cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

🔴ተውሂድ የሁለት አገር🌎 ስኬትነው 🌏 ዳዕዋ ሰለፍያ🌍 በሀበሻ ምድር🌹🇸🇦ابو هارون الأثري

Рекламные посты
369
Подписчики
Нет данных24 часа
Нет данных7 дней
-630 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

ግጥም❗️ አሳዛኙ የፍልስጢን ክስተት በአማርኛ በማራኪ ቅንብር ከፍልስጢን ህፃናት ድምፅ እና ከቁርአን የተቀነባበረ። ወሏሂ የህፃናቱ ድምፅ ግን በጣም ውስጤ ረብሽቷል። አዳምጡት እናንተ ብቻ ማዳመጥ ጀምሩት ልባችሁ ፍልስጢንን እንዲያስብ ያደርገዋል ብዬ አስባለሁ። 🤲 اللهم انصر اخواننا في فلسطين 🤲 اللهم عليك باليهود والنصارى والمشركين 🤲  اللهم انصر دينك وعبادك المؤمنين وفي كل مكان.آمين 🤲 የالله ቁጣና እርግማን በየሁዶች ላይ ይሁን። 👇👇👇👇 አስተያየት ካላችሁ ፃፉልን 👆👆👆👆👆 በጁሀር ኡመር ጥቅምት 23"2016 https://t.me/OfficialDemas
Показать все...
ግጥም_አሳዛኙ_የፍልስጢን_ክስተት_በጁሀር_ኡመር_በDIMASE_ቴሌግራም_ጥቅምት_23_2016_.mp38.09 MB
  • Фото недоступно
  • Фото недоступно
  • Фото недоступно
  • Фото недоступно
ፍልስጤሞችን ለመርዳት ከዱዓ በተጨማሪ ከቀላሉ ነገር እንጀምር። 👌የኮካና ፔፕሲ ምርቶችን መጠቀም እናቁም፤  ጤናችንን እየጠበቅን ወንድሞቻችንን እንደግፍ። 👌ሙስሊም (አማኝ) የሆነ ሰው የእስራኤልን ምርት በፍፁም መጠቀም የለበትም! የእስራኤልን ምርት ተጠቀመ ማለት በተዘዋዋሪ ፍልስጤሞች እንድገደሉ መሳሪያ ገዝቶ እንደመስጠት ማለት ነው። 👌   እና አደራ እባካችሁ መረጃውን ለሌሎች ሸር በማድረግ መተባበር መደገፍ አለብን፤ ኢንሻኣላህ! ይህን ካደረግን ቀላል አይደለም፤ ሰው በአቅሙ ነው የሚደግፈው፤ ይህን ማድረግ ደግሞ ለኛ በጣም ቀላል ነው። 📢ሌሎች ፈጣን እና የተለያዩ መረጃዎች እንድደርስዎ ቻናላችንን ይቀላቀሉ ሸር ሸር ሸር አይረሳ 👇👇👇 ♡ㅤ     ❍ㅤ         ⎙ㅤ       ⌲  ˡᶦᵏᵉ    ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ      ˢᵃᵛᵉ      ˢʰᵃʳᵉ 👍.       ✍.          👏.        ➡️ https://t.me/Ye_setoch_Jemea https://t.me/Ambaselmarye https://t.me/+NNt69FTTQPEwYmJk https://t.me/+rfMQcGS798IwZjE0 https://t.me/thvcsbvc3610gdxl
Показать все...
ምርጡ ምግብ! ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿ما أكَلَ أحَدٌ طَعامًا قَطُّ، خَيْرًا مِن أنْ يَأْكُلَ مِن عَمَلِ يَدِهِ، وإنَّ نَبِيَّ اللَّهِ داوُدَ عليه السَّلامُ، كانَ يَأْكُلُ مِن عَمَلِ يَدِهِ.﴾ “አንድ ሰው በእጁ ሰርቶ እንደተመገበው አይነት መልካም ምግብን አልተመገበም። የአላህ ነቢይ ዳውድ (عليه السلام) በእጃቸው የሰሩትን ነበር የሚመገቡት።” 📚 ቡኻሪ ዘግበውታል: 2072
Показать все...
ምርጡ ምግብ! ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿ما أكَلَ أحَدٌ طَعامًا قَطُّ، خَيْرًا مِن أنْ يَأْكُلَ مِن عَمَلِ يَدِهِ، وإنَّ نَبِيَّ اللَّهِ داوُدَ عليه السَّلامُ، كانَ يَأْكُلُ مِن عَمَلِ يَدِهِ.﴾ “አንድ ሰው በእጁ ሰርቶ እንደተመገበው አይነት መልካም ምግብን አልተመገበም። የአላህ ነቢይ ዳውድ (عليه السلام) በእጃቸው የሰሩትን ነበር የሚመገቡት።” 📚 ቡኻሪ ዘግበውታል: 2072
Показать все...
💥➢ ፅዮናዊቷ ጭራቅ ደም መጣጭ መብራትን በጣጥሳ ኔቶርክን ቆራርጣ ጋዛን ከዓለም ስትለያት የፊሊስጤሙ ህፃን ልጅ ልብ የሚነካ መለእክት አስተላልፏል ። ---= "" እርግጥ ነው ከአለም መገናኛው ተቋርጧል እውነት ነው ነው ግንኙነታችን ተቋርጧል ነገር ግን ከዓለማቱ ጌታጋ ግን አልተቆራረጠም ያዬናል ይሰማናል ይረዳናል ፤ ተስፋችን እሱው ብቻ ነው እያለ ነው.. ""💥 በቃ የተወሰነ ካወራ በኋላ እንድህ አለ ---"" እርግጥ ነው والله አምላካችን አያባክነንም ። እንድሁ አይተወንም ... """💥 ----- አይ የአይሁድ ወራሪ ከ3500 በላይ ህፃናትን ፈጀች ... ❗️❗️ 💥--➢ሁለት የፈረንጅ ህፃን ቢሞት አለም ምስቅልቅሏ ይወጣ ነበር ካሜራው ዜናው መግለጫው ... ❗️ ---===--= 💥--➢የፅዮናዊቷ ወታደራዊ ቃል አቀባይ አፍኻይ የሚባለው የዒራቅ አይሁድ ሐማሶች በሰው አምሳል የተፈጠሩ አውሬዎች ናቸው አለ። እንግድ የአውሬ ዘር አውሬ ነው። ከሐማስ ጎን አንድ የዓረብ አገር አይቆምም በዚህ እርግጠኛ ነኝ አለ ። ⭕️=====💥💥💥=====⭕️ ላቲኖች ቺሊ ቦሊቪያ ኮሎምቢያ እናንተ ህፃናት ጨፍጫፊ አረመኔ ናችሁ ከኢስራኤልጋ የድፕሎማሲ ግንኙነት አይኖረንም ብለው የኢስራኤልን ኢምባሴ አባረዋል ። ------======------ ⭕️➢የአረብ ሊግን "" ሊጥ"" አያችሁት... ❗️ ⭕️======💥💥💥=====⭕️ 💥➢https://t.me/AbuNamuse 💥➢https://t.me/AbuNamuse/3567
Показать все...
ልብ_የሚነካው_የፊሊስጤም_ህፃን_ንግግር_እና_ዱአ_.mp32.67 KB
‹አል-አቅሷ› ማን ናት? 1. መስጂድ አል-አቅሷና የቦታና የመስጂድ ሥም ብቻ ሳይሆን ከእስልምና ሃይማኖት ጋር የሚያገናኙት በርካታ ቁምነገሮች አሉ፡፡ አል አቅሷ የመጀመሪያው የሙስሊሞች ቂብላ ናት፣  አላህ (ሱ.