Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗
Открыть в Telegram
Addis Ababa, Ethiopia Con-Site is a Comprehensive Construction Filed Works and Materials Reference Catalogue for Architects, Engineers, Consultants and Customer service. t.me/ConsitesolutionBot ☜|]Comments Construction Solution Official Service
Больше3 584
Подписчики
Нет данных24 часа
-57 дней
+5330 день
Архив постов
🔺New vacancy+ በ0 ዓመት🏗የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ኮ. ለአዲስ ተመራቂ ተማሪዎች መልካም ዕድል
የጥቅምት_ወር_2017_ዓ_ም_የሀራጅ_ሽያጭ_ማስታወቂያ1.PDF4.27 MB
🚧 የኮንስትራክሽን ጨረታ/ Construction Tender🏗ብዙ ኮንትራክተሮች ከtechnical ግምገማ ውጪ እየሆኑ እናያለን የ ቻናላችን ቤተሰቦች በሰበሰቡት መረጃ መሰረት አንዱ ምክንያት የግዢ አዋጁ ከደነገገው መመሪያ በላይ requirement ስለሚቀመጥ ነው። ለምሣሌ የግንባታ የተሻሻለው መመሪያ ላይ ስለ turnover እንዲህ ያስቀምጣል:- ለሀገር ውስጥ ተጫራቾች peak annual turn over እንዲያዝ ሲያዝ ለውጪ ተቋራጮች ደግሞ average turnover እንዲያዝ ያዛል ነገር ግን የሀገር ውስጥ ተቋራጭ average ባለሟሟላቱ ውድቅ ይደረጋል። turnover amount የሚሰላው የሚገነባው ፕሮጀክት ዋጋ ለሚፈጀው ወራት በማካፈልና በ12 በማብዛት ሲሆን አንድ ፕሮጀክት engineering estimation 100 million ሆና duration 3 አመት ቢሆን መጠየቅ ያለበት peak 33.3 million birr ለሀገር ውስጥ ተቋራጭ እና 100 million ለውጪ ተቋራጭ እንደ ማለት ነው። 👌ስለዚህ ጨረታ ሲገዙ ይህንን አዋጅ በመጥቀስ clarification እየጠየቁ ቢሞሉ ጨረታውን የማለፍ እድልዎ ከፍ ይላል 🔺ኮንስትራክሽን የምትውዱ እኛን ተቀላቀሉ! ❤telegram link ለሌሎችም ተያያዥ ስራ ላላቸው ባልደረቦቻችሁ አጋሩ! ተጨማሪ ይጠቅማል የምትሉት⬇️ መልዕክቶን ለእኛ ለማጋራት🔺🖥
ቴሌግራም ላይ ከስር ባለው ሊንክ: በ t.me/consitesolutionBot ሀሳባችሁን ብትልኩልን፣ ይደርሰናል! እኛም ገምግመን መልሰን እናደርሳለን📍በስራ ላይ~ ሸጋ ቀን!🤚
🚧 የኮንስትራክሽን ጨረታ/ Construction Tender🏗ብዙ ኮንትራክተሮች ከtechnical ግምገማ ውጪ እየሆኑ እናያለን የ ቻናላችን ቤተሰቦች በሰበሰቡት መረጃ መሰረት አንዱ ምክንያት የግዢ አዋጁ ከደነገገው መመሪያ በላይ requirement ስለሚቀመጥ ነው። ለምሣሌ የግንባታ የተሻሻለው መመሪያ ላይ ስለ turnover እንዲህ ያስቀምጣል:- ለሀገር ውስጥ ተጫራቾች peak annual turn over እንዲያዝ ሲያዝ ለውጪ ተቋራጮች ደግሞ average turnover እንዲያዝ ያዛል ነገር ግን የሀገር ውስጥ ተቋራጭ average ባለሟሟላቱ ውድቅ ይደረጋል። turnover amount የሚሰላው የሚገነባው ፕሮጀክት ዋጋ ለሚፈጀው ወራት በማካፈልና በ12 በማብዛት ሲሆን አንድ ፕሮጀክት engineering estimation 100 million ሆና duration 3 አመት ቢሆን መጠየቅ ያለበት peak 33.3 million birr ለሀገር ውስጥ ተቋራጭ እና 100 million ለውጪ ተቋራጭ እንደ ማለት ነው። 👌ስለዚህ ጨረታ ሲገዙ ይህንን አዋጅ በመጥቀስ clarification እየጠየቁ ቢሞሉ ጨረታውን የማለፍ እድልዎ ከፍ ይላል
