቻችን ገቢ አድርገዋል !
አላሁ አክበር 🔥ወሊላሂል ሐምድ !!
አላሁ አክበር 🔥ወሊላሂል ሐምድ !!
አላህ ይቀበላችሁ እህቶቻችን !
ጀመዓው ግን ትንሽ ቀዝቀዝ ብሏል ፤ ተኛችሁ እንዴ?
50000 ብር እንድፈን እንጂ!
ስንት ነው የቀረን መሰላችሁ ..
50,000 - 48 450 ብር = 1550 ብር ብቻ ይቀረናል !
ማን ጀግና ነው እስኪ ይቺን ሞልቶ የሚያስደስተን ??
አሏህ እንዲህ ይለናል :- እነዚያ ገንዘቦቻቸውን በሌሊትና በቀን በድብቅም በግልጽም የሚለግሱ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፡፡ በእነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም እነርሱም አያዝኑም፡ ፡
📌 አትከፉም አታዝኑም እያለን ነው አላህ !
🌼 ምንኛ ያማረ ብስራት ነው!
አካውንት፡ 1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
ዲፓርትመንታችሁን እና ያስገባችሁበትን Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
+3
አላሁ አክበርርር🔥 !! አላሁ አክበርርር🔥 !! አላሁ አክበርርር🔥 !!
✨ጀግና እንስቶች ወደፊት እየመጡ ይመስላል✨
200 ብር ከ ኤሌክ
250 ብር ከ ሶፍትዌር ፣ እንዲሁም ከተቀሩት ሌሎች እህቶች እያንዳንዳቸው 400 ብር እና 2ዐዐ ብር ለጀመዓችን ገቢ ተደርጓል !!
አላህ ይቀበላቸው ! ሀያታቸውን የተዋበ ያድርግላቸው! ለይለተል ቀድርንም ከሚወፈቁ ያድርጋቸው!
በድምሩም ሰደቃችን 48,050ብር ላይ ደርሷል !! ወሊላሂል ሐምድ !
ረሱል (ሰ.0.ወ) ትንሽም ብትሆን ኒያዋ የተስተካከለ ሰደቃን ሲገልፁ እንዲህ ብለዋል፦
“አንዲት ዲርሃም (ብር) መቶ ሺህ ዲርሃምን ቀደመች (በለጠች)። ሶሐቦችም ይህ እንዴት ሊሆን ቻለ? በማለት ጠየቁ። እሳቸውም እንዲህ በማለት ልዩነቱን አብራሩ፦ አንድ ሰው ሁለት ዲርሀም (ብር) ብቻ ነበሩት፤ አንዷን ለሰደቃ (ለምፅዋት) ሰጠ። ሌላው ሰው ደግሞ ወደ ከከፊል ገንዘቡ (ሀብቱ) በመሄድ ከብዙ ሀብቱ ላይ መቶ ሺህ ዲርሀም (ብር) አንስቶ ለሰደቃ ለገሰ።”
📌 27ኛው ለይል ነው እና በኢኽላስ ስራዎቻችን ላይ እንበራታ ! ለኸይር ሥራ እንጣደፍ! የቲሞችን እናስደስት !
አካውንት፡ 1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
ዲፓርትመንታችሁን እና ያስገባችሁበትን Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
" ለሂጃባችን እና ትምህርቴን እንዲያቀልልኝ ዱዓ አስደርጉልኝ"
ያለች እህታችን ከ 4ኪሎ 50 ብር ለጀመዓዋ ሰደቃ ገቢ አድርጋለች!
አላሁ አክበር 🔥!! አላሁ አክበር 🔥!! አላሁ አክበር🔥 !!
አላህ በሂጃባቸው ምክንያት የሚገፉ የሚንገላቱ እህቶችን ሁሉ ድሉን ይወፍቃቸው🤲፤ ሂጃባቸውንም እንደለበሱ ለትልቅ ማዕረግ የሚበቁ ያድርጋቸው 🤲፤ ትምህርቷንም ገር በገር ያድርግላት 🤲 ከዱንያም ከ አኺራም ፈተና ይጠብቃት !
በዚች ለይል ለእህታችን ሁላችንም ዱዓ እናድርግላት!
የአላህ መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል :- "ስራዎች የሚለኩት በመጨረሻቸው ነው!"