ወ.) መስጂድ አል-አቅሷና ዙሪያውን የተባረከና የተቀደሰ አካበቢ ብሎታል፡፡ (አል-ኢስራእ ፡1) 2. ሌላው አል-አቅሷን ከሙስሊሞች የሚያስተሳስረው የኢስራእና ሚዕራጅ ምድር መሆኑ ነው፡፡ ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ.) ወደ ሰማዩ ዓለም ጉዞ ባደረጉ ጊዜ ከመካው መስጂድ ወደ መስጂድ አልአቅሷ ከዚያም በመነሳት ነበር ወደ ሰማዩ ዓለም የተጓዙት፡፡ ነቢዩ ከመካ ወደ በይት አልመቅዲስ መጓዛቸው የቦታውን ታላቅነትና ቅድስና ያመለክታል፡፡ 3. በአል-አቅሷ መስጂድ ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ.) ነቢያትን ኢማም ሆነው አሰግደዋል፡፡ 4. የነቢያት አባት ነቢዩ ኢብራሂምን (ዐ.ሰ.) ጨምሮ አል-አቅሷና አካባቢው ብዙ የአሏህ ነቢያት የተላኩበት ምድር ነው፡፡ 5. እንደ አብዛኞቹ ዑለማኦች ስምምነት አል-አቅሷን ለመጀመሪያ ጊዜ የገነቡት አባታችን አደም (ዐ.ሰ.) ሲሆኑ ኋላ ላይ ግን ነቢዩ ሱለይማን ኢብኑ ነቢዩ ዳዉድ (ዐ.ሰ.) ግንባታውን በማደስ አጠናከሩት፡፡ 6. በምድር ላይ አሏህን ለማምለክ ታስቦ የተገነባው የመጀመሪያው መስጂድ መስጂድ አልሐራም (ከዕባ) መሆኑ ይታወቃል፡፡ አል-አቅሷ በምድር ላይ የተገነባ ሁለተኛው መስጂድ ሲሆን በሱ እና በከዕባ መካከል የአርባ አመት ዕድሜ ብቻ ነው ያለው፡፡ 7. አል-አቅሷ የመጀመሪያው የሙስሊሞች ቂብላ ነው፡፡ ሙስሊሞች ቂብላ/የሶላት መቀጣጫ/ ወደ ከዕባ/መካ/ እንዲሆነ ከመደረጉ በፊት ለአሥራ ስድስት ወይም ለአሥራ ሰባት ወራት ወደዚያ ዞረው ሰግደዋል፡፡ 8. ጓዝ ተጭኖና ስንቅ ተቋጥሮ ለጉብኝትም ሆነ ለሶላት ከሚኬድባቸው ሶስት መስጊዶች ውስጥ አንዱ አል-አቅሷ ነው፡፡ 9. በአልአቅሷ ውስጥ የሚሰገድ ሶላት በሌላው መስጂድ ውስጥ ከሚሰገደው በደረጃ በአምስት መቶ እጥፍ ይበልጣል፡፡ 10. በአል-አቅሷ መስጂድ ውስጥ የሚሰገደውን ሶላት ሊበልጥ የሚችለው በመካ (መስጂድ አልሐራም)ና በመዲና የነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ.) መስጂድ ውስጥ የሚሰገደው ሶላት ብቻ ነው፡፡ 11. አሏህ ሐቅ ላይ ሆነው ለሚዘልቁ በበይት አልመቅዲስ ጉያ ለሚገኙ ሙስሊሞች ድልን ድል እንደሚሰጣቸው ቃል ገብቷል፡፡ 12. በርካታ ሶሓቦችና ትላልቅ ደጋግ ሰዎች የአላህ መልዕክተኛ (ሰ.ዐ.ወ.) ስለ አል-አቅሷ ደረጃና ቅድስና ያስተማሩትን በመከተል ወደዚያ ሄደዋል፡፡ ጎብኝተውታል፡፡ ሰግደውበታል፡፡ 13. አል-አቅሷ በታሪክ በተለያዩ ገዥዎች ሥር በቅብብሎሽ ከቆየ በኋላ ሙስሊሞች የከፈቱት በኸሊፋ ዑመር ኢብኑ አልኸጣብ (ረ.ዐ.) ዘመን ነበር፡፡ 14. ከዚያ በኋላ በርካታ ሶሓቦች በበይት አልመቅዲስ በመገኘት ተምረዋል፣ አስተምረዋል፡፡ እዚያው ቆይተው ከሞቱት ታላላቅ ሶሓቦች መካከል ዑባዳ ኢብኑ አስሷሚት እና ሸዳድ ኢብኑ አውስ (ረ.