ቤዝ አይሶሌሽን/Base isolation የመሠረት ማግለል:-🏗ሕንፃዎችን ከመሬት መንቀጥቀጥ ለመከላከል በግንባታ ላይ የሚውል ዘዴ ነው። ህንጻውን በተለዋዋጭ ማሰሪያዎች ወይም ማግለያዎች ላይ እንደ ጎማ ወይም ተንሸራታች ቁሶች በመዋቅሩ እና በመሠረቱ መካከል ማስቀመጥን ያካትታል። እነዚህ ገለልተኞች ህንጻው የመሬት መንቀጥቀጥ በሚከሰትበት ጊዜ የመሬት መንቀጥቀጥ ኃይልን በመሳብ እና በማሰራ ከመሬት ተነጥሎ እንዲንቀሳቀስ ያስችለዋል። ይህ ዘዴ የህንፃውን የመሬት መንቀጥቀጥ የመቋቋም ችሎታን ያሻሽላል ፣ የነዋሪዎችን ደህንነት ለመጠበቅ እና መዋቅራዊ ጉዳቶችን ለመቀነስ ፣ የመሠረት ማግለል በሴይስሚክ ክስተቶች ጊዜ ሕንፃዎችን በመጠበቅ ረገድ የተሳካ ነበር፣ ይህም ለመሬት መንቀጥቀጥ ተጋላጭ በሆኑ የከተማ አካባቢዎች የመሬት መንቀጥቀጥ የመቋቋም አቅምን ለማሳደግ ጠቃሚ ስትራቴጂ እንዲሆን አድርጎታል። 🔺ኮንስትራክሽን የምትውዱ እኛን ተቀላቀሉ! ❤telegram link ለሌሎችም ተያያዥ ስራ ላላቸው ባልደረቦቻችሁ አጋሩ! መልዕክቶን ለእኛ ለማጋራት🔺🖥
ቴሌግራም ላይ ከስር ባለው ሊንክ: በ t.me/consitesolutionBot ሀሳባችሁን ብትልኩልን፣ ይደርሰናል! እኛም ገምግመን መልሰን እናደርሳለን
ቤዝ አይሶሌሽን/Base isolation የመሠረት ማግለል:-🏗ሕንፃዎችን ከመሬት መንቀጥቀጥ ለመከላከል በግንባታ ላይ የሚውል ዘዴ ነው። ህንጻውን በተለዋዋጭ ማሰሪያዎች ወይም ማግለያዎች ላይ እንደ ጎማ ወይም ተንሸራታች ቁሶች በመዋቅሩ እና በመሠረቱ መካከል ማስቀመጥን ያካትታል። እነዚህ ገለልተኞች ህንጻው የመሬት መንቀጥቀጥ በሚከሰትበት ጊዜ የመሬት መንቀጥቀጥ ኃይልን በመሳብ እና በማሰራ ከመሬት ተነጥሎ እንዲንቀሳቀስ ያስችለዋል። ይህ ዘዴ የህንፃውን የመሬት መንቀጥቀጥ የመቋቋም ችሎታን ያሻሽላል ፣ የነዋሪዎችን ደህንነት ለመጠበቅ እና መዋቅራዊ ጉዳቶችን ለመቀነስ ፣ የመሠረት ማግለል በሴይስሚክ ክስተቶች ጊዜ ሕንፃዎችን በመጠበቅ ረገድ የተሳካ ነበር፣ ይህም ለመሬት መንቀጥቀጥ ተጋላጭ በሆኑ የከተማ አካባቢዎች የመሬት መንቀጥቀጥ የመቋቋም አቅምን ለማሳደግ ጠቃሚ ስትራቴጂ እንዲሆን አድርጎታል።
የሪል_ስቴት_ልማት_እና_የማይንቀሳቀስ_ንብረት_ግብይትና_ግመታ_ረቂቅ_አዋጅ.pdf2.64 MB
NEW VACANCY 🏗የስራው መጠሪያ: ሲቪል መሐንዲስ የስራው አይነት: በተመደቡበት የሚሰራ - ቋሚ የስራው ዘርፍ: #ሲቪል_ምህንድስና_እና_ኮንስትራክሽን የስራው ቦታ: አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ የትምህርት ደረጃ: የመጀመሪያ ዲግሪ የልምድ ደረጃ: መካከለኛ የተፈላጊ ሰው ብዛት: 1 ደሞዝ/ክፍያ: ወርሃዊ የማመልከቻ ማብቂያ ቀን: October 25th, 2024 የስራው ዝርዝር: የሥራ መደብ ፦ ሲቪል መሐንዲስ የት /ደረጃ :- በሙያው ከታወቀ ዩኒቨርስቲ በዲግሪ የተመረቀ የሥራ ልምድ :- 3 ዓመትና ከዚያ በላይ ደመወዝ :- በስምምነት ብዛት:- 1 (አንድ) የሥራ ቦታ ፦ 22 ማዞሪያ
📩Send Your CV on Email: hr@linebezaadvertising.comZin Tech Solution and Trading PLC
🔸For the construction of a house, among other factors, the following requirements must be satisfied:-🏗1. A site on which to build the house, 2. Permission from local authorities to build the house, 3. Materials for building the house, 4. skilled laborers for the erection of the house, 5. Financial source and 6. Professionals, such as architects and engineers. As each one of these requires money, the financial aspect is therefore very important and the costs must always be considered during all the planning and building stages. However, this does not mean that it is always economical to save money or build cheaply. "The poorest often builds the dearest" is too often proven true.
ለሁለተኛ ዙር ