ru
Feedback
እስልምና እና ክርስትና

እስልምና እና ክርስትና

Открыть в Telegram

t.me//AkeelComparative የእስልምና እና የክርስትና ሐይማኖት ንፅፅሮችን በጥልቀት ይዳስሳል። ቻናሉን #join ሌሎችንም #add ያድርጉ!!

Больше
315
Подписчики
Нет данных24 часа
Нет данных7 дней
Нет данных30 дней

Загрузка данных...

Похожие каналы
Нет данных
Возникли проблемы? Пожалуйста, обновите страницу или обратитесь к нашему support-менеджеру .
Облако тегов
Нет данных
Возникли проблемы? Пожалуйста, обновите страницу или обратитесь к нашему support-менеджеру .
Входящие и исходящие упоминания
---
---
---
---
---
---
Привлечение подписчиков
январь '24
январь '24
+38
в 0 каналах
декабрь '23
+28
в 1 каналах
Get PRO
ноябрь '23
+71
в 2 каналах
Get PRO
октябрь '23
+267
в 0 каналах
Дата
Привлечение подписчиков
Упоминания
Каналы
24 января+7
23 января0
22 января+12
21 января0
20 января0
19 января0
18 января0
Посты канала
ለዚህም እየሱስ እንዲህ በማለት ያጠቃልሉታል፦ - የዮሐንስ ወንጌል 16፥1-3 " እንዳትሰናከሉ ይህን ተናግሬአችኋለሁ። ከምኲራባቸው ያወጡአችኋል። ከዚህ በላይ የሚገድሉአችሁ ሁሉ እግዚአብሔርን የሚያገለግል የሚመስልበት ጊዜ ይመጣል። ይህንም የሚያደርጉባችሁ እኔንና እግዚአብሔርን ስላላወቁ ነው።" በማለት እየሱስ ሲናገሩ በአንፃሩ እግዚአብሔርም ደግሞ ከእናቴ ማህፀን ጀምሮ ሣለሁ መርጦኛልና ከትውል እስከ ትውልድ ድረስ ተሠውሮ የነበረውን ምስጢር ለእኔ ብቻ ተሰጥቶኛልና ሚስጥር አውቃለሁ፤ ስለዚህ እየሱስ ማለት እግዚአብሔር ነው ስለሚለው ጳውሎስ ስም የማጥፋቱ ዘመቻ ጉዳይ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል ፦ - ትንቢተ ኤርሚያስ 14፥14 " እግዚአብሔርም እንዲህ አለኝ፦ ነቢያቱ ውሸት በስሜ ትንቢት ይናገራሉ አልላክኋቸውም አላዘዝኳቸውም አልተናገርኋቸውም የውሸትን ራዕይ ከንቱም ነገር ይሰብኩላቸዋል።" - ትንቢተ ኢሣያስ 44፥24 " ሠማያትን ብቻዬ የዘረጋሁ ምድርንም ያፀናሁ አምላክ እግዚአብሔር እኔ ነኝ፥ ከኔ ጋር ማን ነበረ? - ትንቢተ ኢሣያስ 44፥8 " ከእኔ ሌላ አምላክ አለን? ዐንባ የለም ማንንም አላውቅም። " - ትንቢተ ኢሣያስ 46፥ 5 " በማን ትመስሉኛላችሁ? ከማንስ ታስተካክሉኛላችሁ? እንመሳሰል ዘንድ ከማን ጋር ታስተያዩኛላችሁ - ትንቢተ ኢሣያስ 42፥8 " እኔ እግዚአብሔር ነኝ ስሜ ይህ ነው፥ ክብሬ ለሌላ ምስጋናዬም ለተቀረፁት ምስሎች አልሰጥም።" በማለት ይናገራል። በመጨረሻም በምቀኝነቱ የተነሣ አንድን አምላክ የማመን ህግጋት የሆነውን የቀጥተኛው መንገድና የእውነተኛውን ሀይማኖት በመተው አዲስ የፈጠራና የጥመትን መንገድ የተከተለው ጳውሎስ ከጥንት ጀምሮ የተሠወረውን ሚስጥር ሁሉ አውቃለሁ በማለት የተናገረው ጉዳይ ሀሠት መሆኑን ፣ ግልፅም ሆነ ስውር፤ ድብቅም ይሁን ሚስጥር አጠቃላይ የሁሉን ነገር አዋቂው የሆነውም ደግሞ ደግሞ እሱ ሳይሆን የእውቀት ባለቤቱም ፈጣሪ አምላክ ብቻ የሆነ እንደሆነ እንዲሁም ምንም አይነት የተደበቀምም የተሠወረም ምስጢር ያለመኖሩንም እውነታ እንዲህ ተብሎ ተጠቅሶ እናገኘዋለን፦ - መጽሐፈ ኩፋሌ 6፥19 " በምድርና በሠማይ በጨለማና በብርሃን በሲኦልም በጥልቅም በጨለማም ምንም ምን የተሠወረ የለም።" - የማቴዎስ ወንጌል 10፥26 , ሉቃ 8፥17, የማሮቆስ 4፥22 " እንግዲህ አትፍሩአቸው የማይገለጥ የተከደነ ፤ የማይታወቅም የተሠወረ ምንም የለምና።" - ትንቢተ ዳንኤል 2፥28 " ምስጢር የሚገልጥ አምላክ በሰማይ ውስጥ አለ...።" ይህንንም ጉዳይ የሚመለከት የሆነን ንግግር በቁርዓን ውስጥም እንዲህ ተጠቅሶ እናገኛለን። 53 ፥ 33-37 أفرأيت الذي تولى وأعطى قليلا وأكدى أعنده علم الغيب فهو يرى أم لم ينبأ بما في صحف موسى وإبراهيم الذي وفى << ያንን ከእምነት የዞረውን አየህን? ፥ ጥቂትን የሠጠውንና ያቋረጠውን አየህን? ፥ የሩቅ ሚስጥር እውቀት እርሱ ዘንድ አልለን? ፥ ስለዚህ እርሱ ያያልን? ፥ ይልቁንም በዚያ በሙሳ ፅሁፎች ውስጥ ባለው ነገር አልተነገረምን? ፥ በዚያም የታዘዘውን በፈፀመው በኢብራሂም ፅሁፎች ውስጥ ባለው አልተነገረምን? >>

2
ታድያ ለምንድነው እየሱስ ከፈሪሳውያን እርሾ(ግብዝነት) ተጠበቁ ያሉት!? እንደሚታወቀው እርሾ በባህሪው በትንሹ የተቦካ ሊጥ ያፋፋውና ትልቅ ያደርገዋል ውስጡ ግን ሲታይ ከመነፋት በስተቀር የእውነት ይዘት የሌለው ባዶነትና ከንቱነት ነው። ውሸታሙና ፈሪሳዊው ጳውሎስም ለተከታዮቹን ያለ እርሾ እንደተቦካው አሮጌውን ሊጥ መምሰል እንደሌለባቸውና በእርሾ እንደተቦካውም አዲሱን ሊጥ እንዲመስሉ አዟቸዋል። ለዚህም ጳውሎስ እንዲህ ይላል፦ - 1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 5 ፥ 6-7 " ጥቂት እርሾ ሊጡን ሁሉ እንዲያቦካ አታውቁምን!? እንግዲህ ያለ እርሾ እንዳላችሁ አዲሱን ሊጥ ትሆኑ ዘንድ አሮጌውን እርሾ አስወግዱ። ፋሲካችን እየሱስ ታርዷልና።" ይላል። ኧረ ግን ለመሆኑ ግብዝ ማለት ምን ማለት ይሆን?? ግብዝ ወይም hypocrite, Counterfeit, inept, invalid, Vain ማለት ሲሆን ቃሉ ወይም ግብዝ የመጣው ከላቲን ነው። ይህም ግብሪታ እርሱም ከግሪክ derived (ግብዞች) የተገኘ ሲሆን ትርጉሙም ተዋናይ ማለት ነው። ግብዝ ማለት የሚያስበውን በትክክል የማይናገር ሙሉ በሙሉ ሀቀኛና እውነተኛ ያልሆነ ሰው እንዲሁም የማይችለውን እንደሚችል የሚናገር የሆነ ሰው ነው። ይኸውም በሀይማኖት፣ በንግዱና በፖለቲካው አለም ግብዝነት ማየት የተለመደ ነው። ለዚህም ነው የእየሱስን ሚስጥር አውቃለሁና ለኛ ሲል የተሠቀለው እግዚአብሔር እየሱስ ነው(1ኛ ጢሞ 3፥16) ፣ እየሱስ እግዚአብሔር ነው (ወደ ቆላስይስ 1፥15) ብሎ ያስተማረው የፈሪሳዊው ጳውሎስ ምስጢር አውቃለሁ ባይነቱ ትወናው (ግብዝነቱ ) እየሱስ ትንሹን ሊጥ ትልቅ አድርጎ በሚነፋው የእርሾ ምሳሌ የሠየሙት። ከዚህም በተጨማሪ እየሱስ እንዲህ፦ - የማቴዎስ ወንጌል 23 ፥ 13-15 "እናንተ ግብዞች ፃፎችና ፈሪሳውያን መንግስተ ሠማያትን በሠው ፊት ስለምትዘጉ ወዮላችሁ፤ እናንተ አትገቡም የሚቡትንም ትከለክላላችሁ። እናንተ ግብዞች ፃፎችና ፈሪሳውያን አንድ ሰው ልታሳምኑ በባህርና በደረቅ ስለምትዞሩ በሆነም ጊዜ ከእናንተ ይልቅ ሁለት እጥፍ የባሰ የገሀነም ልጅ ስለምታደርጉት ወዮላችሁ።" ይላሉ ይህንን የእየሱስ ንግግር ሀያሉ ጌታችን አሏህ (ሱ.ወ) በሱረቱል አል-ማኢዳህ (5፥72) ላይ ከተናገረው የቁርዓን አንቀፅ ጋር ተመሣሣይ ነው። 5፥72 << እነዚያ አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሢህ ነው >> ያሉ በእርግጥ ካዱ። አልመሢህም አለ << የእስራኤል ልጆች ሆይ! ጌታችሁና ጌታዬን አላህን ተገዙ። እነሆ በአላህ የሚያጋራ ሠው በርሱ ላይ ገነትን በእርግጥ እርም አደረገ። መኖሪያውም እሳት ናት። ለበዳዮችም ምንም ረዳቶች የሏቸውም ።>> ይላል። لقد كفر الذين قالوا إن الله هو المسيح ابن مريم ۖ وقال المسيح يا بني إسرائيل اعبدوا الله ربي وربكم ۖ إنه من يشرك بالله فقد حرم الله عليه الجنة ومأواه النار ۖ وما للظالمين من أنصار
116
3
5፡ 73 لقد كفر الذين قالوا إن الله ثالث ثلاثة ۘ وما من إله إلا إله واحد ۚ وإن لم ينتهوا عما يقولون ليمسن الذين كفروا منهم عذاب أليم << እነዚያ << አላህ የሶስት ሶስተኛ ነው ያሉ በርግጥ ካዱ። ከአምላክም አንድ አምላክ እንጂ የለም።>> 5፡ 72 لقد كفر الذين قالوا إن الله هو المسيح ابن مريم ۖ وقال المسيح يا بني إسرائيل اعبدوا الله ربي وربكم ۖ إنه من يشرك بالله فقد حرم الله عليه الجنة ومأواه النار ۖ وما للظالمين من أنصار < እነዚያ << አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲህ ነው ያሉ በርግጥም ካዱ። አልመሢህም አለ፦ << የእስራኤል ልጆች ሆይ! ጌታዬና ጌታችሁ አላህን ተገዙ።>> እነሆ በአላህ የሚያጋራ ሠው አላህ በርሱ ላይ ገነትን በእርግጥ እርም አደረገ...።>> -4፥172 << አልመሢህ (እየሱስ) የአላህ ባሪያ ከመሆን በፍፁም አይጠየፍም።...።" ጳውሎስ በወቅቱ ከነበሩት ከኦሪት አስተማሪዎችና ከእየሱስ ደቀመዛሙርት(ከሙስሊሞች) ጋር መሥማማት ሣይችል በመቅረቱም የራሱን መንገድ በመከተል ሶስት አምላክ የማምለክ ምስጢርን የተከተለበት ዋነኛው ምክንያት ቅንዓት(ምቀኝነት) ነበር። ለዚህም ጳውሎስ ስለራሱ ሲናገር እንዲህ ይላል፦ - ወደ ገላትያ ሰዎች 1፥14-16 " ለአባቶች ወግ ከመጠን ይልቅ እየቀናሁ በወገኔ ዘንድ ከዘመኔ ካሉት ብዙዎችን ከአይሁድ ሰርዓት እበልጥ ነበር።" - ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 3፥6 " ስለቅንዓት ብትጠይቁኝ ቤተመቅደስ አሳዳጅ ነበርሁ።" ይላል። ይህን እውነት አሏህ(ሱ.ወ) በቁርዓንም ይገልፀዋል፦ - ሱረቱል አል ኢምራን (3፥19) << አላህ ዘንድ የተወደደው ሀይማኖት ኢስላም ብቻ ነው። እነዚያም መፅሀፉ የተሰጡት ሰዎች በመካከላቸው ላለው ምቀኝነት ዕውቀቱ ከመጣላቸው በኋላ እንጂ አልተለያዩም።>> إن الدين عند الله الإسلام ۗ وما اختلف الذين أوتوا الكتاب إلا من بعد ما جاءهم العلم بغيا بينهم ۗ ومن يكفر بآيات الله فإن الله سريع الحساب ታድያ እሣት ያገኘውን በሙሉ እንደሚበላ ሁሉ ምቀኝነትም የሠውን ልጅ ኢማን(እውቀት) እንደሚበላ ነብዩ ሙሐመድ(ሰ.ዓ.ወ) ይናገራሉ። ምቀኝነት ወይም ቅናት አዕምሮን እንዴት ባዶ እንደሚያደርግ የነብዩ(ሰ.ዓ.ወ) ንግግር ጥሩ ምሳሌ ሲሆን ከጥንት ጀምሮ ለዘላለም ከትውልድ ሁሉ ላይ ተሠውሮ የነበረውን የእግዚአብሔር ሚስጥር እኔ ብቻ አውቃለሁ በሚለው ጳውሎስም ዘንድ የተፈጠረው ይህ ችግር ነው። መጀመሪያ ላይ ጳውሎስ የኦሪት ህጎችን ጠንቅቆ ያውቅ ነበር ፤እናም አዕምሮው ውስጥ በተፈጠረበት ቅንዓት(ምቀኝነት) ምክንያት ለውሸትና ለፈጠራ (ለጥመት) ተዳረገ። በዚህም አንድን አምላክ በብቸኝነት የሚገዙበት ከሆነው ከእውነተኛው የሀይማኖት መንገድ ፊቱን በማዞር አዲስ የጥመት መንገድን ተከተለ። ይህንም የጳውሎስ ፈጠራና የጥመት ሁኔታ እየሱስ ግብዝነት ብለውታል። - የሉቃስ ወንጌል 12፥2 " ለደቀመዛሙርቱም እንዲህ አላቸው፦ አስቀድማችሁ ከፈሪሳውያን እርሾ ተጠበቁ እርሱም ግብዝነት ነው። ነገር ግን የማይገለጥ የተከደነ የማይታወቅም የተሠወረ ምንም የለም። ስለዚህ በጨለማ የምትናገሩት ሁሉ በብርሃን ላይ ይሰበካል።" - የማቴዎስ ወንጌል 16፥11-12 " ከፈሪሳውያንና ከሰዱቃውያን እርሾ ተጠበቁ ያልኳችሁ እሱም ከፈሪሳውያንና ከሰዱቃውያን ትምህርት ነው እንጂ ከእንጀራ እርሾ አይደለም" አላቸው።" እናም ይህን የእየሱስ ንግግር በቀጥታ የሚመለከተው ጳውሎስን ነው። ምክንያቱም፦ 1ኛ) ጳውሎስ ፈሪሳዊ ነው - የሐዋርያት ስራ 23፥6 & 26፥5 " እኔ ፈሪሳዊም የፈሪሳዊም ልጅ ነኝ።" ይላል ጳውሎስ ፈሪሳውያን ደግሞ የሚታወቁበት ዋነኛው ባህሪያቸው በግብዝነታቸው ነው።