ዛሬ 27ኛው የረመዳን ለይል ላይ እንገኛለን፣ ውዱን እንግዳችን ልንሰናበት ጥቂት ቀናቶች ናቸዉ የቀሩን ፣ በነዚህ ቀናት በጌታችን ዘንድ የሚያስወድሰን እና ከነቢያችንም ጋር የአመልካች እና መሀል ጣትን ያክል የሚያቀራርበን በሆነው ሰደቃ እንበራታ! አላህ ያግዘን!
አካውንት፡ 1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
ዲፓርትመንታችሁን እና ያስገባችሁበትን Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
+2
ሰደቃው እንደቀጠለ ነው!
ከ አይበገሬዎቹ ሶፍትዌሮች በድጋሚ 1500 ብር ! እንዲሁም ከሌሎች እህት ወንድሞች 300 ብር + 200 ብር ገቢ ሆኗል!
አላሁ አክበር 🔥! ወሊላሂል ሐምድ🔥 !!
አላሁ አክበር 🔥! ወሊላሂል ሐምድ 🔥!!
አላህ ኸይር ስራችሁን ይቀበል ! የመልካም ስራችሁን ዋጋ በዱኒያም በአኺራም አጊኙት! ያሰባችሁትንም ያሳካላችሁ!
የኸይር ስራ ጥሪያችን እንደቀጠለ ነው ።
ሰደቃችንም አሁን 46350 ብር ደርሷል !! ምን ብለን ነበር? 50000 ሳንሞላት ፍንክች አንልም! አላህ ያግዘን !!
ለየቲሞች እና መሳኪኖች ዒድን ማሳለፊያ ካለን ላይ እንሰድቅ!
✨የምትወዱትን እስከምትለግሱ ድረስ በጎን ሥራ (ዋጋውን) አታገኙም፡፡ ከምንም ነገር ብትለግሱ አላህ ያውቀዋል፡፡✨ (ቁርኣን 3:92)
አካውንት፡ 1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
ዲፓርትመንታችሁን እና ያስገባችሁበትን Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
አላህ (ሱ.ወ) በቁርዓን ላይ እንዲህ ይለናል፦
وَيُطۡعِمُونَ ٱلطَّعَامَ عَلَىٰ حُبِّهِۦ مِسۡكِينࣰا وَيَتِيمࣰا وَأَسِيرًا
ምግብንም ከመውደዳቸው ጋር ለድኻ፣ ለየቲምም፣ ለምርኮኛም ለእስረኛም ያበላሉ፡፡
ሱራህ ኢንሳን (76:8)
ያሸባብ ተኛቹ እንዴ ምነው ተቀዛቀዘ???
ከ አላህ ምንዳ ይሰለቻል እንዴ???
ዛሬ ነፍስኛችንን አሸንፈን ፣ያለችንን እንፍረድባት ነገ አላህ ፊት ትመሰክርልናለች::
የቲሞችን መሳኪኖችን እናስደስት ! አላህ ባለሰብነው መልኩ ያስደስተናል ።
አካውንት፡ 1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
ዲፓርትመንታችሁን እና ያስገባችሁበትን Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
ቅድም ከኤሌክ ለሁለተኛ ጊዜ ያስገባውን ወንድም አስታወሳቹት? አሁንም ለሶስተኛ ጊዜ 400 ብር ገቢ አድርጓል !!
አላሁ አክበርርርር💥
አላሁ አክበርርርር💥
አላሁ አክበርርርር💥
ለዚህም ሪከርድ ይዘጋጅ እንዴ ?i
አላህ ይቀበላቸው!!
ረሱል (ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል፡
“ ቅናት የሚፈቀደው: ...አላህ ገንዘብ ሰጥቶት በቀንም በማታ ወጪ በሚያደርግ (ሰደቃ በሚሰጥ) ሰው ላይ ነው።”
ሰደቃችን 44,750 ደርሷል !
50000 ሳንደፍናት እንቅልፍ የለም!
📌 ለኸይር ስራ እንሽቀዳደም !!
አካውንት፡ 1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
ዲፓርትመንታችሁን እና ያስገባችሁበትን Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
ከኬሚካል ዲፓርትመንት ወንድማችን 7000 ብር ገቢ አድርጓል!!!
ተክቢርርርር ! አላሁ አክበር !!
ተክቢርርርር ! አላሁ አክበር !!
ተክቢርርርር ! አላሁ አክበር !!
ከእስካሁኑ 2ኛን የግል ሪከርድ የሰበረ
እንደ ዲፓርትመንት ደግሞ 1ኛ ሪከርድ ላይ ያለ ሰደቃ ነው!! ተቀበለላሁ ሚንኩም!
💥የተሻሻለው አዲሱ ሪከርዳችን💥
1. 10,000 ብር 🌟
2. 7,000 ብር 🌟
3. 5,500 ብር 🌟
አላህ ከሁላችሁም ይቀበል!!
⚡️ሰደቃችን 44,350 ብር ገብቷል ⚡️
ይህንን የትልቅ አጅር መቋደሺያ እድል እስካሁን ያልተጠቀማችሁ ጊዜው አልረፈደም!
የቲሞችን መሳኪኖችን እናስደስት ! አላህ ባለሰብነው መልኩ ያስደስተናል ።
አካውንት፡ 1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
ዲፓርትመንታችሁን እና ያስገባችሁበትን Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
+1
አላሁ አክበር🔥! አላሁ አክበር🔥!
አላሁ አክበር🔥! አላሁ አክበር🔥!
300 + 2500 ብር ሶፍትዌሮች ለጀመዓቸው አስገብተዋል!
እንዲህም ሲል አንዱ ወንድማችን አክሏል " እስቲ ዱዓ አድርጉልኝ አላህ ሰላት ላይ እንዲያጠነክረኝ "
አላህ ሰላትን የአይንህ ማረፊያ የነፍስህም ሰኪና ምንጭ ያድርግልህ! ከራስህም አልፈህ ሰዎችንም ወደ ሰላት የምትመራ ያድርግህ ! ኣሚንንን !!
እስካሁኑ ባለው የዲፓርትመንትን ሪከርድ የያዙልን እነሱ ናቸዉ ፤ ሌሎችስ የታላችሁ?? አለን በሉን እንጂ !!
የቲሞች እና መሳኪኖች ዒዳቸውን በደስታ እንዲያሳልፉ ብለን የጀመርነው ሰደቃ በ27ኛው ለይልም እንደተጧጧፈ ቀጥሏል!
አላህ በተከበረው ቃሉ እንዲህ ይላል፡
የመጸወቱ ወንዶችና፣ የመጸወቱ ሴቶች፣ ለአላህም መልካምን ብድር ያበደሩ ለእነርሱ መልካም ምንዳ አልላቸው፡፡ ( ቁርኣን 57:18)
አላህ! አላህ!
ታዲያ መልካም ብድርን ለጌታችሁ የምታበድሩ አህለል ኸይሮች የታላችሁ ??
የጌታችሁ ቃልኪዳን ተፈጻሚ ናትና!
ለሰደቃችን ትንሽ ትልቅ ሳትሉ ተረባረቡ !
አካውንት፡ 1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
ዲፓርትመንታችሁን እና ያስገባችሁበትን Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
+3
ተክቢርርርርርርርርርርርርር!!!
አላሁ አክበር!!!አላሁ አክበር!!! አላሁ አክበር!!!🔥🔥🔥🔥
100 + 200 + 300 + 1000 ብር ለጀመዓችን ገቢ ሆኗል!!
ጀግና እህት ወንድሞቻችን ከዚህ ትልቅ የኸይር ገበያ መሸመት እንፈልጋለን ብለው ሰደቃቸውን አስገብተዋል!
በዚህች የተባረከች ለሊት ለየቲሞች እና መሳኪኖች እያደረግነው ያለዉ ርብርብ 34550 ብር ላይ ደርሷል!! ወሊላሂል ሐምድ !
ለኸይር ተሽቀዳዳሚዎችን አላህ ይቀበላቸው! ሀጃቸውን በሙሉ ያሳካ!
ከዱንያም ከአኺራም ጭንቅ ይገላግላቸው! ሰደቃቸውም ከአላህ ቁጣ መዳኛ ሰበብ ያደርግላቸው !
📌 ብልህ እንሁን! እነዚህን ውድ ቀናት አላህ ባወርሰው የምፅዋት ተግባር እናስውባቸው
ጉዟችን ወደ 100,000ብር ነው!!!
ሳይደርሱ ፍንክች የለም!
አካውንት፡ 1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
ዲፓርትመንታችሁን እና ያስገባችሁበትን Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