ዐ.) ይገኙበታል፡፡ የተቀበሩትም ከመስጂዱ ቅጥር ግቢ ውጭ በሚገኘው ባብ አር-ረሕመህ በሚሰኘው ቦታ ላይ ነው፡፡ 15. አልአቅሷን ከጎበኙ ታላላቅ ሶሓቦች መካከል ዑመር ኢብኑ አልኸጣብ፣ አቡ ዑበይዳ፣ የምእመናን እናት ሶፍያ ፣ ሙዓዝ ኢብኑ ጀበል፣ ዐብደላህ ኢብኑ ዑመር፣ ኻሊድ ኢብኑ አልወሊድ፣ አቡ ዘር፣ አቡ ደርዳእ፣ ሰልማን አልፋሪሲይ፣ ዐምር ኢብኑ አልዓስ፣ ሰዒድ ኢብኑ ዘይድ፣ አቢ ሁረይራ፣ ዐብዱላህ ኢብኑ ዐምር እና ሌሎችም ይገኙበታል፡፡ 16. በርካታ ትላልቅ የሙስሊሙ ዓለም ሊቃውንትም ለትምህርትና ለኑሮ ወደዚያው ተጉዘዋል፡፡ ታዋቂው ሙፈሲር ሙቃቲል ቢን ሱለይማን፣ ኢማም አልአውዛዒ፣ ኢማም ሱፍያን አስሠውሪይ፣ ኢማም ለይሥ ኢብኑ ሰዕድ፣ ሻፊዒይና ሌሎችም ይገኙበታል፡፡ 17. ይህ አካባቢ የሰው ልጆች ከሞት በኋላ የሚነዱትና እንዲሰበሰቡ የሚደረጉበት ምድርም ነው፡፡ 18. አል-አቅሷና ምሥራቅ የአል-ቁድስ ከተማን አይሁዶች የተቆጠጣሩት የግማሽ ምዕተ አመት ዕድሜ አንኳን አልሞላውም፡፡ የፍልስጤም ምድርም ሆነ በአጠቃለይ ሻም የሚባለው ሀገር የበርካታ የአሏህ ነቢያት መፍለቂያ ነው፡፡ አል-አቅሷ ደግሞ ሻም የሚባለው ምድር ልብ ነው፡፡ 🌹🌹https://t.me/+UNAa1xFWtyg3NmI0 🌹🌹https://t.me/+UNAa1xFWtyg3NmI0
Показать все...
‹አል-አቅሷ› ማን ናት? 1. መስጂድ አል-አቅሷና የቦታና የመስጂድ ሥም ብቻ ሳይሆን ከእስልምና ሃይማኖት ጋር የሚያገናኙት በርካታ ቁምነገሮች አሉ፡፡ አል አቅሷ የመጀመሪያው የሙስሊሞች ቂብላ ናት፣ አላህ (ሱ.ወ.) መስጂድ አል-አቅሷና ዙሪያውን የተባረከና የተቀደሰ አካበቢ ብሎታል፡፡ (አል-ኢስራእ ፡1) 2. ሌላው አል-አቅሷን ከሙስሊሞች የሚያስተሳስረው የኢስራእና ሚዕራጅ ምድር መሆኑ ነው፡፡ ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ.) ወደ ሰማዩ ዓለም ጉዞ ባደረጉ ጊዜ ከመካው መስጂድ ወደ መስጂድ አልአቅሷ ከዚያም በመነሳት ነበር ወደ ሰማዩ ዓለም የተጓዙት፡፡ ነቢዩ ከመካ ወደ በይት አልመቅዲስ መጓዛቸው የቦታውን ታላቅነትና ቅድስና ያመለክታል፡፡ 3. በአል-አቅሷ መስጂድ ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ.) ነቢያትን ኢማም ሆነው አሰግደዋል፡፡ 4. የነቢያት አባት ነቢዩ ኢብራሂምን (ዐ.ሰ.) ጨምሮ አል-አቅሷና አካባቢው ብዙ የአሏህ ነቢያት የተላኩበት ምድር ነው፡፡ 5. እንደ አብዛኞቹ ዑለማኦች ስምምነት አል-አቅሷን ለመጀመሪያ ጊዜ የገነቡት አባታችን አደም (ዐ.ሰ.) ሲሆኑ ኋላ ላይ ግን ነቢዩ ሱለይማን ኢብኑ ነቢዩ ዳዉድ (ዐ.ሰ.) ግንባታውን በማደስ አጠናከሩት፡፡ 6. በምድር ላይ አሏህን ለማምለክ ታስቦ የተገነባው የመጀመሪያው መስጂድ መስጂድ አልሐራም (ከዕባ) መሆኑ ይታወቃል፡፡ አል-አቅሷ በምድር ላይ የተገነባ ሁለተኛው መስጂድ ሲሆን በሱ እና በከዕባ መካከል የአርባ አመት ዕድሜ ብቻ ነው ያለው፡፡ 7. አል-አቅሷ የመጀመሪያው የሙስሊሞች ቂብላ ነው፡፡ ሙስሊሞች ቂብላ/የሶላት መቀጣጫ/ ወደ ከዕባ/መካ/ እንዲሆነ ከመደረጉ በፊት ለአሥራ ስድስት ወይም ለአሥራ ሰባት ወራት ወደዚያ ዞረው ሰግደዋል፡፡ 8. ጓዝ ተጭኖና