86
4
23፡52 وإن هذه أمتكم أمة واحدة وأنا ربكم فاتقون << ይህችም በአንድ አምላክ የማመን ህግጋት አንድ መንገድ ስትሆን ሀይማኖታችሁ ናት፥ እኔም ጌታችሁ ነኝና ፍሩኝ።>> ይላል። ወደ ዋናው ርዕሳችን ስንመለስ ጳውሎስ የእግዚአብሔር ካህንና የተሠወረ ሚስጥር አዋቂ ነኝ እያለ ነው። ታድያ ለመሆኑ ይህ ሰው ምን አይነት ምስጢር ነው የሚያውቀው? ጳውሎስ እንዲህ ይላል፦ - ወደ ቆላስይስ ሰዎች 1፥ 25 " ስለ እናንተ እንደተሠጠኝ እንደ እግዚአብሔር መጋቢነት የእግዚአብሔርን ቃል ፈፅሜ እንድሠብክ እኔ የቤተክርስቲያን አገልጋይ ሆንኩ፤ ይህም ቃል ከዘላለምና ከትውልዶች ጀምሮ #ተሠውሮ #የነበረ #ምስጢር #ነው ።" - ወደ ኤፌሶን ሰዎች 3፥ 2-9 " ለእናንተ(ለአህዛብ) ስለተሠጠኝ ስለእግዚአብሔር ፀጋ ሰምታችኋል፤ አስቀድሜ በአጭሩ እንደፃፍሁ ይህን ምስጢር በመግለጥ አስታወቀኝ። ይህም ስታነቡ የክርስቶስን ምስጢር እንዴት ልትመለከቱ ትችላላችሁ። ይህም አህዛብ አብረው እንዲወርሡ በአንድ አካልም አብረው እንዲሆኑ በወንጌልም መስበክ በክርስቶስ እየሱስ በሆነ የተስፋ ቃል አብረው እንዲካፈሉ ለቅዱሳን ሃዋርያትና ለነብያት አሁን እንደተገለጠ በሌሎች ትውልዶች ዘንድ ለሰው ልጆች አልታወቀም። ሁሉንም በፈጠረው በእግዚአብሔር ከዘላለም የተሠወረው የምስጢር ስርዓት ምን እንደሆነ ለሁሉ እገልጥ ዘንድ ለእኔ ተሠጠ።" - 1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 4፥1 " እንዲሁ ሠው እኛን እንደ ክርስቶስ ሉሌዎችና እንደ እግዚአብሔር ሚስጥር መጋቢዎች ይቁጠረን።" ይላል። ከእነዚህ የጳውሎስ ንግግሮች የምንረዳው እግዚአብሔር ከጥንት ጀምሮ ከላካቸው ነብያት ይልቅ ጳውሎስን ያምን ስለነበረ ከሁሉም ነቢያት የደበቀው ምስጢር ለጳውሎስ ብቻ ነገረው ማለት ነው። ምክንያቱም << ከትውልዶች ጀምሮ ለዘላለም ተሠውሮ የነበረው ምስጢር ለመስበክ እኔ ጳውሎስ ተመረጥኩ>> እያለን በመሆኑ ነው። እናም እነዚያ እነ ሙሴ፣ አብረሀም፣ ዳዊት፣ ኢስሀቅ፣ ዮሴፍና ሌሎችም ታላላቅ ነብያት ጭምር ያላወቁትና ከእነርሱም ተደብቆ የነበረው ምስጢር አዋቂ የሆነው ጳውሎስ ስለምስጢሩ ሁኔታም ሲናገር ደግሞ እንዲህ ይላል፦ - 1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 3 ፥ 10-11 " የእግዚአብሔር ፀጋ እንደተሠጠኝ መጠን እንደ ብልሀተኛ የአናፂ አለቃ መሠረትን መሠረትሁ ፥ ሌላውም በላዩ ያንፃል። በእያንዳንዱ ግን እንዴት እንዲያንፅ ይጠንቀቅ፥ ከተመሠረተው በቀር ማንም ሌላ መሠረት ሊመሠርት አይችልምና እርሱም እየሱስ ክርስቶስ ነው።" ይህ ነው እንግዲህ ለጳውሎስ የተሠጠው የእግዚአብሔር ፀጋና የተሠወረው ምስጢር። ምክንያቱም በወደ ኤፌሶን ሰዎች 3፥ 2-9 ላይ የክርስቶስ ምስጢርን ለመግለጥና ይህንም ተሠውሮ የነበረውም ምስጢር ለጳውሎስ ለራሱ የተገለጠ መሆኑን ይናገራልና። ታድያ ተሠውሮ የነበረው ይህን የክርስቶስ ምስጢር ምንድ ነው? ብለን ያጠያየቅን እንደሆነም ደግሞ ይህም እየሱስ በስጋ የተወለደ አምላክ ነው፣ እየሱስ ማለት እግዚአብሔር ነው፣ እየሱስ ያለና የሚኖር ነው፣ እየሱስ ስለእኛ ተሠቀለ፣ እየሱስ ሞቶ ተነሳና... ናቸው። በአንድ አምላክ ብቻ ለማመንና እሱንም ብቻ በብቸኝነት እንዲገዙ ለተላኩት ቀደምት ነቢያት ያልተነገረውን ምስጢር ለጳውሎስ ብቻ በመነገሩም ምክንያት በጳውሎስ የእምነት አስተምህሮት መሠረት እየሱስ አምላክ ነው ብሎ የማመንን ጉዳይ በምስጢረ ስላሴን የማመን ሚስጥር ነውና ይህም የስላሴን ሚስጥር አምኖ የመቀበልም የማመንም ሚስጥር ነው። ያ ደግሞ አንድ አምላክ ከማመን መንገድ ውጪ የሆነም ሶስት አምላክ የማመን የሆነ ሌላ እምነት ውስጥ የመግባት ግዴታ ነው። እየሱስ ደግሞ መልዕክተኛና ባሪያ እንጂ ጌታም ሆነ አምላክ አይደሉም። ስለዚህም ሲናገሩ እንዲህ ይላሉ፦ - የዮሐንስ ወንጌል 13፥ 16 " እውነት እውነት እላችኋለሁ ባሪም ከጌታው አይበልጥም፤ መልዕክተኛም ከላከው አይበልጥም።" - የዮሐንስ ወንጌል 7፥29 " እኔም ከርሱ ዘንድ ነኝ ልኮኛልና አውቀዋለሁ።" ይላሉ። በተመሣሣይም መልኩም አሏህ(ሱ.ወ) የእየሱስ አምላክ ያለመሆንና እየሱስ ባሪያ እንጂ አምላክ እንዳልሆኑ ወይም ስለ ሚስጥረ ስላሴ በቁርዓን ሲናገር እንዲህ ይላል፦
80
5
. ጳውሎስ የእግዚአብሔርን ካህንና የተሠወረን ሚስጥር አውቃለሁ ይላል ።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።። ግን ጳውሎስ ብቻ የሚያውቀው ሚስጥር ምን ይሆን? ሀያሉ አምላካችንና የነገራቶችን ብቸኛው ፈጣሪ የሆነው ጌታችን አሏህ(ሱ.ወ) ሠማይና ምድርን እንዲሁም በውስጣቸው የሚገኙትን ፍጡራን በሙሉ ከፈጠረ በኋላ የመጨረሻውን ፍጥረት አድርጎ የፈጠረው እኛን ወይም የሠው ልጅ ፍጥረት ነው። የሰው ልጅ አፈጣጠር ደግሞ የሚጀምረው ከአዳም ወይም ከነብዩሏህ አደም(ዓ.ሰ) ሲሆን እሳቸውም ከጭቃ ከፈጠረ በኋላ መቀናጆን ወይም ሚስትን ሄዋን(ሃዋ) ከጎን አጥንታቸው ፈጠረ። የእነዚህ ሁለት ሰዎች ዘር አሁን በምንመለከተው መልኩ ምድርን አጥለቀለቅነው።ይህን እውነት ሁለቱም እምነቾች ይስማሙበታል። ታድያ ይህን የሠው ልጅ የተፈጠረበት አላማ ለምንድ ነው? ብለን ስናጠያይቅ ደግሞ ከእስልምና በስተቀር በየትኛውንም ሀይማኖት በኩል መልስ ማግኘት አንችልም። የዚህንም ትክክለኛውን መልስ ማግኘት የምንችለው በእስልምና ሀይማኖት ውስጥ ብቻ ነው። ለዚህም አሏህ(ሱ.ወ) በተከበረው ቁርዓኑ እንዲህ ይላል፦ 51፡56 وما خلقت الجن والإنس إلا ليعبدون << ጋኔንና ሰውንም ሊገዙኝ እንጂ ለምንም አልፈጠርኳቸውም።>> በዚህም የቅዱስ ቁርዓን አስተምህሮ መሠረት የሠው ልጅ የተፈጠረበት ብቸኛው አላማ ፈጣሪውን ለመገዛት ነው። እናም እነዚህን ምድርን ያጥለቀለቁት የሠው ልጆች ፈጣሪ አምላካቸውን በብቸኝነት ለመገዛትና እርሱንም ብቻ በብቸኝነት እንዲያመልኩት በሚል አምላካችን የተለያዩ መልዕክተኞች ከየ ህዝቡ መካከል በየጊዜዉ እያስነሳ የላከ ሲሆን ከእነዚያም መልዕክተኞቹ ውስጥም የአምላክ ህግና ትዕዛዛት የያዙና እንዲሁም መለኮታዊ የሆነ መመሪያ መፅሐፍም እየተሠጣቸው ከአምላካችን ዘንድ ወደተለያዩ ህዝቦች መምጣታቸው የማይካድ እውነት ነው። በእስልምና ሀይማኖት አስተምህሮት መሠረት ምድር ከተፈጠረችበት ጊዜ አንስቶ እስከ ነብዩ ሙሐመድ(ሰ.ዓ.ወ) ድረስ 124.000 መልዕክተኞች ወይንም ነብያት ወደ ህዝብ መላካቸው ተገልጿል። ታድያ እነዚህ ሁሉ የአምላክ መልዕክተኞች(ነቢያት) የተላኩበት ዋነኛው አላማ አንድን አምላክ በብቸኝነት የመገዛትና እርሱንም ብቻ በብቸኝነት የማምለክ የሆነ ገሀድ የወጣ እውነትና ምንም አይነት የተደበቀ ወይም ምስጢር የሌለበት እውነት ለህዝባቸው ማድረስ ነበር። ስለዚህ የትኛቸውንም መልዕክተኞች ከዚህ ውጪ ሌላ የተለየ አላማ ወይም ተልዕኮ ያልነበራቸው ሲሆን ከአምላክም ዘንድ ይሁን ከማናቸውም መልዕክተኞች ዘንድ የተደበቀ ወይም የተሠወረ ምንም አይነት ምስጢር ሳይኖር ግልፅ በሆነ መልኩ ለሁሉም ህዝቦች በመልዕክተኞቻቸው በኩል የሚፈለገውን መልዕክት ይፋ በማድረግ አብስረዋልም አስፈራርተዋልም። ሁሉንም መልዕክተኞች ስለመጨረሻው ቀን መምጣትና እንዲሁም አንድን አምላክ በብቸኝነት አምልኩ እርሱንም ብቻ ተገዙ በማለት ያስፈራሩ ሲሆን ወደፊትም ሌላን መልዕክተኛ ለመምጣቱም አብሳሪና አስፈራሪ ሆነው ነበር የሚላኩት። (2፡213 , 4፡165 , 6፡48 , 18፡56 ) ይህንንም በተመለከተ ደግሞ ከባይብል ለአብነትም ያክል እየሱስን እንመልከት፦ - የማቴዎስ ወንጌል 4 ፥17 " እየሱስም የእግዚአብሔር መንግስት ቀርባለችና ንስሀ ግቡ እያለ መስበክ ጀመረ።" - የሉቃስ ወንጌል 4 ፥19 "... የተወደደችውን የጌታን ዓመት እሰብክ ዘንድ ልኮኛልና።" የሚለውን ስለመጨረሻው ቀን (የኡመል ቂያማ) መምጣት ያስፈራሩበት ሲሆን - የዮሐንስ ወንጌል 16 ፥ 13-14 " ግን እርሱ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዜ ወደ እውነት ሁሉ ይመራችኋል፥ የሚሠማውን ሁሉ ይነግራችኋል እንጂ ከራሱ አይናገርምና የሚመጣውንም ይነግራችኋል። እርሱ ያከብረኛል ለኔ ካለኝ ወስዶ ለናንተ ይነግራችኋል።" ይላሉ። እናም እየሱስ(ዐሰ) ይህንን የሚናገሩት ስለሙሐመድ(ሰ.ዓ.ወ) መምጣት እያበሠሩ ነው። እናም የሁሉንም ነብያት ተልዕኮ ማየት ይቻላል ሁሉም አንድ አምላክ የማመን ህግ እንጂ ሌላ የተደበቀ ምስጢር አልነበረም። ለዚህም ቅዱስ ቁርዓን እንዲህ ይላል፦
87
6
✔ ኢጅቲሃድ እና ታጅዲድ ኢብኑ አብደል ወሃብ ተቅሊድን(ኢማሞችን መከተል) በመቃወም እና በገለልተኛ የህግ ምክንያት በቅዱሳን መፃህፍት ላይ የግል ምርምር ማድረግን (ኢጅቲሃድ) ጥቅም ላይ አውሏል። ሼሁ ወደ ሂጃዝ እና ባስራ ባደረጉት ጉዞም ከሱኒ ሙስሊም ሊቃውንትም በኩል ሀይማኖታዊ ስልጠና የወሰዱ ሲሆን ከነዚህም ሊቃውንት በወሰዱት ስልጠናም ምክንያት ደግሞ አንዳንድ የአምልዕኮ ስርዓቶች እና ልማዶችን (ለምሳሌ፦ የሙስሊም ቅዱሳን መቅደሶችና መካነ መቃብሮችን መጎብኘት (መዘየር)) የመሣሠሉትን መቃወም ጀመሩ። ሼሁ በሀንበሊ የህግ ሊቅነት የሚታወቁ ቢሆንም በመካከለኛው ዘመን የህግ መመሪያዎች ላይ ያለውን ጥገኝነት በመቀነሱ በሀንበሊ የህግ ትምህርት መርሆዎች ላይ በመመሥረት የሀይማኖት ቅዱሳት መጻህፍትን በቀጥታ በመተርጎም ላይ ይገኛል። ኢብኑ አብደል ወሃብ በ18ኛው ክ/ዘ የአረቢያን ማህበረሰብ ባህላዊ እንቅስቃሴ በሚስብ መልኩ የተሀድሶ ዘመቻውን ቀረፀ። የመጀመሪያዎቹን ወሃቢ ሙስሊሞች መስራች ፅሁፎች እና ስልጠናዊ ተግባራትን በመከተል ያቀረበውን የሀይማኖት ጥሪ (ታጅዲድ) እንዲከተሉ ጥሪ አቅርበዋል። እንዲህም በማለት ፦ "እኔ አላህ የተባረከ ከየትኛውም የሱፊ ትዕዛዝ ወይም ፋቂህ ጋር አልስማማም ወይም የትኛውም ግምታዊ የስነመለኮት ምሁር (ሙታካሊም) ወይም ሌላ ኢማምን አልከተልም። እንደ ኢብኑል ቀይም አል-ዳሃቢ ያሉ ታላላቅ ሰዎች እንኳን ቢሆን ወይም ኢብን ካቲርን። የምጠራህ ወደ አላህ ብቻ ነው እርሱን ብቻ ነው እንዲሁም የአላህ መልዕክተኛ ነብዩ(ሰዐወ) የያዙትን መንገድ ጠብቅ።" ብለዋል። - ታድያ የአላህን ቅዱስ ንግግሮችን ከሚቃወሙበት አስተምህሮዎቻቸው መካከል መቃብር መዘየር አይቻልም፣ ኢማሞችን አልከተልም፣ አላህ ከአርሽ በላይ መሆኑን አናምንምና ሌሎችንም ይገኙበታል። ከዚህ ከእሳቸው አስተምህሮ አንፃር መቃብር መዘየር እንደሚቻል በቅዱስ ቁርዓን እንዲህ ተገልጿል። 102፡ 1-3 ألهاكم التكاثر حتى زرتم المقابر كلا سوف تعلمون በብዛት መፎካከር (ጌታችሁን ከመገዛት) አዘነጋችሁ፡፡ መቃብሮችን እስከ ጎበኛችሁ ድረስ፡፡ ተከልከሉ፤ ወደፊት (ውጤቱን) ታውቃላችሁ፡፡ - ሌላው አላህ ከአርሽ በላይ መሆኑን አናምንም የሚሉበት አስተምህሮን በተመለከተ ደግሞ አሏህ(ሱወ) እንዲህ ይላል፦ 20፡5 الرحمن على العرش استوى (እርሱ) አልረሕማን ነው በዐርሹ ላይ (ስልጣኑ) ተደላደለ፡፡ - ቀደምት ኢማሞችን አልከተልም ያሉበት ደግሞ ሌላው ስህተት ነው። ነብዩ(ሰዐወ) እንዲህ ይላሉ ✅ በቡኻሪ በ3ኛ መፅሐፍ ላይ 2652 ነብዩ (ሰ.ዓ.ወ) ምርጡ ትውልድ የኔው ትውልድ ነው፤ ከዛም የሚቀጥለው ከዛም የሚቀጥለው ብለዋል። ℹ ነብዩ ምርጡ ትውልድ የሶሐቦች ከዛም ታኣቢዎች(ሶሐቦችን ያዩ) ከዛም የተአቢ ተከታዮች እነዚህ ሰለፉነ ሷሊሂን ይባላሉ። የወሃቢ መስራቹ አብደል ወሃብ ግን እነዚህን ኢማሞች በሙሉ አላውቃቸውም ብለዋል። በመጨረሻም ሶሒሕ ቡኻሪ ጥራዝ 3 ተ.ቁ 4565 " የሙስሊሙን ኡማ የሚከፋፍል ሰው ካለ በሰይፍ ምቱት እምቢ ብሎም ከድርጊቱ አልቆጠብም ካለ ግደሉት" ብለዋል።
165
7
. የቢዳኣ መንገዶች 📚📚📚📚📚📚 ክፍል -3 #ወህሃቢይ - ወህሃቢይ ምን አይነት መንገድ ነው? ቢስሚላህ የአላህን ሰላም የነቢያትም ሁሉ መደምደሚያ በሆኑት ነብዩ ሙሐመድ(ሰ.ዓ.ወ) ላይ እና በባልደረቦቻቸው፣ በሁሉንም የአላህ መልዕክተኞች እንዲሁም የእውነት መንገድ በተከተሉት ሁሉ ላይ ይውረድ። 30፡ 32 من الذين فرقوا دينهم وكانوا شيعا ۖ كل حزب بما لديهم فرحون << ከእነዚያ ሀይማኖታቸውን ከለያዩትና ክፍፍሎችም ከሆኑት (አትሁኑ)። ህዝብ ሁሉ እነሱ ዘንድ ባለው ነገር ተደሳቾች ናቸው።>> በአለማችን ላይ ብዙ ተከታይ ካሏቸው ሀይማኖቶች መካከል እስልምና ቁጥር አንድ ሀይማኖት ቢሆንም በዚህም ቅዱስ ሀይማኖት ውስጥ በቁጥር ብዙ የሆነ የክፍፍል ቡድኖች ወይም ጎራዎች እንደሚገኙም ይታወቃል። ከነዚህም ክፍፍል ግሩፖች መካከልም ሐምበሊይ፣ ሱፊይ፣ ሐነፊይ፣ ሰለፍይ፣ ሱንይ፣ አህለል ሀዲስ፣ #ወህሃቢይ፣ አህለል ሱና፣ ቁጡቢይ፣ መድኸሊይ፣ ሱሩሪይ፣ ጉርቢያተል አህለል ሀዲስ፣ ኢህዋንይ፣ ጃሚአተል አህለል ሀዲስ፣ ማሊኪይ፣ ሻፊእይ፣ ... በመባል ተከፋፍለዋል። ታድያ እነዚህ ግሩፖች ከየት መጡ? እንዴት ተመሠረቱ? በቅዱስ ቁርዓንና በሶሒሕ ሐዲስ ውስጥ ይታወቃሉ ወይ?? ለሚለው ጥያቄ ይህ ቻናል መልስ ይሰጣል። እንደሚታወቀው ይህንን ወሳኝ ርዕስ አስመልክቶ ከዚህ ቀደም በሁለት ተከታታይ ክፍሎች በቀረቡት ፕሮግራሞች ላይ ስለ ሰለፊይ እና ስለ ሐነፊይ ምንነትና የጎራዎቹ አመሠራረት ምን ይመስል እንደነበር ለማየት ችለን ነበር። ቀጥሎም በዚህ ክፍል -3 ደግሞ ወህሃቢይ ምን አይነት መንገድ ነው በሚል ርዕስ የወህሃቢይ ምንነትና አመሠራረቱ ምን እንደሚመስል በአላህ ፈቃድ እንቃኛለን። ወህሃቢዝም ወህሃቢዝም (አረብኛ፡ الوهابية , romanized: al-Wahhabiyya ) በሱኒ እስልምና ውስጥ በ18ኛው ክፍለ ዘመን ላይ በለውጥ አራማጁ በሙሐመድ ኢብኑ አብድ አልወሃብ (እአአ ከ1703 - 1792) እንቅስቃሴ ላይ የተመሠረተ የእምነት ጎራ ነው። 📁profile - ሙሉ ስም፦ ሙሐመድ ኢብኑ አብድ አልወሃብ ኢብን ሱለይማን ብን አሊ ኢብኑ ሙሐመድ ኢብኑ አህመድ ኢብን ራሺድ - የተወለዱት ፦ በ1703 (1115 ሂጅራ) - የተወለዱበት ስፍራ ፦ መካከለኛው አረቢያ ናጅድ ክልል አናንያ መንደር - የጋብቻ ሁኔታ ፦ ያገቡና የ8 ልጆች አባት - የልጆቻቸው ስም ዝርዝር ፦ አሊ ፣ ሀሰን፣ ሁሴን ፣ ኢብራሂም፣ አብዱላህ፣ አሊ፣ ፋቲማህ፣ አብዱላዚዝ - የሞቱት ፦ በ1792 (1206 ሂጅራ) ዲሪያህ - ዕድሜ ፦ ከ88-89 - ቤተ እምነት ፦ ሰለፊይ - ስራ ፦ ዳኝነት(ሀንበሊ , አህል አልሀዲት/ገለልተኛ) - እንቅስቃሴ ፦ ሙዋሒዲን - ታዋቂ ስራዎች ፦ ኪታቡ አት ተውሒድ ሙሐመድ ኢብኑ አብደል ወህሃብ (ረሂሙላህ) የተባሉት እኚህ ሼህ በመካከለኛው አረቢያ ናጅድ ክልል ውስጥ በምትገኝ መንደር ውስጥ ተቀምጠው እና በድህነት ይኖሩ ከነበሩት የአረብ ጎሣም ውስጥ በባኑ ተሚምም በ1703 (በ1115 ዓ.ሂ) ከዳኞች ቤተሠብ እንደተወለዱ ይታወቃል። የወሃቢይዝም ንቅናቄው ከመፈጠሩ በፊት በአካባቢው የእስልምና ትምህርት ታሪክ በጣም ውስን የነበረ ሲሆን በዚህም ምክንያት በወጣትነት ዘመናቸው መጠነኛ የሆነ ኢስላማዊ ትምህርት ማግኘት ችለዋል። ሼሁ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውም በሀንበሊ የህግ ትምህርት ቤት እንደተማሩና ትምህርት ቤቱም ደግሞ ደረጃውን የጠበቀ የኦርቶዶክስ የህግ ሥርዐተ ትምህርት መማርን ያቀፈ እንደነበርና የዚህ የኦርቶድክስ የህግ ስርዓትም በእሳቸውም የትውልድ አካባቢም በጣም ተስፋፍቶ ይገኝ የነበረ የትምህርት ህግ ነው። ሙሐመድ ኢብኑ አብደል ወህሃብ የሀንበሊ የህግ ሊቅ በመባል የሚታወቁ ሲሆኑ ከአባታቸው ባገኙትም እውቀት ታላቅ እውቅና ያተረፉ በመሆናቸውም የህግ ባለሙያ ፣ አክቲቪስት፣ የሐይማኖት መሪ፣ ሙስሊም ሰባኪ እና ተሐድሶ በማዕከላዊ አረቢያ ውስጥ ናጅድ የሚባሉ የዋሃቢ እንቅስቃሴዎችን መስራችም ሆነዋል።
139
8
ቁርዓንና ሐዲስ ብቻ በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩህሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፦ በኢስላም ከቁርዓንና ሐዲስ ውጪ ያሉት ሌሎች አስተምህሮዎች በሙሉ አዲስ ፈጠራዎች እንደሆኑና እንዲሁም ደግሞ ቁርዓን ለሠው ልጆች መገሰጫ ሲሆን ለነብዩ(ሰዐወ) የወረደም አምላካዊ ማስረጃ የሆነ ቃል ነው። ለዚህም ደግሞ አላህ(ሱወ) እንዲህ ይላል፦ 10፡37 وما كان هذا القرآن أن يفترى من دون الله ولكن تصديق الذي بين يديه وتفصيل الكتاب لا ريب فيه من رب العالمين ይህም ቁርኣን ከአላህ ሌላ (ከሆነ ፍጡር) የተቀጠፈ ሊሆን አይገባውም፡፡ ግን ያንን ከእርሱ በፊት ያለውን (መጽሐፍ) የሚያረጋግጥና በመጽሐፉ ውስጥ ያለውን የሚዘረዝር በእርሱ ጥርጣሬ የሌለበት ሲሆን ከዓለማት ጌታ (የተወረደ) ነው፡፡ 45፡ 6-7 تلك آيات الله نتلوها عليك بالحق ۖ فبأي حديث بعد الله وآياته يؤمنون ويل لكل أفاك أثيم እነዚህ ባንተ ላይ በውነት የምናነባቸው ሲኾኑ የአላህ ማስረጃዎች ናቸው፡፡ ከአላህና ከማስረጃዎቹም ወዲያ በየትኛው ንግግር ያምናሉ? ውሸታም ኀጢአተኛ ለኾነ ሁሉ ወዮለት፡፡ (ጥፋት ተገባው)፡፡ እናም ይህንን አምላካዊ ማስረጃ ቃል የሆነውን ቅዱስ ቁርዓን ደግሞ መቼም ቢሆን በማንም የማይለወጥ ቃል መሆኑን ሲናገር እንዲህ ይላል፦ 18፡27] واتل ما أوحي إليك من كتاب ربك ۖ لا مبدل لكلماته ولن تجد من دونه ملتحدا ከጌታህም መጽሐፍ ወደ አንተ የተወረደውን አንብብ፡፡ ለቃላቶቹ ለዋጭ የላቸውም፡፡ ከእርሱም በቀር መጠጊያን በፍጹም አታገኝም፡፡ ታድያም ቁርዓንና ሐዲስ መከተል ለሙስሊሞች ብቸኛው አማራጭ መሆኑን ነብዩ(ሰዐወ) የተናገሩ ሲሆን ከዚህ ውጪ የሆነ ማንኛውም ፈጠራ ቢድኣ ነው በማለት እንዲህ ይላሉ፦ ሶሒሕ ቡኻሪ ቅፅ 9፣ መጽሐፍ 92፣ ቁጥር 382 በአብደላህ የተተረከ በላጩ ንግግር (ንግግር) የአላህ ኪታብ (ቁርኣን) ሲሆን በላጩ መንገድ የመሐመድ መንገድ ነው፡ ከሁሉ የከፋው ደግሞ መናፍቃን (እነዚያ አዲስ ነገሮች ወደ ሃይማኖት የገቡ) ናቸው። የምትስፈራሩትም ሁሉ በእርግጥ ይፈጸማል። እናንተም አታመልጡም። ***** ይህንንም በተመለከተ አላህ(ሱወ) እንዲህ ይላል፦ 3፡77 إن الذين يشترون بعهد الله وأيمانهم ثمنا قليلا أولئك لا خلاق لهم في الآخرة ولا يكلمهم الله ولا ينظر إليهم يوم القيامة ولا يزكيهم ولهم عذاب أليم እነዚህ በአላህ ቃል ኪዳንና በመሐላዎቻቸው ጥቂትን ዋጋ የሚለውጡ እነዚያ በመጨረሻይቱ ዓለም ምንም ዕድል የላቸውም፡፡ በትንሣኤ ቀንም አላህ አያነጋግራቸውም፡፡ ወደ እነርሱም አይመለከትም አያነጻቸውምም፡፡ ለነሱም አሳማሚ ቅጣት አላቸው፡፡ በመጨረሻም የአለሙ እዝነት የሆኑት ነብይ(ሰዐወ) እንዲህ ሲሉ ይናገራሉ፦ ሶሒሕ ቡኻሪ ቅፅ 9 መጽሐፍ 92፣ ቁጥር 387 አቡ ሙሳ እንደዘገቡት ነብዩ (ሶ.ዐ.ወ) እንዲህ አሉ፡- “የኔ ምሳሌና የተላክሁበት ምሳሌ ወደ አንዳንድ ሰዎች መጥቶ፡- ሰዎች ሆይ! የጠላትን ጦር በዓይኔ አይቻለሁ፤ ራቁቴንም ነኝ ያለው ሰው ነው። አስጠንቃቂ ነፍሶቻችሁን ጠብቁ። ከህዝቦቹም ጭፍሮች ለእርሱ ታዘዙ። እስኪድኑ ድረስም በሌሊት ሸሹ። ከእነርሱም ሌላይቱ ክፍል በርሱ ካዱ። ጭፍሮቹም በመጣባቸው ጊዜ በየቦታው ተቀመጡ። ገደሉአቸውም። አጠፋቸውም። የዚያ ሰው እኔን የሚታዘዘውንና ያመጣሁትን (ቁርኣንን እና ሱናን) የተከተለ፣ እኔንም ያልታዘዘውንና ያመጣሁትን እውነት የካደ ሰው ምሳሌ ነው። ***** t.me//AkeelComparative
83
9
#ከሶሒሕ ቡኻሪ አምድ 📚📚📚📚📚📚📚📚 ቅፅ 9፣ መጽሐፍ 86፣ ቁጥር 96 አብደላህ ቢን ዑመር ዘግበውታል። ነብዩ (ሶ.ዐ.ወ) “ከዳተኛ ሁሉ በትንሳኤ ቀን የሚታወቅበት ባንዲራ ይኖረዋል” ብለዋል። ***** ቅፅ 9፣ መጽሐፍ 89፣ ቁጥር 290 አቡ ሁረይራ ዘግበውታል። የአላህ መልእክተኞች እንዲህ ብለዋል፡- ‹‹ከሰዎች ሁሉ የከፋው ባለ ሁለት ፊት፣ ወደ አንዳንድ ሰዎች አንድ ዐይን ኾኖ፣ ለከፊሉም በሌላ ፊት የሚመጣ ነው። ***** ቅፅ 9፣ መጽሐፍ 90፣ ቁጥር 339 በአናስ የተተረከ ነብዩ (ሶ.ዐ.ወ) “ሞትን አትናፍቅ” ሲሉ ባልሰማሁ ኖሮ (እናፍቅ ነበር)። ***** ቅፅ 9፣ መጽሐፍ 90፣ ቁጥር 341 ሰዕድ ቢን ዑበይድን ዘግበውታል። (የአብዱረህማን ብን አዝሀር ማውላ) የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል፡- ‹‹ማንኛችሁም ሞትን አይመኝ፤ ምክንያቱም ጥሩ ሰው ከሆነ መልካም ስራውን ይጨምርለታል፤ መጥፎ ሠሪም ከሆነ ክፉ ሥራችሁን ትታችሁ ንስሐ ግቡ። t.me//AkeelComparative
73
10
የአምላክና የእየሱስ ልዩነቶች፦ 1) የመመለክ ልዩነት(እየሱስ ተመላኪ አይደለም!) እየሱስ ለአምላኩ የአምልዕኮ ተግባራትን የፈፀመ እንዲሁም አምላኩን አምላኪ እንጂ ተመላኪ አይደለም። ለምሳሌ ፀሎት፣ ስግደት፣ ልመና፣ ፆም፣ መመካት፣... ለእየሱስ ተገቢው አይደለም። ምክንያቱም የአምልዕኮ ተግባራትን ለአምላኩ በመፈፀሙ ፦ ✅ ስግደት - ለአምላክ ብቻ የሚገባው መሆኑን እየሱስ ይመሰክራል። - የማርቆስ ወንጌል 1፥35 " ሌሊትም ሳለ በምደረ በዳ ሄዶ ፀለየ(ሰገደ) - የዮሐንስ ወንጌል 4፥ 24 " እግዚአብሔር መንፈስ ነው የሚሠግዱለትም በመንፈስና በእውነት ነው።" ✅ ልመና (ፀሎት) - ልመና ለአምላክ ብቻ የሚገባው መሆኑን እየሱስ ይመሠክራል። - የማቴዎስ ወንጌል 6፥ 6 " በስውር ላለው አምላክህ ፀልይ።" - የማርቆስ ወንጌል 6፥46 "... ሊፀልይ ወደ ተራራ ወጣ።" - የማቴዎስ ወንጌል 6፥ 8-10 " ስትለምኑት አምላካችሁ የሚያስፈልጋችሁን ያውቃልና እንግዲህ እናንተስ እንዲህ ብላችሁ ፀልዩ...። ✅ ፆም - በፆም ወቅት አንድ ሰው ምግብ ባለመብላት፣ መጠጥ ባለመጠጣትና ስሜቱን በመግዛት ለአምላክ ብሎ መፆም እንዳለበትና ምንዳውም የሚከፍለውም አምላክ እንደሆነ ረሱል(ሰ.ዓ.ወ) ተናግረዋል። ታድያ ይህን ፆም እየሱስም ለአምላኩ ብሎ ፆሟል። - የማቴዎስ ወንጌል 4፥2 " እየሱስም አርባ ቀንና አርባ ሌሊት ከጦመ በኋላ ተራበ።" 2) እንቅልፍ የመተኛትና ያለመተኛት ልዩነት 2.1 እግዚአብሔር እንቅልፍ የማይተኛና የማያንቀላፋ አምላክ ነው!! - መዝሙረ ዳዊት 121፡ 4 " እነሆ፥ እስራኤልን የሚጠብቅ #አይተኛም #አያንቀላፋምም።" ይህንን እውነታ ቁርዓንም እንዲህ ይገልፀዋል፦ 2፡255 الله لا إله إلا هو الحي القيوم ۚ لا تأخذه سنة ولا نوم ۚ له ما في السماوات وما في الأرض ۗ من ذا الذي يشفع عنده إلا بإذنه ۚ يعلم ما بين أيديهم وما خلفهم ۖ ولا يحيطون بشيء من علمه إلا بما شاء ۚ وسع كرسيه السماوات والأرض ۖ ولا يئوده حفظهما ۚ وهو العلي العظيم አላህ ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ ሕያው ራሱን ቻይ ነው፡፡ #ማንገላጀትም #እንቅልፍም #አትይዘውም፡፡ በሰማያት ውስጥና በምድር ውስጥ ያለው ሁሉ የርሱ ብቻ ነው፡፡ ያ እርሱ ዘንድ በፈቃዱ ቢኾን እንጅ የሚያማልድ ማነው? (ከፍጡሮች) በፊታቸው ያለውንና ከኋላቸው ያለውን ሁሉ ያውቃል፡፡ በሻውም ነገር እንጂ ከዕውቀቱ በምንም ነገር አያካብቡም (አያውቁም)፡፡ መንበሩ ሰማያትንና ምድርን ሰፋ፡፡ ጥበቃቸውም አያቅተውም፡፡ እርሱም የሁሉ በላይ ታላቅ ነው፡፡ 2.2 እየሱስ እንቅልፍ የሚተኛ ነው!! ሌላው እየሱስ ከእግዚአብሔር ጋር ያለው ልዩነት ይህ እንቅልፍ የመተኛቱ ጉዳይ ሲሆን በዚህም እየሱስ ከተወሰኑ ሰዎች ጋር ሆነው በመርከብ ባህር እየተሻገሩ በነበሩበት ወቅት ባህሩ መናወጥ ጀመረ። ነገር ግን ሰዎቹ በዚህ ጊዜ እየሱስ እንቅልፉን ተኝቶ አገኙት። ከተኛበትም አነቁት!!! - የማርቆስ ወንጌል 4፥ 38 " እርሱም(እየሱስ) በስተኋላዋ #ትራስ #ተንተርሶ #ተኝቶ #ነበር፤ #አንቅተውም። መምህር ሆይ፥ ስንጠፋ አይገድህምን? አሉት።"
154
11
ትከ ቢረᎅን (ልጅ ቢኖረው) በአላህ ሽም አቸም ተጨር ሩኅሩህ አቸም ተጨረ አዛኝ በኸረ ሁት፡፡ 43፥81 «ያአልረሕማን ትከ (ኤነን ባንኸሬ) ቢረውን እያ የትከታ ቢትገዞ ህኖ የመዠመሪያ ባነሁ» በኖ፡፡ قُلْ إِن كَانَ لِلرَّحْمَـٰنِ وَلَدٌ فَأَنَا أَوَّلُ الْعَابِدِينَ ዐበይት ክርስቲያን ህኖ፦ "ወልድ ታአብ ባሕርይ ባሕርይ ወሰደም፣ ተጅስማም ጅስማ ወሰደምም፣ አብም አኸረም፣ ሁትም መሠረም፣ ተሁትም ወጣም ፣ ተጨነም፣ ተረከበም" በበሮት አሏህም ወላዲ መሢሁዌ ደሞ ተወላዲ ኤፐቦም ያአሏህ ቁራጭ ቃር አመነቦለም፦ 43፥15 ተባሪያታም የሁት ቁራጭ ( ጨቅራ ትከ ) ትከ አመነቦለም ፡፡ ሰብ በእርግጥ ግልጽ ይኸዳ ቃሩ ፡፡ وَجَعَلُوا لَهُ مِنْ عِبَادِهِ جُزْءًا ۚ إِنَّ الْإِنسَانَ لَكَفُورٌ مُّبِينٌ ዝህ የባሕርይ ትከ ይውሪ ሁት ያአሏህ ኤነን፥ አሏህ እማቱ፥ ሁት ተሟንነተታምም ተምንነተታምም ሟንም አንጨነ። ተሁት ሟንነትምም ምንነትም የትጨነ ሟኒም ኤነ፥ ተሁት የትጨነ ቃር ምርም አምላክ ኤነ ፦ 112፥1 በር «ሁት አላህ እማቱ፡፡ قُلْ هُوَ اللَّهُ أَحَدٌ 112፥3 አንጨነ፤ አንትጨነ፡፡ لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ 23፥91 አላህ ምርም ትከ አንጨነ፡፡ ተሁትም ጋᎀወ እማትም አምላክ ኤነ፡፡ مَا اتَّخَذَ اللَّهُ مِن وَلَدٍ وَمَا كَانَ مَعَهُ مِنْ إِلَـٰهٍ የቡር ዘንጋቴንየም ትንገባነ አምላከንዳ አሏህ የባሕርይ ትከ ኤነን ኸማ ያመልክቶት የትጠቀመወም ሁት ሐርፉ አሽ-ሸርጥ ዌም አሽ-ሸርጡ። "ሐርፉ አሽ-ሸርጥ" حَرْف الشَرْط በሮት "ሁኔታዊ መስተዋድድ"conditional particle" ቲኸር፦ 43፥81 «ያአልረሕማን ትከ (ኤነን ባንኸሬ) ቢረውን እያ የትከታ ቢትገዞ ህኖ የመዠመሪያ ባነሁ» በኖ፡፡ قُلْ إِن كَانَ لِلرَّحْمَـٰنِ وَلَدٌ فَأَنَا أَوَّلُ الْعَابِدِينَ "ኢን" إِن ዌም ደሞ "ለው" لَوْ ይብር ሁት በሰዋሰው አቀማመጥ ሐርፉ አሽ-ሸርጡ፥ በዝ አንቀጽ ᎈወር "ኢን" إِن የበሮትም የገፓ ሐርፉ አሽ-ሸርጥ "አሏህም ትከ ኤነን የኸሬ የዒሣ አትገዞ " ይብር ቃሩ ባንኸሬ " " ትከ በረᎍወረን ተገዞት ይቻል" ይብር ቃር ፍፁም አንኸረ። የዝህ አንቀጽ ተመሳሴ የኸረ አት የሙግት ናሙና ተቁርዓን 7፡143 ናቅርብነ፦ 👉 በመዠመሪያ ደረጃ በቁርዓን ደን ያት ቃር ዌም ያት ዘንጋ ትርጉመታ ምቃሩ ቧርምታ ቲሰዊ ባርበት (በ4) ኤነት ኤማ ትርጉመታ ይᎈቼ፦ 1) ቁርዓን በቁርዓን ይᎈቼ 2) ረሡል(ሰዐወ) በዝረከበዊ ሐዲስ ይትረጉሙዊ 3) ሶሐባ በዝረከበዊ ንግግር ትርጉመታ ይᎈቼ 4) በቋንቋ ይትረጉሙዊ ✅ በዝም ኤነት ሁኔታ <የ>43፡ 81 ሁትም ሁኔታዌ የቁርዓን በቁርዓን ፍቺ ትርጉም ንፍታኔም ታነ <በ> 7፡143 ንዥኔ፦ 7፥143 <<ሙሴም የጒወቸንዳ በቸነሜምም ጔታመታ ባዝራⷈን ግዝየ፡- *«ጔታኖ ሆይ! ያኼንየ አዥ የኸሬ እፍታኸ አተዤ» ባረም፡፡ አላህም፡- «በፍጹም አታዤ ግን የቘቶዌንየ/የተራራ ሁቴንየ ወኸት ኧዥ፡፡ " በመደርመታ ነካምታ/ ቾናምታ ባሸሁወን በእርግጥ ታዤቴ"» ቧረንም፡፡ ጔታታም የቘቶዌም/የተራራዌም በትጉወለፀለ ግዝየ እንክትክት አᎀነንም፡፡ ሙሴም ኮ ባረም ወጠቀም፡፡ ቃዠ በባረም ጋᎀ «ጥርርነት/ጥራት የትገባኸ፡፡ ያኼንየ ተዠፐርሁም፡፡ እያም የምእምናን መዠመሪያንሁ» ባረም፡፡ وَلَمَّا جَاءَ مُوسَىٰ لِمِيقَاتِنَا وَكَلَّمَهُ رَبُّهُ قَالَ رَبِّ أَرِنِي أَنظُرْ إِلَيْكَ ۚ قَالَ لَن تَرَانِي وَلَـٰكِنِ انظُرْ إِلَى الْجَبَلِ فَإِنِ اسْتَقَرَّ مَكَانَهُ فَسَوْفَ تَرَانِي ۚ فَلَمَّا تَجَلَّىٰ رَبُّهُ لِلْجَبَلِ جَعَلَهُ دَكًّا وَخَرَّ مُوسَىٰ صَعِقًا ۚ فَلَمَّا أَفَاقَ قَالَ سُبْحَانَكَ تُبْتُ إِلَيْكَ وَأَنَا أَوَّلُ الْمُؤْمِنِينَ በዝህ አንቀጽ ᎈወር "ኢን" إِن የበሮት የገፓዌ ሐርፉ አሽ-ሸርጥ "ቘቶዌ/ተራራዌ በመደረታ ኤረጋ ቃር የኸሬ ስለዚ አታዤ " ይብር ባንኸሬ " በመደርመታ በረፐረ ኸማ #በቾና_ታዤቴ ፣ #ይቾናምታ_ታዤቴ ፣ #ይቾና_የኸሬ_ታዤቴ" በሮት ያአንኸረ ኸማ እንም በተመሳሴመታ ተᎈወሬ ያነም አንቀጽዌ በዝም ኤነት በዝም ልክ ተረዶት ይቻል። "በመደርመታ ነካም በቾና" ወበር "ኤረጋ" በሮት በኸረ "ትከ ቢረውን" ወበርም "ኤነን" በሮቱ፥ በጥቅለታ "በመደርመታ ነካም በቾና በእርግጥ ታዤቴ" በሮት "ኤረጋ አታዤ" የበሮት ይገልፄ የቸነ ግነታዊ አገላለጽ የኸረ ኸማ እንም "ያአልረሕማን ትከ ቢረውን" በሮት "ያአልረሕማን ትከ ኤነን" ይብር ሁት ይገልፄ የቸነ የኸረ ግነታዊ አገላለጹ። ዕውቀት ኤባር የኸረ ባተሎምም ዘባተሎም እሳቤ ጠወጭም ያአሏህ ንግግር ትተቸቦⷌ ያስችል የኸረ የሞራል ቆትም፣ ደረግም፣ ወኔም ኤነናሁ። አሏህ ሂዳያ ያብሁሁ፥ ይናም ጽናቱታ ያብንደ! አሚን። ጉራጊኛው ትርጉም በ t.me//AkeelComparative ✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ t.me/Wahidcomguragiga ወሠላሙ ዐለይኩም
118
12
ልጅ ቢኖረው በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡ 43፥81 «ለአልረሕማን ልጅ ቢኖረው እኔ ለልጁ የተገዢዎቹ መጀመሪያ ነኝ» በላቸው፡፡ قُلْ إِن كَانَ لِلرَّحْمَـٰنِ وَلَدٌ فَأَنَا أَوَّلُ الْعَابِدِينَ ዐበይት ክርስቲያኖች፦ "ወልድ ከአብ ባሕርይ ባሕርይን ወስዶ፣ ከአካሉ አካልን ወስዶ እና አብን አህሎና መስሎ ከእርሱ ወጣ፣ ተወለደ፣ ተገኘ" በማለት አሏህን ወላዲ መሢሑን ተወላዲ በማድረግ ለአሏህ ቁራጭን አደረጉለት፦ 43፥15 ከባሮቹም ለእርሱ ቁራጭን ልጅ አደረጉለት፡፡ ሰው በእርግጥ ግልጽ ከሓዲ ነው፡፡ وَجَعَلُوا لَهُ مِنْ عِبَادِهِ جُزْءًا ۚ إِنَّ الْإِنسَانَ لَكَفُورٌ مُّبِينٌ ይህ የባሕርይ ልጅ የሚባል ለአሏህ የለውም፥ አሏህ አንድ ነው፥ እርሱ ከማንነቱ እና ከምንነቱ ማንንም አልወለደም። ከእርሱ ማንነት እና ምንነት የተወለደ ማንም የለም፥ ከእርሱ የተወለደ ማንም አምላክ የለም፦ 112፥1 በል «እርሱ አላህ አንድ ነው፡፡ قُلْ هُوَ اللَّهُ أَحَدٌ 112፥3 አልወለደም፤ አልተወለደምም፡፡ لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ 23፥91 አላህ ምንም ልጅን አልወለደም፡፡ ከእርሱም ጋር አንድም አምላክ የለም፡፡ مَا اتَّخَذَ اللَّهُ مِن وَلَدٍ وَمَا كَانَ مَعَهُ مِنْ إِلَـٰهٍ ወደ ፈትለ ነገሩ ስንገባ አምላካችን አሏህ የባሕርይ ልጅ እንደሌለው ለማመላከት የተጠቀመበት ሐርፉ አሽ-ሸርጥ በመጠቀም ነው፥ "ሐርፉ አሽ-ሸርጥ" حَرْف الشَرْط ማለት "ሁኔታዊ መስተዋድድ"conditional particle" ነው፦ 43፥81 «ለአልረሕማን ልጅ ቢኖረው እኔ ለልጁ የተገዢዎቹ መጀመሪያ ነኝ» በላቸው፡፡ قُلْ إِن كَانَ لِلرَّحْمَـٰنِ وَلَدٌ فَأَنَا أَوَّلُ الْعَابِدِينَ "ኢን" إِن ወይም "ለው" لَوْ በሰዋሰው አቀማመጥ ሐርፉ አሽ-ሸርጥ ነው፥ እዚህ አንቀጽ ላይ "ኢን" إِن የሚለው የገባው ሐርፉ አሽ-ሸርጥ "አሏህ ልጅ የለውምና ስለዚህ ዒሣን አትገዙት" እንጂ "ልጅ ካለው መገዛት ይቻላል" የሚል በፍጹም አይደለም። ለዚህ አንቀጽ ተመሳሳይ አንድ የሙግት ናሙና እናቅርብ፦ 7፥143 ሙሳም ለቀጠሯችን በመጣና ጌታውም ባነጋገረው ጊዜ፡- *«ጌታዬ ሆይ! አሳየኝ ወደ አንተ እመለከታለሁና» አለ፡፡ አላህም፡- «በፍጹም አታየኝም ግን ወደ ተራራው ተመልከት፡፡ "በስፍራውም ቢረጋ በእርግጥ ታየኛለህ"» አለው፡፡ ጌታው ለተራራው በተገለጸ ጊዜ እንኩትኩት አደረገው፡፡ ሙሳም ጮሆ ወደቀ፡፡ በአንሰራራም ጊዜ «ጥራት ይገባህ፡፡ ወደ አንተ ተመለስኩ፡፡ እኔም የምእምናን መጀመሪያ ነኝ» አለ፡፡ وَلَمَّا جَاءَ مُوسَىٰ لِمِيقَاتِنَا وَكَلَّمَهُ رَبُّهُ قَالَ رَبِّ أَرِنِي أَنظُرْ إِلَيْكَ ۚ قَالَ لَن تَرَانِي وَلَـٰكِنِ انظُرْ إِلَى الْجَبَلِ فَإِنِ اسْتَقَرَّ مَكَانَهُ فَسَوْفَ تَرَانِي ۚ فَلَمَّا تَجَلَّىٰ رَبُّهُ لِلْجَبَلِ جَعَلَهُ دَكًّا وَخَرَّ مُوسَىٰ صَعِقًا ۚ فَلَمَّا أَفَاقَ قَالَ سُبْحَانَكَ تُبْتُ إِلَيْكَ وَأَنَا أَوَّلُ الْمُؤْمِنِينَ እዚህ አንቀጽ ላይ "ኢን" إِن የሚለው የገባው ሐርፉ አሽ-ሸርጥ "ተራራው አይረጋምና ስለዚህ አታየኝም" እንጂ "ቢረጋ ታየኛለህ" ማለት እንዳልሆነ ሁሉ በተመሳሳይ ከላይ ያለውን አንቀጽ በዚህ ልክ እና መልክ መረዳት ይቻላል። "በስፍራውም ቢረጋ" ማለት "አይረጋም" ማለት ከሆነ "ልጅ ቢኖረው" ማለት "የለውም" ማለት ነው፥ በጥቅሉ "በስፍራውም ቢረጋ በእርግጥ ታየኛለህ" ማለት "አይረጋም አታየኝም" የሚለውን ለመግለጽ የመጣ ግነታዊ አገላለጽ እንደሆነ ሁሉ "ለአልረሕማን ልጅ ቢኖረው" ማለት "ለአልረሕማን ልጅ የለውም" የሚለውን የሚለውን ለመግለጽ የመጣ ግነታዊ አገላለጽ ነው። ዕውቀት አልባ የሆነ ባተሎ እና ዘባተሎ እሳቤ ይዞ የአሏህን ንግግር ለመተቸት የሚያስችል የሞራል ብቃት፣ አቅም፣ ወኔም የላችሁም። አሏህ ሂዳያ ይስጣችሁ፥ ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን። ✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ https://t.me/Wahidcom ወሠላሙ ዐለይኩም
98
13
ትከ ቢረᎅን (ልጅ ቢኖረው) በአላህ ሽም አቸም ተጨር ሩኅሩህ አቸም ተጨረ አዛኝ በኸረ ሁት፡፡ 43፥81 «ያአልረሕማን ትከ (ኤነን ባንኸሬ) ቢረውን እያ የትከታ ቢትገዞ ህኖ የመዠመሪያ ባነሁ» በኖ፡፡ قُلْ إِن كَانَ لِلرَّحْمَـٰنِ وَلَدٌ فَأَنَا أَوَّلُ الْعَابِدِينَ ዐበይት ክርስቲያን ህኖ፦ "ወልድ ታአብ ባሕርይ ባሕርይ ወሰደም፣ ተጅስማም ጅስማ ወሰደምም፣ አብም አኸረም፣ ሁትም መሠረም፣ ተሁትም ወጣም ፣ ተጨነም፣ ተረከበም" በበሮት አሏህም ወላዲ መሢሁዌ ደሞ ተወላዲ ኤፐቦም ያአሏህ ቁራጭ ቃር አመነቦለም፦ 43፥15 ተባሪያታም የሁት ቁራጭ ( ጨቅራ ትከ ) ትከ አመነቦለም ፡፡ ሰብ በእርግጥ ግልጽ ይኸዳ ቃሩ ፡፡ وَجَعَلُوا لَهُ مِنْ عِبَادِهِ جُزْءًا ۚ إِنَّ الْإِنسَانَ لَكَفُورٌ مُّبِينٌ ዝህ የባሕርይ ትከ ይውሪ ሁት ያአሏህ ኤነን፥ አሏህ እማቱ፥ ሁት ተሟንነተታምም ተምንነተታምም ሟንም አንጨነ። ተሁት ሟንነትምም ምንነትም የትጨነ ሟኒም ኤነ፥ ተሁት የትጨነ ቃር ምርም አምላክ ኤነ ፦ 112፥1 በር «ሁት አላህ እማቱ፡፡ قُلْ هُوَ اللَّهُ أَحَدٌ 112፥3 አንጨነ፤ አንትጨነ፡፡ لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ 23፥91 አላህ ምርም ትከ አንጨነ፡፡ ተሁትም ጋᎀወ እማትም አምላክ ኤነ፡፡ مَا اتَّخَذَ اللَّهُ مِن وَلَدٍ وَمَا كَانَ مَعَهُ مِنْ إِلَـٰهٍ የቡር ዘንጋቴንየም ትንገባነ አምላከንዳ አሏህ የባሕርይ ትከ ኤነን ኸማ ያመልክቶት የትጠቀመወም ሁት ሐርፉ አሽ-ሸርጥ ዌም አሽ-ሸርጡ። "ሐርፉ አሽ-ሸርጥ" حَرْف الشَرْط በሮት "ሁኔታዊ መስተዋድድ"conditional particle" ቲኸር፦ 43፥81 «ያአልረሕማን ትከ (ኤነን ባንኸሬ) ቢረውን እያ የትከታ ቢትገዞ ህኖ የመዠመሪያ ባነሁ» በኖ፡፡ قُلْ إِن كَانَ لِلرَّحْمَـٰنِ وَلَدٌ فَأَنَا أَوَّلُ الْعَابِدِينَ "ኢን" إِن ዌም ደሞ "ለው" لَوْ ይብር ሁት በሰዋሰው አቀማመጥ ሐርፉ አሽ-ሸርጡ፥ በዝ አንቀጽ ᎈወር "ኢን" إِن የበሮትም የገፓ ሐርፉ አሽ-ሸርጥ "አሏህም ትከ ኤነን የኸሬ የዒሣ አትገዞ " ይብር ቃሩ ባንኸሬ " " ትከ በረᎍወረን ተገዞት ይቻል" ይብር ቃር ፍፁም አንኸረ። የዝህ አንቀጽ ተመሳሴ የኸረ አት የሙግት ናሙና ተቁርዓን 7፡143 ናቅርብነ፦ 👉 በመዠመሪያ ደረጃ በቁርዓን ደን ያት ቃር ዌም ያት ዘንጋ ትርጉመታ ምቃሩ ቧርምታ ቲሰዊ ባርበት (በ4) ኤነት ኤማ ትርጉመታ ይᎈቼ፦ 1) ቁርዓን በቁርዓን ይᎈቼ 2) ረሡል(ሰዐወ) በዝረከበዊ ሐዲስ ይትረጉሙዊ 3) ሶሐባ በዝረከበዊ ንግግር ትርጉመታ ይᎈቼ 4) በቋንቋ ይትረጉሙዊ ✅ በዝም ኤነት ሁኔታ <የ>43፡ 81 ሁትም ሁኔታዌ የቁርዓን በቁርዓን ፍቺ ትርጉም ንፍታኔም ታነ <በ> 7፡143 ንዥኔ፦ 7፥143 <<ሙሴም የጒወቸንዳ በቸነሜምም ጔታመታ ባዝራⷈን ግዝየ፡- *«ጔታኖ ሆይ! ያኼንየ አዥ የኸሬ እፍታኸ አተዤ» ባረም፡፡ አላህም፡- «በፍጹም አታዤ ግን የቘቶዌንየ/የተራራ ሁቴንየ ወኸት ኧዥ፡፡ " በመደርመታ ነካምታ/ ቾናምታ ባሸሁወን በእርግጥ ታዤቴ"» ቧረንም፡፡ ጔታታም የቘቶዌም/የተራራዌም በትጉወለፀለ ግዝየ እንክትክት አᎀነንም፡፡ ሙሴም ኮ ባረም ወጠቀም፡፡ ቃዠ በባረም ጋᎀ «ጥርርነት/ጥራት የትገባኸ፡፡ ያኼንየ ተዠፐርሁም፡፡ እያም የምእምናን መዠመሪያንሁ» ባረም፡፡ وَلَمَّا جَاءَ مُوسَىٰ لِمِيقَاتِنَا وَكَلَّمَهُ رَبُّهُ قَالَ رَبِّ أَرِنِي أَنظُرْ إِلَيْكَ ۚ قَالَ لَن تَرَانِي وَلَـٰكِنِ انظُرْ إِلَى الْجَبَلِ فَإِنِ اسْتَقَرَّ مَكَانَهُ فَسَوْفَ تَرَانِي ۚ فَلَمَّا تَجَلَّىٰ رَبُّهُ لِلْجَبَلِ جَعَلَهُ دَكًّا وَخَرَّ مُوسَىٰ صَعِقًا ۚ فَلَمَّا أَفَاقَ قَالَ سُبْحَانَكَ تُبْتُ إِلَيْكَ وَأَنَا أَوَّلُ الْمُؤْمِنِينَ በዝህ አንቀጽ ᎈወር "ኢን" إِن የበሮት የገፓዌ ሐርፉ አሽ-ሸርጥ "ቘቶዌ/ተራራዌ በመደረታ ኤረጋ ቃር የኸሬ ስለዚ አታዤ " ይብር ባንኸሬ " በመደርመታ በረፐረ ኸማ #በቾና_ታዤቴ ፣ #ይቾናምታ_ታዤቴ ፣ #ይቾና_የኸሬ_ታዤቴ" በሮት ያአንኸረ ኸማ እንም በተመሳሴመታ ተᎈወሬ ያነም አንቀጽዌ በዝም ኤነት በዝም ልክ ተረዶት ይቻል። "በመደርመታ ነካም በቾና" ወበር "ኤረጋ" በሮት በኸረ "ትከ ቢረውን" ወበርም "ኤነን" በሮቱ፥ በጥቅለታ "በመደርመታ ነካም በቾና በእርግጥ ታዤቴ" በሮት "ኤረጋ አታዤ" የበሮት ይገልፄ የቸነ ግነታዊ አገላለጽ የኸረ ኸማ እንም "ያአልረሕማን ትከ ቢረውን" በሮት "ያአልረሕማን ትከ ኤነን" ይብር ሁት ይገልፄ የቸነ የኸረ ግነታዊ አገላለጹ። ዕውቀት ኤባር የኸረ ባተሎምም ዘባተሎም እሳቤ ጠወጭም ያአሏህ ንግግር ትተቸቦⷌ ያስችል የኸረ የሞራል ቆትም፣ ደረግም፣ ወኔም ኤነናሁ። አሏህ ሂዳያ ያብሁሁ፥ ይናም ጽናቱታ ያብንደ! አሚን። ጉራጊኛው ትርጉም በ t.me//AkeelComparative ✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ t.me/Wahidcomguragiga ወሠላሙ ዐለይኩም
1
14
ልጅ ቢኖረው በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡ 43፥81 «ለአልረሕማን ልጅ ቢኖረው እኔ ለልጁ የተገዢዎቹ መጀመሪያ ነኝ» በላቸው፡፡ قُلْ إِن كَانَ لِلرَّحْمَـٰنِ وَلَدٌ فَأَنَا أَوَّلُ الْعَابِدِينَ ዐበይት ክርስቲያኖች፦ "ወልድ ከአብ ባሕርይ ባሕርይን ወስዶ፣ ከአካሉ አካልን ወስዶ እና አብን አህሎና መስሎ ከእርሱ ወጣ፣ ተወለደ፣ ተገኘ" በማለት አሏህን ወላዲ መሢሑን ተወላዲ በማድረግ ለአሏህ ቁራጭን አደረጉለት፦ 43፥15 ከባሮቹም ለእርሱ ቁራጭን ልጅ አደረጉለት፡፡ ሰው በእርግጥ ግልጽ ከሓዲ ነው፡፡ وَجَعَلُوا لَهُ مِنْ عِبَادِهِ جُزْءًا ۚ إِنَّ الْإِنسَانَ لَكَفُورٌ مُّبِينٌ ይህ የባሕርይ ልጅ የሚባል ለአሏህ የለውም፥ አሏህ አንድ ነው፥ እርሱ ከማንነቱ እና ከምንነቱ ማንንም አልወለደም። ከእርሱ ማንነት እና ምንነት የተወለደ ማንም የለም፥ ከእርሱ የተወለደ ማንም አምላክ የለም፦ 112፥1 በል «እርሱ አላህ አንድ ነው፡፡ قُلْ هُوَ اللَّهُ أَحَدٌ 112፥3 አልወለደም፤ አልተወለደምም፡፡ لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ 23፥91 አላህ ምንም ልጅን አልወለደም፡፡ ከእርሱም ጋር አንድም አምላክ የለም፡፡ مَا اتَّخَذَ اللَّهُ مِن وَلَدٍ وَمَا كَانَ مَعَهُ مِنْ إِلَـٰهٍ ወደ ፈትለ ነገሩ ስንገባ አምላካችን አሏህ የባሕርይ ልጅ እንደሌለው ለማመላከት የተጠቀመበት ሐርፉ አሽ-ሸርጥ በመጠቀም ነው፥ "ሐርፉ አሽ-ሸርጥ" حَرْف الشَرْط ማለት "ሁኔታዊ መስተዋድድ"conditional particle" ነው፦ 43፥81 «ለአልረሕማን ልጅ ቢኖረው እኔ ለልጁ የተገዢዎቹ መጀመሪያ ነኝ» በላቸው፡፡ قُلْ إِن كَانَ لِلرَّحْمَـٰنِ وَلَدٌ فَأَنَا أَوَّلُ الْعَابِدِينَ "ኢን" إِن ወይም "ለው" لَوْ በሰዋሰው አቀማመጥ ሐርፉ አሽ-ሸርጥ ነው፥ እዚህ አንቀጽ ላይ "ኢን" إِن የሚለው የገባው ሐርፉ አሽ-ሸርጥ "አሏህ ልጅ የለውምና ስለዚህ ዒሣን አትገዙት" እንጂ "ልጅ ካለው መገዛት ይቻላል" የሚል በፍጹም አይደለም። ለዚህ አንቀጽ ተመሳሳይ አንድ የሙግት ናሙና እናቅርብ፦ 7፥143 ሙሳም ለቀጠሯችን በመጣና ጌታውም ባነጋገረው ጊዜ፡- *«ጌታዬ ሆይ! አሳየኝ ወደ አንተ እመለከታለሁና» አለ፡፡ አላህም፡- «በፍጹም አታየኝም ግን ወደ ተራራው ተመልከት፡፡ "በስፍራውም ቢረጋ በእርግጥ ታየኛለህ"» አለው፡፡ ጌታው ለተራራው በተገለጸ ጊዜ እንኩትኩት አደረገው፡፡ ሙሳም ጮሆ ወደቀ፡፡ በአንሰራራም ጊዜ «ጥራት ይገባህ፡፡ ወደ አንተ ተመለስኩ፡፡ እኔም የምእምናን መጀመሪያ ነኝ» አለ፡፡ وَلَمَّا جَاءَ مُوسَىٰ لِمِيقَاتِنَا وَكَلَّمَهُ رَبُّهُ قَالَ رَبِّ أَرِنِي أَنظُرْ إِلَيْكَ ۚ قَالَ لَن تَرَانِي وَلَـٰكِنِ انظُرْ إِلَى الْجَبَلِ فَإِنِ اسْتَقَرَّ مَكَانَهُ فَسَوْفَ تَرَانِي ۚ فَلَمَّا تَجَلَّىٰ رَبُّهُ لِلْجَبَلِ جَعَلَهُ دَكًّا وَخَرَّ مُوسَىٰ صَعِقًا ۚ فَلَمَّا أَفَاقَ قَالَ سُبْحَانَكَ تُبْتُ إِلَيْكَ وَأَنَا أَوَّلُ الْمُؤْمِنِينَ እዚህ አንቀጽ ላይ "ኢን" إِن የሚለው የገባው ሐርፉ አሽ-ሸርጥ "ተራራው አይረጋምና ስለዚህ አታየኝም" እንጂ "ቢረጋ ታየኛለህ" ማለት እንዳልሆነ ሁሉ በተመሳሳይ ከላይ ያለውን አንቀጽ በዚህ ልክ እና መልክ መረዳት ይቻላል። "በስፍራውም ቢረጋ" ማለት "አይረጋም" ማለት ከሆነ "ልጅ ቢኖረው" ማለት "የለውም" ማለት ነው፥ በጥቅሉ "በስፍራውም ቢረጋ በእርግጥ ታየኛለህ" ማለት "አይረጋም አታየኝም" የሚለውን ለመግለጽ የመጣ ግነታዊ አገላለጽ እንደሆነ ሁሉ "ለአልረሕማን ልጅ ቢኖረው" ማለት "ለአልረሕማን ልጅ የለውም" የሚለውን የሚለውን ለመግለጽ የመጣ ግነታዊ አገላለጽ ነው። ዕውቀት አልባ የሆነ ባተሎ እና ዘባተሎ እሳቤ ይዞ የአሏህን ንግግር ለመተቸት የሚያስችል የሞራል ብቃት፣ አቅም፣ ወኔም የላችሁም። አሏህ ሂዳያ ይስጣችሁ፥ ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን። ✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ https://t.me/Wahidcom ወሠላሙ ዐለይኩም
1
15
የጳውሎስ ኩረጃ በአላህ ሽም አቸም ተጨር ሩኅሩህ አቸም ተጨር አዛኝ በኸረ ሁት፡፡ 3፥71 «የመጻፍዌ ሰቦ ሆይ! ውረም የኸ ቃር ቤነ ዘንጋ/ ኦጀ በኸረ ዘንጋ የምር ትቅራቅረቦ? ውረም ሁትም አሁ ትⷕሮ ቃር ቲኸር የምር ትሼሞ?» يَا أَهْلَ الْكِتَابِ لِمَ تَلْبِسُونَ الْحَقَّ بِالْبَاطِلِ وَتَكْتُمُونَ الْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ ድረ የረፐረቦ የፈጣሪ ናሁቸረነ ህኖ ባአምላክ ናሁዮም ታነ ትንቢት ቲቸሎ ይዝረኮ የረፐረ በመንፈስ ቅዱስ ኸረም ታው የረፐረ፦ -2ኛ ጴጥሮስ 1፥21 "ትንቢት ስርም በሰብ ፍቃድ አንቸነ የረፐረ የኸሬ፥ ተህም ግን ባአምላክ ናሁዮም ታ ቅዱሳን ሰብ ህኖ በመንፈስ ቅዱስ ኸሮም ዝረከቦም። "በመንፈስ ቅዱስ ኸሮም ዝረከቦም" ባንኸሬ "በመንፈስ ቅዱስ አመነቦም ጻፎም" ኤብር፥ ብዘሁና ጳውሎስ የጻፈኖ አሥራ አርበት ደብዳቤ ህኖ"letters" "በመንፈስ ቅዱስ ኸሮም ታው" ይብሮ። ኧጋ ዝህ የህር ባኸሬ በመንፈስ ቅዱስ ተነደቦም የትጻፈ ጽሑፍ ኤነ፥ ቤኸር በመንፈስ ቅዱስ ተነደቦም ታነ የዝረከበዊ ንግግር ነረ። ዝህም ታአምላክ ናሁዮም ታነ ትንቢት ባንኸሬ ታሪክ አንኸረ፥ ተመነሻታ ዝህ ጥቅስ ስለ ነቢያቱ ባንኸሬ ነጳውሎስ ቃር ሽታመታ ኤነወ። ጳውሎስ ብዘ ግዝየ የጥንት ነቢያት ቃር ቲጠቅስ ይትሳሰት የኸሬ ይፀፉን ቃር እንም በጭራሽ በመንፈስ ቅዱስ አንኸረ፦ -1ኛ ቆሮንቶስ 2፥9 "ነገር ግን፦ "ኤን ያናሸን እንዝርም ያሰሟን በሰብም ⷕን ያንትጫመተ ቃር አምላክ ይረምደዊ ህኖ ያዝጋጀ ሁት" ቧርም የፃᎉዊ፥ ዝካ ንዝረⷍነ። በብሉይ ኪዳን " ኤንም ያናሸን እንዝርም ያሰሟን በሰብም ⷕን ያንትጫመተ እግዘር ይረምደበዊ ህኖ ያዝጋጀ ሁት" ቧርም የትጻፈ ይብር ቃር በባትሪ ብትሰቦ አትረኸቦ፥ ጥቅስዌ ዮሰጅኰ መደር አምላክ ያዝጓጀን ዠኸረ ቃር ቴኸር ብማት አምላክ ያመልኮ ህኖ/ አሐዳውያን እንጒወድ ቡችር አምላክ ስሞት፣ ተቀፐሮትምም ኧዞት ኤሠቦ ኸማ ያስጨብጥ ቃሩ፦ -ኢሳይያስ 64፥4 "ሰብ ህኖ/ሰዎች ተጥንት ቀነሰም ታነ ይቅረቦከ ህኖ ትትቾትሎ ታአኸ ውጤ እንጒወድ ቡችር አምላክም አሰሞ ብእንዝርመሁና አንትⷀፐረቦ ኤንመሁና አናሸ። ጳውሎስ ቲኮርጅ ግዝየ በመንፈስ ቅዱስ ተመራም ታነ የኸረ ቃር ተኸረ በትክክል አውሮት ይⷅሙን ባነዌ? ንቀጥልነ! ጳውሎስ ቲኢሳይያስ ጠቀሰም ታነ ቲዝረⷍ ዝካ ይትሳሰት፦ -ሮሜ 11፥26 " ዝክም እስራኤል እንም ይተርፍቴ፤ የዝካ ቧርም የጻᎉዊ ኸማ፦ " ጭዛ ተጽዮን ይወጣቴ፥ ተያዕቆብም ኃጢአተኛነትም ያፈካቴ። -ኢሳይያስ 59፥20 "የጽዮንም ይትረቅ ቃር/ታዳጊ ይቸንቴ፥ በያዕቆብሜንየ ወኸት ተኃጢአት ይሰሆ ህኖ፥ ይብር ያህዌህ። וּבָ֤א לְצִיֹּון֙ גֹּואֵ֔ל וּלְשָׁבֵ֥י פֶ֖שַׁע בְּיַֽעֲקֹ֑ב נְאֻ֖ם יְהוָֽה "የጽዮንም ታዳጊ ይቸለቴ" በሮትምም "ጭዛ/መድኃኒት ተጽዮን ይቸንቴ" በሮት ሁዌት የትልያየ ቃላሎ፥ "በያዕቆቤንም ወኸት ተኃጢአት ይሰሆ ህኖ" በሮትምም "ተያዕቆብም ኃጢአተኛነትም ያፈካቴ" በሮት ሁዌት የትልያየ ቃላትሎ። መንፈስ ቅዱስ ዛት ቀነወምታዌ? ጳውሎስ የⷈረጀን ትዕብራይስጥ ሁት ቴኸር ተግሪክ ሰፕቱጀንቱ ፦ καὶ ἥξει ἕνεκεν Σιὼν ὁ ῥυόμενος καὶ ἀποστρέψει ἀσεβείας ἀπὸ ᾿Ιακώβ. ግሪክ ሰፕቱጀንት የዕብራይስጥ ቅጂ ቴኸር ትዕብራይስጥም ወደ ግሪክንየ በትረጒወᎀዊ የትርጉም ሜናው፥ ጳውሎስ ተትርጉም ሜና ቲኮርጅ "የአምላክ መገለጡ" ባረም ቅጥፎተታ ወሄ ቃር አንኸረ። ጳውሎስ የዝህ ኤነት የኩረጃ ስተት የትሳሰተቦ ቃር በቀየ አትቀንቦት ይቻል ባነ፥ የዘንጋታ ግን ያነብ ሰብ አሠልቾቱ። የመጻፍ ሁት ሰቦ ሆይ! ታአምላክ የቸነ የኸረ ውረም ቃር ተኩረጃ ንግግር ጋᎀ የምር ትቅራቅረቦ? ዝህ ሜና ዋጋ ያትⷈስ ቃሩ፦ 3፥71 «የመጻፍዌ ሰብ ሆይ! ውረም ዠኸረ ቃር ቤነ ዘንጋ የምር ትቅራቅረቦ ? ውረምም የኸረ ሁታ አሁ ትⷕረቦ የኸሬ የምር ትሼሞ?» يَا أَهْلَ الْكِتَابِ لِمَ تَلْبِسُونَ الْحَقَّ بِالْبَاطِلِ وَتَكْتُمُونَ الْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ አሏህ ሂዳያህ ያብሁ! ይናም ጽናተታ ያብደ! አሚን። ለጉራጊኛ 👇👇👇👇👇 t.me/wahidcomguragiga ለአማርኛ 👇👇👇👇 t.me//AkeelComparative ወሠላሙ ዐለይኩም
182
16
የማፀን ᎋጥር በአላህ ሽም አቸም ተጨር ሩኅሩህ አቸም ተጨር አዛኝ በኸረ ሁት፡፡ 3፥6 ሁት ሃ በማጸን ህኖዌ ደን የሸ ኸማ ኤፐም ይቀርፅሁ ቃሩ፡፡ ተሁት ውጤ ᎇችር ቃር አምላክ ኤነ ፥ ይⷅየም ጥበበኛ ቃሩ፡፡ هُوَ الَّذِي يُصَوِّرُكُمْ فِي الْأَرْحَامِ كَيْفَ يَشَاءُ ۚ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ አምላካንዳ አሏህ እያታታ ሰብ በማፀን ህኖ ደን የሸ ኸማ ኤፐም ይቀርፅ/ይሸክት ቃሩ። ተሁት ውጤ እንጙወድ/ቡችር ቃር አምላክ ኤነ፥ ይⷅየም ጥበበኛ ቃሩ፦ 3፥6 ሁት ሃ በማፀን ህኖዌ ደን የሸ ኸማ ኤፐም ይቀርፅሁ ቃሩ፡፡ ተሁት ውጤ ᎇችር ቃር አምላክ ኤነ፥ ይⷅየም ጥበበኛ ቃሩ፡፡ هُوَ الَّذِي يُصَوِّرُكُمْ فِي الْأَرْحَامِ كَيْفَ يَشَاءُ ۚ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ 2፥228 በአሏህምም በመጨረሻዌም ከረ ያምሮ ቃር ቢኸሮ "አሏህ በማጸነህኖ ደን የᎋጠረንምዌ" ይሼሞዌ የህኖ ኤትፈቀድሎ፡፡ وَلَا يَحِلُّ لَهُنَّ أَن يَكْتُمْنَ مَا خَلَقَ اللَّهُ فِي أَرْحَامِهِنَّ إِن كُنَّ يُؤْمِنَّ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ አሏህ በማፀን ህኖ ደን የሸ ኸማ አመነም ይፈጥር የኸሬ "አሏህ በማፀነህኖ ደን የᎋጠረንምዌ" በበሮት ኦደንደም። አሏህ በከረ ከረ እንም በሜና ደኑ ያነ፦ 55፥29 በሰሜያትምም በምድርም ደን ያነቦ ይጨቁሰበዊ፡፡ እንም ከረ በሜና ደኑ ያነ፡፡ يَسْأَلُهُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ كُلَّ يَوْمٍ هُوَ فِي شَأْنٍ ዝካ በኸረሜም ሚሽነሪ ህኖ፦ " በስድስተነ ከረዌ አምላክ ሰብ ፈጠረም፥ በማፀን ደን ይትባዛ ቃር ባንኸሬ በኋ ግዝየ ይትፈጠር ቃር ᎋጥር ኤነ" በበሮት ጡዘተታ ስቊር የረገደ ዦረምም የገፓ ትችት ይተቸቦ፥ ቅልመታ ጥቅልመታ ግን ሐቅ አገደም ሐቅ አትማንደም የቑወመ ይእሥላም መልሰታ ቀላሉ። ሰብ ይትፈጠር ያነ ብእማት አምላክ ወህረታው ባይብል ዩድ ያነ ፦ - ኢዮብ 31፥15 " ይያ በማፀን የፈጠረ የሁትህ የᎋጠረን አንኸረዌ? በማፀንህ ደን የቀረፀንደ አት አንኸረዌ? הֲ‍ֽ֝לֹא־בַ֭בֶּטֶן עֹשֵׂ֣נִי עָשָׂ֑הוּ וַ֝יְכֻנֶ֗נּוּ בָּרֶ֥חֶם אֶחָֽד׃ "በማፀን ደን" ይብር ሁት የትሰመርወ! ኧግር የጉነር ኤያክ የኸሬ "ሱሪ ባአንገተና" ባትብሮ ይፈዝሁ። በባይብል "ተማፀን የቾተ" ይብር ቃር በብዘ መደር ነረ፦ -ኢሳይያስ 44፥2 " የፈጠረናኸ ተማፀንም የቾተናኸ ይረዳኸም ያህዌህ ዝካ ይብር፦ -ኢሳይያስ 44፥24 "ተማፀን የቾተናኸ፥ ይቤዥኸ ያህዌህ ዝካ ይብር፦ - ኢሳይያስ 49፥5 " ተማፀን ቀነሰም የቾተናኸ ያህዌህ ዝካ ይብር፦ የሰብ ኵላሊት በማፀን ይፈጥረታ፣ በማፀን ደኔ ዲዳ፣ ጣንቋራ፣ ፉርጥ ያሜ ያነ ዝህም እማት አምላኩ፦ -መዝሙር 139፥13 " አቤቱ አኸ ኵላሊተና ፈጠርኸም የኸሬ፥ ባዶተና ደን ሼምሄም። -ዘጸአት 4፥11 “የሰብ አᎉወታ የᎋጠረ ሟኑ? ዲዳህ ፣ጣንቋራህ ፣ ያዥኸታህ ፣ ኤን ᎉውርጥህ ያመነ ሟኑ? እያ ያህዌህ አንኸርህዌ? ስለዚ አሏህ እያታተታ ሰብ በማፀን ህኖ ደን የሸ ኸማ አመነም ይቀርፅም ይፈጥርምም ወኽረታ ያለ ቴላሌምም ቴውላውሊምም ወትቀፐር ግድ ይብር። የዝካ መስመር የሳተ ያነ አስተሳሰብም ትችትም ተሰንዝሮት እፍቴ በአርምሞት፣ በአግራሞት፣ በጥሞናም ደሞም በቅጠታ አጥኖት ያስፈልግ፥ የቁርኣን ትተቸቦዌ ሙራ የኸረ ቁመና ኤነናሁ የኸሬ " #ይማር #አበቃጥ #ተጙወንቸ #ኤያትሜንጥ " (የአህያ ባል ከጅብ አያስጥልም) ይውሪ ሙግት በጀ ትትብሮ ባይብል አናተነፈናሁ። አሏህ ሂዳያህ ያብሁ! ይናም ጽናተታ ያብንደ! አሚን። @@@@@@///@@@@@ t.me//AkeelComparative ሌሎችንም በጉራጊኛ ርዕሶች የተዘጋጁትን ለማግኘት👇👇👇👇 t.me/wahidcomguragiga ✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ በአማርኛ 👇👇👇👇👇 https://t.me/Wahidcom ወሠላሙ ዐለይኩም
