5killo Jem'a official Channel
Открыть в Telegram
This is the official channel of AAiT jem'a where we provide info abt 👉Jem'a Tutors 👉Trainings and Da'ewa programs 👉Weekly lunches and halaqas(circles) 👉qira'ts (Qur'an and other Kitabs) 👉Weekly Q&A sessions Group: https://t.me/+cw97UaRUF1YzMTg0
Больше1 161
Подписчики
Нет данных24 часа
+37 дней
+730 день
Архив постов
+1
"በሀገራዊ ምክክሩ ለሙስሊም ተማሪዎች ታሪካዊ ጥያቄ ዘላቂ መፍትሔ የሚሰጥበት አቅጣጫ ሊቀመጥ ይገባል።" - በድሬዳዋ የከዋኪብ ሙስሊም ወጣቶች
የከዋኪብ ሙስሊም ሴቶች ከኢማሙ ነወዊ ኮሌጅ ተማሪዎች ጋር ባዘጋጁት መድረክ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ጀምሮ ባሉ የትምህርት ተቋማት በሙስሊም ተማሪዎች ላይ እየደረሰ ስላለው የመብት ጥሰት ያነሱ ሲሆን መሠል የመብት ጥሰት ሙስሊም ተማሪዎችን ከትምህርት ከማግለሉ ባሻገር ሀገር የተማረ ዜጋ እንዳይኖራት የሚያደርግ ስለሆነ በሀገራዊ ምክክሩ ለዘላቂው መፍትሔ አቅጣጫ እኖዲቀመጥ ጠይቀዋል። በመፍትሔው የሙስሊም ተማሪዎችን መብት የሚጠብቁ ሕጎች ይወጡ ዘንድ የተጠቆመ ሲሆን ዋስትና ይሆን ዘንድም መሠል የመብት ጥሰቶችን የሚፈፅሙ አካላት የሚጠየቁባቸው ማዕቀፎች ይዘረጉ ዘንድ ተጠቁሟል።
@aaumsu
Repost from 6 Kilo Muslim Students' Jeme'ah Official Channel
Important Message - Requires Urgent Action
Regarding Program Preference Submission
Please be informed that due to technical difficulties, program preferences submitted between July 28 and August 4, 2026, will not be considered for the placement process.
Therefore, all students, including government‑sponsored students and those who are self‑sponsored without assigned programs, are required to re‑submit their program preferences. The portal will remain open for re‑submission from August 4 to August 6, 2026.
👉👉Please note that you must re‑submit your program preference by following the steps below:
1. Log in to your portal account at: https://portal.aau.edu.et/
2. Click on the Admissions tab and select Placement.
3. You will see a list of disciplines available under each college and institute.
4. Rank your preferred disciplines/programs by assigning numbers (1, 2, 3, etc.) in the preference form.
5. Ensure that you enter the correct number for each program before clicking Submit.
Deadline for Re‑submission:
The portal will be open for re‑submission from August 4 to August 6, 2026. After this date, the portal will be closed, and no further submissions will be accepted.
We apologize for any inconvenience caused.
TLS Office
@AAU6kilojemea
Important Message - Requires Urgent Action
Regarding Program Preference Submission
Please be informed that due to technical difficulties, program preferences submitted between July 28 and August 4, 2026, will not be considered for the placement process.
Therefore, all students, including government‑sponsored students and those who are self‑sponsored without assigned programs, are required to re‑submit their program preferences. The portal will remain open for re‑submission from August 4 to August 6, 2026.
👉👉Please note that you must re‑submit your program preference by following the steps below:
1. Log in to your portal account at: https://portal.aau.edu.et/
2. Click on the Admissions tab and select Placement.
3. You will see a list of disciplines available under each college and institute.
4. Rank your preferred disciplines/programs by assigning numbers (1, 2, 3, etc.) in the preference form.
5. Ensure that you enter the correct number for each program before clicking Submit.
Deadline for Re‑submission:
The portal will be open for re‑submission from August 4 to August 6, 2026. After this date, the portal will be closed, and no further submissions will be accepted.
We apologize for any inconvenience caused.
TLS Office
@AAU6kilojemea
"ለቀጣይ አመታትም ሒጃብ እያልን ልንጮህ አይገባም!" - በወልዲያ ከተማ ሙስሊም ወጣቶች ካውንስል ለሴቶች የተዘጋጀ ፕሮግራም ላይ የተላለፈ መልዕክት
በፕሮግራሙ ላይ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ እየደረሰ ያለው የመብት ጥሰትን የዩኒቨርስቲው ሙስሊም ተማሪዎች በፅሁፍ ያቀረቡ ሲሆን እየደረሰ ያለው ጭቆና ታሪክ ሆኖ ቀጣዩ ትውልድ ሙሉ ትኩረትን መማር፤ መስራት እና ማምረት ላይ አድርጎ ለሀገሩ የሚጠቅምን ነገር የሚያበረክትበት መንገድ መሰመር እንዳለበት ተመላክቷል። በተለይም እየተካሄደ ያለው ሀገራዊ ምክክር በሒጃብ ዙሪያ ሙስሊም ተማሪዎችን የሚጠብቅ እና መብታቸውን የሚጥሱ አካላትን ተጠያቂ የሚያደርግ አቅጣጫ በማስቀመጥ ለዘላቂው መፍትሔ አስተዋፅዖ እንዲያደርግ ጥሪ ተላልፏል።
@aaumsu
Repost from AAU - Muslim Students Union
"ለቀጣይ አመታትም ሒጃብ እያልን ልንጮህ አይገባም!" - በወልዲያ ከተማ ሙስሊም ወጣቶች ካውንስል ለሴቶች የተዘጋጀ ፕሮግራም ላይ የተላለፈ መልዕክት
በፕሮግራሙ ላይ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ እየደረሰ ያለው የመብት ጥሰትን የዩኒቨርስቲው ሙስሊም ተማሪዎች በፅሁፍ ያቀረቡ ሲሆን እየደረሰ ያለው ጭቆና ታሪክ ሆኖ ቀጣዩ ትውልድ ሙሉ ትኩረትን መማር፤ መስራት እና ማምረት ላይ አድርጎ ለሀገሩ የሚጠቅምን ነገር የሚያበረክትበት መንገድ መሰመር እንዳለበት ተመላክቷል። በተለይም እየተካሄደ ያለው ሀገራዊ ምክክር በሒጃብ ዙሪያ ሙስሊም ተማሪዎችን የሚጠብቅ እና መብታቸውን የሚጥሱ አካላትን ተጠያቂ የሚያደርግ አቅጣጫ በማስቀመጥ ለዘላቂው መፍትሔ አስተዋፅዖ እንዲያደርግ ጥሪ ተላልፏል።
@aaumsu
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ ተማሪዎቹ እየደረሰባቸው ስላሉ የመብት ጥሰቶች አቤቱታ ለማቅረብ ከ20 በላይ ተቋማት ዘንድ ሄዶ ነበር። ቅሬታዎቹ፤ ብሎም የተቋማቱ ምላሽ ምን ነበር ስለሚለው በቅርቡ በትንታኔ የሚቀርብ ይሆናል።
እስከዚያ https://www.tiktok.com/@aaumsu/video/7669761759632264469?is_from_webapp=1&sender_device=pc በመግባት መልዕክቱ ለሁሉም ይደርስ ዘንድ እናድርግ።
እኛ የጥያቄ አለን ትውልዶች ነን!
@aaumsu
የሌላ እምነት ተከታይ ጥምጣም ሲለብስ ዝም፤ ሙስሊም ተማሪ ጥምጣም ሲለብስ ሴኩላሪዝምን ጣስክ ሲባል አስተውለናል። የሌላ እምነት ተከታይ እምነታቸውን የሚገልፅ ምልክት ሲያደርጉ የሐይማኖት ነፃነት፤ ሙስሊም ተማሪዎች ሒጃብ ሲለብሱ ሴኩላሪዝምን ጣሳችሁ ተብሎ ነበር። የስሁር ምግብ ይቅረብልን ሲባል እንኳ ሴኩላሪዝምን ይጥሳል የተባለበት ጊዜ ነበር።
ይህ ሴኩላሪዝም ምንድን ነው? ሴኩላሪዝምስ ምንድን ነው? መብቶቻችንስ ምንድን ናቸው? ቀጠሯችንን ምሽት 3:00 አብረን እናድርግ። መልዕክቱም ለምናውቀው ሰው ሁሉም እናድርስ።
@aaumsu
አሰላሙዓለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካትሁ
«ሴኩላሪዝም»ን በትክክል ተረድተነዋልን?
በዩኒቨርስቲ ቆይታችንም ሆነ በመንግስት ሁሉም አይነት አገልግሎቶች እንዲሁም መስተጋብሮች ውስጥ «የመንግስት እና ሀይማኖት መለያየት » (Secularism) የሚለው ቃል በተደጋጋሚ ሲነሳ እንሰማለን። ሆኖም ይህ ፅንሰ-ሐሳብ በትክክል ምንድን ነው? ድንበሩስ እስከ የት ድረስ ይዘልቃል? የመብት ጥያቄዎቻችንስ ለምን ከዚህ አስተሳሰብ ጋር ይጋጫሉ?
ዛሬ ቅዳሜ እና ነገ እሁድ (ሐምሌ 25 እና 26) ከምሽቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በዚሁ በአዲስአበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት ዋና ቴሌግራም ቻናል በሚካሄደው ታላቅ የኦንላይን ስልጠና ላይ በሕግ ባለሙያ ሙስጠፋ ሽፋ አሰልጣኝነት እና በኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርተ ተቋማት ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ፕሬዝዳንት ወንድም ሙሐመድ አሚን ካሳው የፕሮግራሙ አስተባባሪነት የምንዳስሳቸውን 4 ዋና ዋና ነጥቦች ከዚህ በታች በአጭሩ እንቃኛቸዋለን፦
1️⃣ ሴኩላሪዝም ምንድን ነው?
~ በመሠረቱ ሴኩላሪዝም የመንግሥትና የመንግሥታዊ ተቋማት ውሳኔዎች ከሃይማኖታዊ ተፅዕኖ ነፃ መሆን አለባቸው የሚል አስተሳሰብ ነው። የሃይማኖትና የመንግሥት ተቋማትን መለያየት፣ መንግሥት ለሁሉም ሃይማኖቶች እኩል ምልከታ እንዲኖረው ማድረግና የዜጎችን የእምነት ነፃነት ማስከበር እንደ ዋና መርህ የሚያስቀምጥ ፅንሰ-ሐሳብ ነው።
2️⃣ በዓለም አቀፍ ደረጃ ሴኩላሪዝም እንዴት ይተገበራል?
~ ሴኩላሪዝም በሁሉም ሀገራት አንድ ዓይነት የትግበራ ቅርፅ የለውም። ለምሳሌ ያክል በ 2 ስንከፍለው :
- ጠበቅ ያለ/ገዳቢ አተገባበር (አሰልቺ ሴኩላሪዝም)፦ እንደ ፈረንሳይ ባሉ ሀገራት ሃይማኖትን ከሕዝባዊና የመንግሥት ምህዳር ሙሉ በሙሉ ለማግለል የሚሞክርና ሃይማኖታዊ ምልክቶችን እስከ ማገድ የሚደርስ ነው።
- አካታች/አወንታዊ አተገባበር፦ በሌሎች ሀገራት ደግሞ መንግሥት በሃይማኖቶች ውስጥ ጣልቃ እንደማይገባ ሁሉ የዜጎችን የእምነት መብትና ነፃነት የማስከበርና የማስተናገድ ግዴታ እንዳለበት የሚቀበል የትግበራ መንገድ ነው።
3️⃣ የሴኩላሪዝም ትርጉም በኢትዮጵያ አውድ
~ በኢትዮጵያ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 11 መሠረት «መንግሥትና ሃይማኖት የተያዩ ናቸው፤ መንግሥታዊ ሃይማኖት አይኖርም፤ መንግሥት በሃይማኖት፣ ሃይማኖትም በመንግሥት ውስጥ ጣልቃ አይገባም» የሚል ድንጋጌ ተቀምጧል። ይህ ማለት መንግሥት የአንድን ሃይማኖት የበላይነት አያረጋግጥም፣ የዜጎችን እምነታቸውን የመከተልና የማስፋፋት መብት ደግሞ ያከብራል ማለት ነው።
4️⃣ ስለመብቶቻችን ስንጠይቅ «ሴኩላሪዝም» ለምን እንደ ምክንያት ይቀርባል?
~ በተለይ በዩኒቨርስቲዎችና በተቋማት ደረጃ ሙስሊም ተማሪዎች የመስገጃ ቦታ፣ የአለባበስ ደንቦች እና የመሳሰሉትን መሠረታዊ የእምነት መብቶቻቸውን ሲጠይቁ «ተቋሙ ሴኩላር ነው» የሚል ምላሽ ሲሰጥ ይስተዋላል። ይህ የሚሆነው፦
- የፅንሰ-ሐሳቡ መዛባት፦ ሴኩላሪዝም የእምነት ነፃነትን ማስከበር መሆኑ ቀርቶ ሃይማኖትን ማገድ ወይም ማጨናነቅ እንደሆነ አድርጎ ከተሳሳተ ግንዛቤ በመነሳት፤
- መብትና ግዴታን አለመየት፦ ተቋማት የዜጎችን የእምነት መብት ማስተናገድ እንዳለባቸው ካለመገንዘብና አላስፈላጊ ስጋት ውስጥ በመግባት ነው።
በእነዚህና በተያያዙ ሕጋዊና ተቋማዊ ጉዳዮች ላይ ሰፊና ጥልቅ ግንዛቤ ለመጨበጥ ቀጠሯችንን አንዘንጋ!
🗓 ዕለት፦ ዛሬ ቅዳሜ እና ነገ እሁድ (ሐምሌ 25 እና 26)
⏰ ሰዓት፦ ከምሽቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ
📍 ቦታ፦ በአዲስ አበባ ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት ዋና ቴሌግራም ቻናል ላይ
ይህንን ወሳኝ መልዕክት ለሁሉም ተማሪዎች ሼር በማድረግ ፕሮግራሙ ላይ እንዲገኙ ሰበብ እንድትሆኑ በአክብሮት እንጠይቃለን።
ዛሬ ማታ 3:00 በዚሁ ቻናል ላይ ማንም እንዳይቀር !!!
የመብትዎን የድንበር ወሰን ያውቃሉ?
በትምህርት ተቋማት ውስጥ «Secularism»( የሀይማኖት እና መንግስት መለያየት) የሚለው ቃል በተሳሳተ መንገድ ተተርጉሞ እምነትዎን በነፃነት እንዳይተገብሩ ተፅዕኖ አሳድሮብዎት ያውቃል? አብዛኛውን ጊዜ ስለ ሴኩላሪዝም ያለን በቂ ያልሆነ ግንዛቤ መብታችንን አሳልፈን እንድንሰጥ ወይም ለአላስፈላጊ ግራ መጋባቶች እንድንዳረግ ያደርገናል።
ይህንን ተግዳሮት ከሕግ አንፃር ለመመከት የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት 6 ኪሎ ጀምዓ ልዩ የ 2 ቀን በሕግ ባለሙያ ሙስጦፋ ሽፋ የሚሰጥ የስልጠና መርሃ-ግብር አዘጋጅቶላችኋል!
ነገ ማታ 3:00 ማንም እንዳይቀር !
©aaumsu
@fivekjemaa
🎉ዛሬ ጁመዓ ነው በነቢዩ ﷺ ላይ ሰለዋትን እናብዛ🎉
إِنَّ اللَّهَ وَمَلائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى
النَّبِيِّ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّوا
عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا ﷺ
🌟🌟اللهم صل على محمد وعلى آل محمد كما صليت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم في العالمين إنك حميد مجيد🌟🌟
۩ ከጁምዓ ቀን ሱናዎች፦
➊ መታጠብ
➋ ሽቶ መቀባት(ለወንዶች)
➌ መፋቂያ(ሲዋክ) መጠቀም
➍ ቆንጆ ልብስ መልበስ
➎ ሱረቱል ካህፍ መቅራት
"ሱረቱል ካህፍን በጁምዓ ቀን መቅራት፤ በሁለቱ ጁምዓዎች መካከል የሚበራ ብርሃን (ኑር) ይሆንልሃል/ ይሆንልሻል።"
ይህ ማለት አላህ እስከሚቀጥለው አርብ ድረስ ልባችንን በብርሃን ይሞላዋል፣ ትክክለኛውንና ስህተቱን የምንለይበትን ጥበብ ይሰጠናል ማለት ነው።
➏ በጊዜ መስጂድ መግባት
➐ ዱዓ እና ሰለዋት ማብዛት ﷺ
በውዱ ነብያችን ላይ ሶለዋት ማብዛትንም አንርሳ❤️
اللهم صلِّ وسلم وبارك على سيدنا وحبيبنا ونبينا محمد وعلى آله وصحبه وسلم تسليماً كثيراً ﷺ
🌟 መልካም ጁምአ🌟
@fivekjemaa
As we wrap up our pre engineering series, we want to remind of some things you might already know.
1. Choose wisely by considering both your talent and interest; these two go hand in hand together.
2. You did your part(sabab) until now, so leave the rest to your Lord who is in control of everything.
Not even a speck of dust falls without his will and knowledge, so don't ever think that you got in the wrong stream or the stream that doesn't fit you. He knows you more than you know yourself, closer to you than your jugular vein.
3. Make du'a so that Allah will make you love what He has given you and destined for you.
Remember: As muslims our goal is akhirah, not this duniya. Whatever we have here should be thought of as a provision only nothing more than that.
Finally, may Allah give you what you need more than what you want and may you be pleased with whatever you're blessed with!
If you have any kind of question regarding stream choice, you can use our freshman groupr or contact us through @Muhammed5344
✍Academic sector
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በምርቃታቸው ቀን "ፍትሕ ለሙስሊም ተማሪዎች!" - የሚልን ሪቫን የለበሱ 12 ተማሪዎችን አሳስሮ ነበር። አሁን ደግሞ ተማሪዎቹን ዲግሪያቸውን አልሰጥም በማለት እያንገላታ ይገኛል። ይህ ተግባር አግባብነት የሌላው ስለሆነ በአስቸኳይ ማስተካከያ እንዲደረግ እንጠይቃለን።
መልዕክቱ ለሁሉም ይደርስ ዘንድ https://vt.tiktok.com/ZS4Y71vwV/ በመግባት ኮፒ ሊንክ ሪፖስት አድርጉ።
ጥያቄ አለን ... ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ! ! !
@aaumsu
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በምርቃታቸው ቀን "ፍትሕ ለሙስሊም ተማሪዎች!" - የሚልን ሪቫን የለበሱ 12 ተማሪዎችን አሳስሮ ነበር። አሁን ደግሞ ተማሪዎቹን ዲግሪያቸውን አልሰጥም በማለት እያንገላታ ይገኛል። ይህ ተግባር አግባብነት የሌላው ስለሆነ በአስቸኳይ ማስተካከያ እንዲደረግ እንጠይቃለን።
መልዕክቱ ለሁሉም ይደርስ ዘንድ https://vt.tiktok.com/ZS4Y71vwV/ በመግባት ኮፒ ሊንክ ሪፖስት አድርጉ።
ጥያቄ አለን ... ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ! ! !
@aaumsu
አሰላሙዓለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካትሁ
📢 በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት ቻናል የሚካሄድ ታላቅና ልዩ የሁለት ቀናት የኦንላይን ስልጠና !