ስንቅ ተቋጥሮ ለጉብኝትም ሆነ ለሶላት ከሚኬድባቸው ሶስት መስጊዶች ውስጥ አንዱ አል-አቅሷ ነው፡፡ 9. በአልአቅሷ ውስጥ የሚሰገድ ሶላት በሌላው መስጂድ ውስጥ ከሚሰገደው በደረጃ በአምስት መቶ እጥፍ ይበልጣል፡፡ 10. በአል-አቅሷ መስጂድ ውስጥ የሚሰገደውን ሶላት ሊበልጥ የሚችለው በመካ (መስጂድ አልሐራም)ና በመዲና የነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ.) መስጂድ ውስጥ የሚሰገደው ሶላት ብቻ ነው፡፡ 11. አሏህ ሐቅ ላይ ሆነው ለሚዘልቁ በበይት አልመቅዲስ ጉያ ለሚገኙ ሙስሊሞች ድልን ድል እንደሚሰጣቸው ቃል ገብቷል፡፡ 12. በርካታ ሶሓቦችና ትላልቅ ደጋግ ሰዎች የአላህ መልዕክተኛ (ሰ.ዐ.ወ.) ስለ አል-አቅሷ ደረጃና ቅድስና ያስተማሩትን በመከተል ወደዚያ ሄደዋል፡፡ ጎብኝተውታል፡፡ ሰግደውበታል፡፡ 13. አል-አቅሷ በታሪክ በተለያዩ ገዥዎች ሥር በቅብብሎሽ ከቆየ በኋላ ሙስሊሞች የከፈቱት በኸሊፋ ዑመር ኢብኑ አልኸጣብ (ረ.ዐ.) ዘመን ነበር፡፡ 14. ከዚያ በኋላ በርካታ ሶሓቦች በበይት አልመቅዲስ በመገኘት ተምረዋል፣ አስተምረዋል፡፡ እዚያው ቆይተው ከሞቱት ታላላቅ ሶሓቦች መካከል ዑባዳ ኢብኑ አስሷሚት እና ሸዳድ ኢብኑ አውስ (ረ.ዐ.) ይገኙበታል፡፡ የተቀበሩትም ከመስጂዱ ቅጥር ግቢ ውጭ በሚገኘው ባብ አር-ረሕመህ በሚሰኘው ቦታ ላይ ነው፡፡ 15. አልአቅሷን ከጎበኙ ታላላቅ ሶሓቦች መካከል ዑመር ኢብኑ አልኸጣብ፣ አቡ ዑበይዳ፣ የምእመናን እናት ሶፍያ ፣ ሙዓዝ ኢብኑ ጀበል፣ ዐብደላህ ኢብኑ ዑመር፣ ኻሊድ ኢብኑ አልወሊድ፣ አቡ ዘር፣ አቡ ደርዳእ፣ ሰልማን አልፋሪሲይ፣ ዐምር ኢብኑ አልዓስ፣ ሰዒድ ኢብኑ ዘይድ፣ አቢ ሁረይራ፣ ዐብዱላህ ኢብኑ ዐምር እና ሌሎችም ይገኙበታል፡፡ 16. በርካታ ትላልቅ የሙስሊሙ ዓለም ሊቃውንትም ለትምህርትና ለኑሮ ወደዚያው ተጉዘዋል፡፡ ታዋቂው ሙፈሲር ሙቃቲል ቢን ሱለይማን፣ ኢማም አልአውዛዒ፣ ኢማም ሱፍያን አስሠውሪይ፣ ኢማም ለይሥ ኢብኑ ሰዕድ፣ ሻፊዒይና ሌሎችም ይገኙበታል፡፡ 17. ይህ አካባቢ የሰው ልጆች ከሞት በኋላ የሚነዱትና እንዲሰበሰቡ የሚደረጉበት ምድርም ነው፡፡ 18. አል-አቅሷና ምሥራቅ የአል-ቁድስ ከተማን አይሁዶች የተቆጠጣሩት የግማሽ ምዕተ አመት ዕድሜ አንኳን አልሞላውም፡፡ የፍልስጤም ምድርም ሆነ በአጠቃለይ ሻም የሚባለው ሀገር የበርካታ የአሏህ ነቢያት መፍለቂያ ነው፡፡ አል-አቅሷ ደግሞ ሻም የሚባለው ምድር ልብ ነው፡፡ 🌹🌹https://t.me/+UNAa1xFWtyg3NmI0 🌹🌹https://t.me/+UNAa1xFWtyg3NmI0
Показать все...
Выберите другой тариф

Ваш текущий тарифный план позволяет посмотреть аналитику только 5 каналов. Чтобы получить больше, выберите другой план.