124
17
99ኝ የአላህ መልካም ስሞች ትርጉም ⓴ አል- በሲሩ ( البصير ) {{ ተመልካች }}} - ከአላህ(ሱወ) የመጠሪያውና የባህሪው መገለጫ ከሆኑ ስሞች መካከል ይህ አል-በሲሩ የሚል ስም ይገኝበታል። #አል_በሲር ማለት ትርጉሙ #ተመልካች ማለት ነው። ✔ የሠው ልጅ እይታ እና የአል-በሲር ምልከታ የሠው ልጅ አይን እይታው በጊዜ ፣ በቦታና በሁኔታ የተገደበ ስለሆነ በሚፈልገው ልክ ነገራቶችን መመልከት አይቻለውም። ምሳሌ1 ፦ - አይሪስ(iris) የሚባለው የአይናችን ክፍል ስራው ብርሃንን መቆጣጠር ሲሆን ከመጠን በላይ የሆነ ብርሃን በሚያጋጥመው ወቅት(ለምሳሌ ብረት ሲበየድ) አይናችን ማየት ይሳነዋል ፤ ወደ ሩቅ ቦታም ለመመልከት በምንጥርበት ጊዜ ደግሞ ፑፒል (pupile) የተባለው የአይናችን ክፍል ጠበብ ይልና በጉልህ ማየት ይሳነናል። በዚህ ጊዜ የሩቅን አቅርቦ የሚያሳይ ቴሌስኮፕ እንጠቀማለን። አላህ(ሱወ) እንዲህ ይላል፦ 67፡4 ثم ارجع البصر كرتين ينقلب إليك البصر خاسئا وهو حسير ከዚያም ብዙ ጊዜ ዓይንህን መላልስ፡፡ ዓይንህ ተዋርዶ እርሱም የደከመ ኾኖ ወዳንተ ይመለሳል፡፡ ምሳሌ2፦ የሠው ልጅ አይን ባክቴሪያና ቫይረሶችን የመሣሠሉ ጥቃቅን ጉዳዮችን ማየት ይሳነውና ማይክሮስኮፕ (microscope) እና ሌሎችም አጉልተው የሚያሳዩ መሣሪያዎች ለመጠቀም እንገደዳለን። ምሳሌ3፦ የሠው ልጅ እድሜው ሲገፋ አይኑ ይደክምና ማየት ይሳነዋል። በዚህና በሌሎችም ምክንያቶች የሠው ልጅ የአይኑ እይታ በጊዜ፣ በቦታና በሁኔታ የተገደበ ነው። ታድያ አል-በሲሩ የሆነው አላህ(ሱወ) ተመልካች ነው ሲባል ከዚህ የሰው ልጅ ከሚያየው እይታ ጋር ፍፁም የማይገናኝ የሆነ ምልከታ ነው። እርሱ የሩቁ ፣ የቅርቡ፣ ግልፅም፣ ስውርም ያውቃል። 49፡ 18 إن الله يعلم غيب السماوات والأرض ۚ والله بصير بما تعملون አላህ የሰማያትንና የምድርን ሩቅ ምሰጢር ያውቃል፤ አላህም የምትሰሩትን ሁሉ ተመልካች ነው፡፡ 64፡ 2 هو الذي خلقكم فمنكم كافر ومنكم مؤمن ۚ والله بما تعملون بصير እርሱ ያ የፈጠራችሁ ነው፡፡ ከእናንተም ከሓዲ አልለ፡፡ ከእናንተም አማኝ አልለ፡፡ አላህም በምትሠሩት ሁሉ ተመልካች ነው፡፡ ምሳሌ4፦ የሰው ልጅ አይን አላህን ማየት አይችልም እርሱ ግን አይኖችን ያያል። 6፡ 103 لا تدركه الأبصار وهو يدرك الأبصار ۖ وهو اللطيف الخبير ዓይኖች አያገኙትም፤ (አያዩትም)፡፡ እርሱም ዓይኖችን ያያል፡፡ እርሱም ርኅራኄው ረቂቁ ውስጠ ዐዋቂው ነው፡፡ - እስቲ ይህንን የሙሳ(ዐሰ) ታሪክ እንመልከት፦ 7፡ 143 ولما جاء موسى لميقاتنا وكلمه ربه قال رب أرني أنظر إليك ۚ قال لن تراني ولكن انظر إلى الجبل فإن استقر مكانه فسوف تراني ۚ فلما تجلى ربه للجبل جعله دكا وخر موسى صعقا ۚ فلما أفاق قال سبحانك تبت إليك وأنا أول المؤمنين ሙሳም ለቀጠሯችን በመጣና ጌታውም ባነጋገረው ጊዜ፡- «ጌታዬ ሆይ! (ነፍስህን) አሳየኝ ወደ አንተ እመለከታለሁና» አለ፡፡ (አላህም)፡- «በፍጹም አታየኝም ግን ወደ ተራራው ተመልከት፡፡ በስፍራውም ቢረጋ በእርግጥ ታየኛለህ» አለው፡፡ ጌታው ለተራራው በተገለጸ ጊዜ እንኩትኩት አደረገው፡፡ ሙሳም ጮሆ ወደቀ፡፡ በአንሰራራም ጊዜ «ጥራት ይገባህ፡፡ ወዳንተ ተመለስኩ፡፡ እኔም (በወቅቱ) የምእምናን መጀመሪያ ነኝ>> አለ። ምሳሌ5፦ የሰው ልጅ በብርሃን እንጂ በጨለማ ማየት አይችልም። አንድን የምንመለከተው ነገር ምንነቱ የሚተረጉምልን የአይናችን ዋናው ክፍል ረቲና(Retina) ኮን(cone) እና ሮድ(rode) የተባሉ ሴሎች አሉት። ኮን ሴል ያለው ብርሃን ማየት ሲያስችል ሮድ ሴል በብዛት ያለው ፍጡር ደግሞ በጨለማ ማየት ይችላል። የሠው ልጅ የኮንና የሮድ ሴሉ ተመጣጣኝ ስላልሆነ ነው በጨለማ ማየት የማይችለው። አል-በሲሩ አላህ(ሱወ) ግን ጎህን ከሌሊት ጨለማ ፈልቃቂ ነው(6፡96) 👉 አል በሲር የሆነው አላህ(ሱወ) የምልከታ ችሎታው በቁርዓን ውስጥ ከምን ከምን ጋር ተያይዞ ተጠቅሷል የሚለውን ከብዙ በጥቂቱ እንመልከት 1) በጎ ስራችን አይቶ አጅር ከፋይ የሆነ እና ለአማኞች በደረጃ የሚያስበልጥ #ተመልካች መሆኑን 2፡ 110 وأقيموا الصلاة وآتوا الزكاة ۚ وما تقدموا لأنفسكم من خير تجدوه عند الله ۗ إن الله بما تعملون بصير ሶላትንም አስተካክላችሁ ስገዱ፡፡ ዘካንም ስጡ፡፡ ለነፍሶቻችሁም ከበጎ ሥራ የምታስቀድሙትን አላህ ዘንድ ታገኙታላችሁ፡፡ አላህ የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነውና፡፡ 3፡ 163 هم درجات عند الله ۗ والله بصير بما يعملون እነርሱ አላህ ዘንድ ባለ ደረጃዎች ናቸው፡፡ አላህም የሚሠሩትን ነገር ተመልካች ነው፡፡ 2) አላህ(ሱወ) የባሮቹን የሲሳይ አሰጣጥ ሁኔታ #ተመልካች መሆኑን 17፡ 30 إن ربك يبسط الرزق لمن يشاء ويقدر ۚ إنه كان بعباده خبيرا بصيرا ጌታህ ሲሳይን ለሚሻው ሰው ያሰፋል፤ ያጠባልም፡፡ እርሱ በባሮቹ ኹኔታ ውስጠ ዐዋቂ ተመልካች ነውና፡፡ 42፡ 27 ولو بسط الله الرزق لعباده لبغوا في الأرض ولكن ينزل بقدر ما يشاء ۚ إنه بعباده خبير بصير አላህም ለባሮቹ (ሁሉ) ሲሳይን በዘረጋ ኖሮ በምድር ውስጥ (ሁሉም) ወሰን ባለፉ ነበር፡፡ ግን የሚሻውን በልክ ያወርዳል፡፡ እርሱ በባሮቹ ውስጥ ዐዋቂ ተመልካች ነውና፡፡ 3) ሰዎች የሚሠሩትን ወንጀል እና ወሰን አላፊዎችን እንደሚታገስ እንዲሁም ወንጀል ስንፈፅም እያየን ቢሆንም ነገር ግን እጅ ከፍጅ እንደማይዘን ሁኔታን #ተመልካች መሆኑን 11፡ 112 فاستقم كما أمرت ومن تاب معك ولا تطغوا ۚ إنه بما تعملون بصير እንደ ታዘዝከውም ቀጥ በል፡፡ ከአንተ ጋር ያመኑትም (ቀጥ ይበሉ)፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ እርሱ የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነውና፡፡ 35፡ 45 ولو يؤاخذ الله الناس بما كسبوا ما ترك على ظهرها من دابة ولكن يؤخرهم إلى أجل مسمى ۖ فإذا جاء أجلهم فإن الله كان بعباده بصيرا አላህም ሰዎችን በሠሩት ኀጢአት ቢይዝ ኖሮ በወለሏ (በምድር) ላይ ምንም ተንቀሳቃሽ ባልተወ ነበር፡፡ ግን እተወሰነ ጊዜ ድረስ ያቆያቸዋል፡፡ ጊዜያቸውም በመጣ ወቅት (በኀጢአታቸው ይቀጣቸዋል)፡፡ አላህ በባሮቹ (ኹኔታ) ተመልካች ነውና፡፡ ።።።።።።።።።///።።።።።።። ክፍል -21 ይቀጥላል
179
18
. የባሕርይ እናት [ የባህሪ/ ያመር አዶት ] በአላህ ሽም አቸም ተጨር ሩኅሩህ አቸም ተጨር አዛኝ በኸረ ሁት፡፡ 3፥36 «ⷕትም ዘርመⷕታ ተትሰተበ ሼጣን እያ ባኸ ኧቀየኖሸ» وَإِنِّي أُعِيذُهَا بِكَ وَذُرِّيَّتَهَا مِنَ الشَّيْطَانِ الرَّجِيمِ የማርያም አዶት፦ "ገግመⷕታም ዘርመⷕታምም" ፦ በበሮተⷕታ ኢሳ/እየሱስ የማርያም ዘር የኸረ ኸማ በቁርአን ሸከተም ታነ በጨራ ያትየሽ፦ 3፥36 « ⷕትም ዘርመⷕታ ተትሰተበ ሼጣን እያ ባኸ ኧቀየኖሸ» وَإِنِّي أُعِيذُهَا بِكَ وَذُرِّيَّتَهَا مِنَ الشَّيْطَانِ الرَّجِيمِ "ዙሪያህ" ذُرِّيَّة ወበር "ዘር"offspring" በሮት ቲኸር "ዙሪያህ" ذُرِّيَّة ቢብር መድረሻ ቅጥያ ፉወር "ሃ" هَا ይብርዌ እሽትነት ያትህየር የኸረ ተውላጠ ሽም የማርያም ያምለክት ቃር የኸሬ ዒሣ/እየሱስ የማርያም ዘር ወህረታ ስክር አመነም ሰቻ አወጣም ታነ ያትየሽ። "ባሕርይ" ወበር "ምቃር ወህር" በሮት ቲኸር የምሳሌመታ፦ ይዬ አዶት ይያ የባህሪ አዶተናንያ፥ ምክንያትመታ እያ የትረከብህባ ቃር የኸረቼ። እያ አዶተና አኸርሁም ህይት መሠርሁም ተሟነተህይታ ሟንነተህይታ ተቃርነተⷕታም ምቃርነተⷕታ ወሰድሁም። በተመሳሴ ማርያም እየሱስ የትረከበወ አዶተታ የኸረቼ ተህይት ተሟነተህይታ ሟንነት ተቃርነተⷕታም ምቃርነት ወሰደም ታነ ሰብ ኸረም። ዝህ ዝክም በኸረሜ በክርስትና እምነት ኢየሱስ "ታብ ባሕሪይ ባሕሪይ ኧሁዋም ተጅስማ ጅስማ ወሰደም የትረከበ አምላኩ ቧርም ያሙሪ። ሃይማኖተ አበው 74፥8 "ተባሕርይ አምላክ የትረከበ የባሕሪይ አምላክ"። ሃይማኖተ አበው 70፥17 "ታብ ባሕርይ የትረከበ አምላክ"። ሃይማኖተ አበው 78፥8 "አካል ዘእምአካል ባሕርይ ዘእምባሕርይ የትጨነዌ ወጠን ኤሙረሙሪ ቃሩ"። ሃይማኖተ አበው 121፥10 "ከአብ አካል ዘእምአካል ባሕርይ ዘእምባሕርይ ተጨነም የቸነ አምላክ"። ኢየሱስ ታብ ተረከበም ቲውሪ ምር በሮቱ? ይብርዌ ጥያቄ ማራ ኤያትግየፍርደ ኸማ ሽር ንዝረክይኔ ሁት ናጥብኔም ታነ ውረም ማርያም የመለኮት የባሕርይ አዶተታንያዌ? መለኮት ተማርያም የሁዌተነ ግዝየ ተረከበምዌ? እንዴ የዝህ ነጥብ ዘንጋ እዥነረታ ንዥኔ፦ ሃይማኖተ አበው 74፥13 "የመለኮት ወትረኸብ ተድንግል አንኸረ፥ ታብ ተትጨነ አንቔ የመለኮትዌ ሁዌተነ ወትጠን ኤሸ ቃሩ"። ስለዚህ ተማርያም