በሀገራችንም ሆነ በዩኒቨርስቲያችን አውድ ውስጥ በስፋት ከሚነሱና በሙስሊም ተማሪዎች ዘንድ ከፍተኛ ግራ መጋባትና ተፅዕኖ ከሚፈጥሩ አጀንዳዎች መካከል ሴኩላሪዝም በቀዳሚነት የሚጠቀስ ነው። ይህ አይዲዮሎጂ በበቂ ሁኔታ ግንዛቤ ያልተፈጠረበት እና የድንበር ወሰኑ ያልተለየ በመሆኑ ብዙ ጊዜ የሃይማኖት ነፃነትን ከማስከበር አልፎ ሙስሊም ተማሪዎች እምነታዊ መብቶቻቸውን በነፃነት እንዳይጠቀሙና በግቢ ሕይወታቸው ውስጥ አላስፈላጊ ጫናዎች እንዲደርሱባቸው ሲያደርግ ይስተዋላል።
ስለሆነም ተማሪዎች ስለ ሴኩላሪዝም ግልጽና መረጃን መሠረት ያደረገ እውቀት እንዲኖራቸው፣ በሕግና በተቋማዊ አውድ ውስጥ እንዴት እንደሚተገበር እንዲረዱ እንዲሁም መብትና ግዴታቸውን ለይተው በእምነታቸውና በአቋማቸው ላይ በጽናት እንዲቆሙ ለማስቻል የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት በመጪው ቅዳሜ እና እሁድ (ሐምሌ 25 እና 26) ልዩ ስልጠና አዘጋጅቶላችኋል!
📌 የመርሃ-ግብሩ ዝርዝር መረጃዎች፦
📝ርዕስ ፦ ሴኩላሪዝም — ትርጉሙ፣ በሀገራዊና በዩኒቨርስቲ አውድ ያለው ተፅዕኖ፣ እና የተማሪዎች መብትና ግዴታ
👤 አሰልጣኝ ፦ በሕግ ዘርፍ ሰፊ ልምድ ያላቸው የሕግ ባለሙያው ሙስጠፋ ሽፋ
🎙 የፕሮግራሙ አስተባባሪ ፦ ወንድማችን ሙሐመድ አሚን ካሳው (የኢትዮጵያ ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት ፕሬዝዳንት)
🗓 ዕለት ፦ መጪው ቅዳሜ እና እሁድ (ሐምሌ 25 እና 26)
⏰ ሰዓት ፦ በሀገር ውስጥ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ
📍ቦታ ፦ በዚሁ በ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት ዋና ቴሌግራም ቻናል ላይ
ይህ ስልጠና እያንዳንዱ ተማሪ በግቢ ሕይወቱ የሚያጋጥሙትን አላስፈላጊ ጫናዎችና የሕግ/አስተሳሰብ ግራ መጋባቶች ለመቅረፍ እጅግ ወሳኝና አስፈላጊ ስልጠና ነው! ስለሆነም በርካታ ተማሪዎች የዚህ ትልቅ መርሃ-ግብር ተካፋይ እንዲሆኑና መብቶቻቸውን በግልጽ እንዲረዱ ይህንን ማስታወቂያ በቴሌግራም ስቶሪ ላይ በመልቀቅ፣ ለቅርብ ጓደኞቻችሁ እና በምትገኙባቸው የተለያዩ ግሩፕ እና ቻናሎች ሁሉ ሼር በማድረግ የበኩላችሁን እንድትወጡ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን!
ቅዳሜ ምሽት 3:00 ሰዓት ላይ በሕብረቱ ቻናል እንገናኝ!
@aaumsu
🛠️ Thinking of Choosing Electrical Engineering?
The Unfiltered Truth 🇪🇹💡
3 Ground-Level Realities
👉 It’s no longer just "wiring houses or fixing fuses": The era of treating Electrical Engineering as basic residential wiring in Addis is long over. The local market has matured. Modern EE in Ethiopia is heavily focused on power grid stability, embedded microcontrollers, high-frequency telecommunications, industrial PLC/SCADA automation, and renewable energy integration.
👉 The Mega-Grid & Power Export Boom: Ethiopia is positioning itself as the clean energy powerhouse of East Africa. With the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD) boosting national generation capacity past 10,000 MW, engineers aren't just managing local lines; they are running high-voltage HVAC/HVDC transmission, smart grid load dispatching, and cross-border power trading with Kenya, Djibouti, and Sudan.
👉 The Telecom Duopoly & Hardware-Software Bridge: The aggressive rollout of 5G sites and optical fiber networks by Ethio Telecom and Safaricom Ethiopia has created demand for RF, optical, and network infrastructure engineers. Simultaneously, modern industrial parks require engineers who can bridge hardware with embedded code (C/C++, Microcontrollers, IoT) to program automated assembly lines.
Electrical and computer Engineers who have the duality of both software and firmware skills are highly demanded in the job market.
All of the above means the ceiling is incredibly high, but only if you treat circuit theory as deep mathematical science, and additionally have the willing to continuously teach yourself and cope up with the ever changing character of the field.
The Transition: You will move from basic freshman calculus and physics into intense vector calculus, Maxwell’s equations, Signals & Systems, and Power System Analysis. The real challenge is shifting from "plug-and-chug circuit formulas" to abstract frequency-domain thinking and hardware debugging.
Join our resource sharing group for Electrical department here:
https://t.me/+MvU0oK75kexiNDhk
✍Academic Sector
🌟 በምድር ላይ ለፍጡራን ጠቃሚ የሆነ አዝዕርት (ችግኝ) መተከል ታላቅ ምንዳ የሚያስገኝ ስራ ሲሆን፤ በጀነት ውስጥም በቀለለ መንገድ የራስህን አሻራ ማኖር ትችላለህ…
ከአብደላህ ቢን መስዑድ (ረዲየሏሁዓንሁ ) ተይዞ፡ ነቢዩ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿لَقِيتُ إبراهيمَ ليلةَ أُسْرِيَ بِي، فقال: يا مُحَمَّدُ، أَقْرِئْ أُمَّتَك مِنِّي السلامَ، وأَخْبِرْهم أنَّ الجنةَ طَيِّبَةُ التُّرْبَةِ، عَذْبَةُ الماءِ، وأَنَّها قِيعانٌ، وأَنَّ غِراسَها سبحانَ اللهِ، والحمدُ للهِ، ولا إله إلا اللهُ، واللهُ أكبرُ﴾
“ኢስራዓ ወልሚዕራጅ በተጎዝኩ ግዜ ኢብራሂምን (አለይሂሰላም ) አገኘሁት። እንዲህም አለኝ፦ ሙሐመድ ሆይ! ለሕዝቦችህ ከእኔ ሰላምታ አቅርብላቸው። ሰለ ጀነትም አፈሯ እጅግ መልካምና ለም የሆነች፣ ውሃዋ ጣፋጭ የሆነች፣ ሜዳማ (ባዶ መሬት) መሆኗን ተክሎቿም ሱብሃንአላህ፣ ወልሐምዱሊላህ፣ ወላኢላሃኢለላህ ወላሁ አክበር የሚሉት (የዚክር) ቃላቶች መሆኑን ንገራቸው።”
📚 ቲርሚዚ ሶሂህ ብለውታል፡ 3462
"ብዕራችሁ የሐቅ ድምፅ፡ ቃላትሁ የእውነት ጋሻ ይሁኑ!"
ቀደም ሲል ይፋ ባደረግነው የ"ሀሳን" ልዩ የስነ-ፅሁፍ ውድድር ክፍት ሆኖ የሚቆየው ለአንድ ሳምንት (ለ7 ቀናት) ብቻ መሆኑን ለውድ ተወዳዳሪዎች በሙሉ እናሳውቃለን። ጊዜው ሳያልቅ የብዕር አሻራችሁን ለማሳረፍ ፈጥናችሁ ተሳተፉ!
📌 የውድድሩ ርዕሶች፡ በመብትና ፍትህ ጥያቄዎች፣ በሙስሊሞች ላይ በሚደርሱ በደሎች፣ በሒጃብ ክብርና ፈተናዎች፣ እንዲሁም በእውነትና ማህበራዊ ትግል ዙሪያ።
📌 የፅሁፍ ዘርፍ፡ ግጥም ወይም ዝርው (ወግ፣ ልቦለድ፣ እውነተኛ ታሪክ)።
📌 ሽልማት፡ ከ 1ኛ እስከ 3ኛ ለሚወጡ ተወዳዳሪዎች ልዩ ሽልማት ተዘጋጅቷል! 🏆
እውነትን፣ ፅናትንና የሙስሊሙን ማህበረሰብ ድምፅ በብዕራችሁ ለማስተጋባት ቀሪዎቹን ቀናት ተጠቅማችሁ አሁኑኑ ስራዎትን ይላኩ።
📩 የምትልኩበት አድራሻ (Telegram Bot): @Niqab_issueBot
@aaumsu