ተፀነሰም የትጨነ ሁት ሰብ ብቻው፥ ማርያም የመለኮትዌ በጨነቸን ሁዌተነ ወትጠን ኤኸርዌ? የመለኮትዌ ባንጨነቸን ኧኋም ተዘፐሮም ኔሁም መለኮት ተህይት ባትረከበ ያምላክ አዶት አንኸረች በሮቱ። ዌም ማርያም የመለኮት የጸጋ አዶት ባኸሬ የባሕርይ አዶተታ አኸረች ይህርሸ?? ውስብስብ ትምርቱ፦ ሰይፈ ሥላሴ ዘእሑድ ምዕራፍ 8 ቁጥር 73 "በመለኮት አዶት በድንግል ማርያም"። ማርያም የመለኮት የባህሪ አዶተታንያዌ? መለኮትህ የማርያም የባህሪ ትከህይታዌ? "ኦክ" በባሁንደ መለኮትነተታ አትሬከበችምዌ? ሁትህ መለኮትነተታ ተህይት ተረከበምዌ? ኧጊ የህር ንበነምታ መለኮት አት በኸረ ማርያም የስላሴዌ መለኮት ጨነችምዌ? ዌሽ የጨነች የወልድ መለኮት ብቻው? ያብም የመንፈስ ቅዱስም መለኮትነት ባንጨነች ምራህር መለኮት ይረብርቴ? ማርያም "ቴዎቶኮስንያዌ"? "ቴዎቶኮስ" Θεοτόκος ይብር ቃል "ቴዎስ" Θεός ኧኋም "ቶኮስ" τόκος ቲብር ሁዌት ቃላት የትዋቀረ ቲኸር "ወላዲተ መለኮት" "የመለኮት ወላጅ" በሮቱ፥ መለኮት ተህይት ቴትረከብ በምር ጨነችምታ አዶተታ ትኸር? በዘንጋዳ ፉወር "መለኮት" ወበር በቀላለታ "አምላክ" በሮቱ። የቁስጥንጥንያዌ ኤጲስ ቆጶስ ንስጥሮስ "ማርያም የጨነች ሰብ ብቻው" ባረም ይየሱስ ምንታዌ ታምሮትም በፉወር ተማርያም ተፀነሰም የትጨነ ሰብ የሥላሴ አርበተነ አባል አመነም ቲጀፑን ዝህም የሥላሴዌ ርባቤ "ንፈታነቴ" ባረም ይስክንድርያዌ ኤጲስ ቆጶስ ቄርሎስ ሁዌት ጅስማ ያብ ትከ መለኮታዊ ጅስማም ኧኋም የማርያም ትከ የሰብነት ጅስማ አት ጅስማ ኸሮም በበሮት የማርያም "ቴዎቶኮስ" ባረናም፦ ሃይማኖተ አበው 49፥15 "የቅድስት ሥላሴ በምር አርበተነ ጅስማ ያመሮ? የዝካ ባጭባጭ የባረ ዘንጋ ይዝረኩዊዬ ኤትገባ "። ንስጥሮስም ፕሮቴስታንትም፣ የይሆዋ ምስክር፣ የሰባተነ ከረ የመገለጣውያን ቤተክርስቲያን"The Seventh-day Adventist Church" ይቡርዮ አንጃ ህኖ "ማርያም "ኽሪስቶቶኮስ" ብቻንያ" ባሮም ያምሮ፥ "ኽሪስቶቶኮስ" Χριστοτόκος ይብር ቃል ሁት "ኽሪስቶስ" χρῑστός ኧኋም "ቶኮስ" τόκος ቲብር ሁዌት ቃላት የተዋቀረ ቃር ቲኸር "ወላዲተ ክርስቶስ" "የክርስቶስ ወላጅ" በሮቱ። ክርስቶስ ደግሞ ያምላክ ባኸሬ አምላክ አኸረ፦ 1ኛ ቆሮንቶስ 3፥23 ክርስቶስ ያምላኩ። Χριστὸς δὲ Θεοῦ. ሉቃስ 9፥20 አሁ እያህ ሟንሁ ትብሮ? ባረኖም። ጴጥሮስም ዠፐረም ታ፦ "ያምላክ ክርስቶስንኸ" ባረም። εἶπεν δὲ αὐτοῖς Ὑμεῖς δὲ τίνα με λέγετε εἶναι; Πέτρος δὲ ἀποκριθεὶς εἶπεν Τὸν Χριστὸν τοῦ Θεοῦ. በርግጥም ማርያም የክርስቶስ ኢየሱስ የባሕሪይ አዶተታንያ። መለኮት ግን አትሬከበም ባኸሬ ተፍጡር ኸረም ተመለኮት ይትረከብ ቃር አንኸረ፥ መለኮት ይቀርስወ፣ ምንጭ ኧኋም ይትረከብወ በቧረን በምር መለኮት ይቡሪ? ይቀርስወምም ይቁወርሽኩወምም የቧረን እኮ ፍጡር ብቻው። አምላካንዳ አሏህ ሂዳያህ ያብሁ! ይናም ጽናተታ ያብንደ! አሚን። @@@@@@//@@@@@@ t.me//AkeelComparative ለሌሎች በጉራጊኛ ርዕስ ለማግኘት 👇👇👇👇👇👇👇👇👇 t.me/wahidcomguragiga ✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ ለአማርኛ👇👇👇👇👇👇 https://t.me/Wahidcom ወሠላሙ ዐለይኩም
128
19
የክርስቶስ ተቃዋሚ (ጉራጊኛ) በአላህ ሽም አቸም ተጨር ሩኅሩህ አቸም ተጨር አዛኝ በኸረ ሁት፡፡ 5፥111 የሐዋርያት ህኖሜንየ «ብያም በናሁቸረናምም ኧመሮ » በበሮቶ ባዘዝሁ ግዝየ አስታውስ፡፡ وَإِذْ أَوْحَيْتُ إِلَى الْحَوَارِيِّينَ أَنْ آمِنُوا بِي وَبِرَسُولِي "የክርስቶስ ተቃዋሚ" ወበር "ጸረ ክርስቶስ"antichrist" በሮት ቲኸር በግሪክም ደሞ ኮይኔ "አንቲኽሪስቶስ" ይውሪ። "አንቲኽሪስቶስ" ἀντίχριστος ይᎅን ቃልሁት " #አንቲ " ἀντί ወበር "ተቃራኒ" "ተቃዋሚ" "ሐሳዌ" ቲኸር " #ኽሪስቶስ " Χριστός በሮት ደሞ "መሢሕ" "ቅቡዕ" "ክርስቶስ" ቲብር ሁዌት ቃላት ግዝየ የትዋቀረ ቃር ቲኸር "የክርስቶስ ተቃራኒ" "የክርስቶስ ተቃዋሚ" "ሐሳዌ መሢሕ" ወበርሙ፦ -1ኛ ዮሐንስ 2፥18 " ወረ ደንጞ! "የክርስቶስም ተቃዋሚ" ወተነነታ ስሞታሁም የመጨረሻ ሰዓትዌ ወህረታው ። Παιδία, ἐσχάτη ὥρα ἐστίν, καὶ καθὼς ἠκούσατε ὅτι ἀντίχριστος ἔρχεται, በዝህ አንቀጽ ᎈር በነጠላ "የክርስቶስም ተቃዋሚ" የቧሪ ያነ ዋናታ ሐሳዌ መሢሕ ቲኸር ሁት ተተኖተታ እፍቴ ቸነቦም ታነ ያሳስቶ የኸረቦም ህኖ እራሰታ "የክርስቶስ ተቃዋሚዎች" ቧርዮም፦ - 1ኛ ዮሐንስ 2፥18 " ኧኋ እኳን ብዘሁና "የክርስቶስ ተቃዋሚ የኸሮ ቃር" ተረሠቦም፥ ስለዚ የመጨረሻዌ ሰዓት የኸረ ኸማ ንⷕነ። καὶ νῦν ἀντίχριστοι πολλοὶ γεγόνασιν· ὅθεν γινώσκομεν ὅτι ἐσχάτη ὥρα ἐστίν. በግዕዝዌ "ሐሳውያነ መሢሕ" ይᎅን፥ ሐሳውያነ መሢሕ የኸሮ ህኖ ኢየሱስ ክርስቶስ በበሰር የቸነ ኸማ ኤያምሮ ቃሎ፦ -2ኛ ዮሐንስ 1፥7 "ብዘሁና ያሳስተቦ የኸረቦ ቃር ወደ ዓለም ገፖም የኸሬ ህኖመሁና ኢየሱስ ክርስቶስ በበሰር የቸነ ኸማ ኤያምሮ የኸረቦ ቃሎ፤ ዛታ ያሳስትምም "የክርስቶስም ይትቃወምም የኸረ ቃሩ" ። ὅτι πολλοὶ πλάνοι ἐξῆλθον εἰς τὸν κόσμον, οἱ μὴ ὁμολογοῦντες Ἰησοῦν Χριστὸν ἐρχόμενον ἐν σαρκί· οὗτός ἐστιν ὁ πλάνος καὶ ὁ ἀντίχριστος. ይና ሙሥሊም ግን ኢየሱስ ክርስቶስ በበሰር የቸነ ኸማ፣ ክርስቶስ ታአብ ህኖ በበሰር ወተነታምም፣ ኢየሱስም የዳዊት ዘር ተኸረች ተማርያምም ተጨነምታ ታንበሮትም ወደ ንበሮት እማት የኸረ አምላክ ያቸነን ኸማ ናምነ፦ - ሮሜ 9፥5 " አባቶችም/አብ ህኖም የህኖ ቃሎ የኸሬ፤ "ተህኖም" ክርስቶስ በበሰር ቸነም። καὶ ἐξ ὁ Χριστὸς τὸ κατὰ σάρκα -የሐዋርያት ሥራ 13፥23 "ተዝም የሰብ ዘር አምላክ በተስፋታ ቃል ይእስራኤልም መዳኒት ሁትም ኢየሱስ አቸነም። τούτου ὁ Θεὸς ἀπὸ τοῦ σπέρματος κατ’ ἐπαγγελίαν ἤγαγεν τῷ Ἰσραὴλ Σωτῆρα Ἰησοῦν, ሙሥሊም ይና ግን ኢየሱስ መሢሕ የኸረ ኸማ ናምነ የኸሬ "አል መሢሑ ዒሣ" الْمَسِيحُ عِيسَى ቢብር የማዕረግ ሽም ትንጠራኔ በቁርኣንም ደሞ በብዘ መደር በዝ ሽመታ ተጠቀሰም። 3፥45 4፥171 ኧዥ! በተቃራኒየታ ግን "ኢየሱስ 'ክርስቶስ' አንኸረ" ባረም ይኸዳ ሁት የክርስቶስ ይትቃወም ቃሩ፦ -1ኛ ዮሐንስ 2፥22 "ክርስቶስ አንኸረ" ባረምታ ይእየሱስ ይኸዳ ተኸረ ውጤ ᎅችር ቃር ኦጃማ የኸረ ሟኑ? አብምም ወልድምም ይኸዳታ ዝህ የክርስቶስ ተቃዋሚው። "አብ" ወበር በፍካሬአዊ ቃል "ያትረህብ" "ምንጭ" "ፈጣሪ" በሮት ቲኸር "ወልድ" ወበር ደሞ በፍካሬአዊ ቃል "የትረኸበ/የትረከበ" "ተመንጭ" "ፍጡር" ወበሩ። ኢየሱስ "በአምላክም ኧመሮ" "ብያም ደሞ ኧመሮ" ቲብር ይረህ እማት የኸረ አምላክ እየሱስ ደሞ ይትረህ የኸረ መሢሕ ወህረታ ያትየሽ ቃሩ፦ - ዮሐንስ 14፥1 "በአምላክ ኧመሮ፥ ብእያም ደሞ ኧመሮ። πιστεύετε εἰς τὸν Θεόν, καὶ εἰς ἐμὲ πιστεύετε. "ብእያ" ቢብር ቃል ᎈወር “ም” ይብር ጥገኛ ምዕላድ ሁት በጉራጊናም ተጨማሪ የኸረ ቃር ያተዞት የገፓ ቃር ቲኸር በጉራጊኛ "ምም" በግሪኩ "ካይ" καὶ በሮትም በአማርኛ "እና" ይብር መስተጻምር ያትየሼ የገፓ ቃሩ ፥ ዝህም አምላክም ሁት ናሁቸረነም ሁት ኹዌት የትለያዮ ሃልዎትምም ኑባሬምም የኸሮ ኸማ ቁልጭ አመነም ያትየሽ። በእርግጥም በናሁቸረነ ሁት ኧመሮት በሮት በራሁወን ሁት ወመር ወበር የኸረ ኸማ ምክንያተታ ናሁቸር ሁት ይረህ ሁት ቃሩ ባንኸሬ ይትረህ ሁት ቃር ያንኸረ የኸሬው፦ -ዮሐንስ 12፥44 " ኢየሱስም አኸናምታ፥ ዝካ ባረም፦ ብእያ ያመረ በራሄ ኧመሮተታው ባንኸሬ ብእያ አንኸረ። -ዮሐንስ 14፥24 "ትሠመዊ ቃል የራሄ የአብ ቃሩ ባንኸሬ ይእያ ቃር አንኸረ። ውረሙ! ይማተታ ያነ አምላክ የኸረ ጔታም አብምም መሢሑምዌም ኢየሱስ ይኸዶ የኸሮ ህኖ የክርስቶስ ተቃዋሚሎ፦ -ይሁዳ 1፥4 " ይእማተታ ያነዌ ጔታ አምላክምም ጔታንዳምም ኢየሱስ ክርስቶስ ይኸዶ። καὶ τὸν μόνον δεσπότην θεὸν καὶ κύριον ἡμῶν Ἰησοῦν χριστὸν ἀρνούμενοι. "ዴስፖቴን ቴዎን" δεσπότην θεὸν ይብር ሁት ኮዴክስ ቤዛይ ᎈወር ቲኸር 1611 ድኅረ ልደት በታተመ ቅጂዌ በThe King James Version (KJV) ሁት ልክ የኮዴክስ ቤዛይ ኸማ፦ "ይእማተታ ያነ ጔታ አምላክምም ጔታንዳም ኢየሱስ ክርስቶስም ይኸዶ"and denying the only Lord God, and our Lord Jesus Christ" ባሮም አወነበዊም። አምላካንዳ አሏህ የዒሣ ባᎄን ወሕይ ብእንጂል የሐዋርያት ህኖ፦ " ብእያምም በናሁቸረናምም ኧመሮ" ባረም አዘዘኖም ባነም፦ 5፥111 የሐዋርያ ህኖሜንየም « ብእያም በናሁቸረናምም ኧመሮ» በበሮት ባዘዝሁ ግዝየ አስታውስ፡፡ وَإِذْ أَوْحَيْتُ إِلَى الْحَوَارِيِّينَ أَنْ آمِنُوا بِي وَبِرَسُولِي በዝህ አንቀጽ "ባዘዝኹ" ቢብር የገፓ ቃልዌ "አውሐይት" أَوْحَيْتُ የግሥ መደብ ቲኸር የሽም መደበታ "ወሕይ" وَحْي በሮትም "ግልጠተ መለኮት"revelation" ቃሩ፥ በአሏህ አምላክነት በራሁቸረነታ በኢየሱስ መሢሕነት ኧመሮት የአርካኑል ኢማን ክፍሉ። የትግባፓነ ኸማ ተስፋ አሜ። አሏህ ሂዳያህ ያብሁ! ይናም ጽናተታ ያብንደ! አሚን። ጉራጊኛ ትርጉም በ t.me//AkeelComparative @@@@@@@///@@@@@@ ሌሎችንም #በጉራጊኛ ትርጉም የተሠሩ ንፅፅሮች ለማግኘት 👇👇👇👇👇👇👇 t.me/wahidcomguragiga ለአማርኛ ደግሞ 👇👇👇 https://t.me/wahidcom ✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ ወሠላሙ ዐለይኩም
531
20
መልካም ዜና ለሐይማኖት ንፅፅር ፈላጊዎች ይህ @AkeelComparative የተሠኘው የንፅፅር ቻናል ላይ ከአማርኛ በተጨማሪ በተለያዩ የሀገራችን ቋንቋዎች ማለትም በኦሮምኛ፣ በትግርኛ፣ በጉራጊኛ፣ በስልጢኛ፣ በአፋርኛና በሌሎችም ቋንቋዎች የሚዘጋጁ ንፅፅሮችን ለማቅረብ ዝግጅታችን አጠናቀናል። በዚህም ደርሶችን እንድትከታተሉ እንዲሁም share እና add እንድታደርጉ በአሏህ ስም እንጠይቃለን። t.me//AkeelComparative
108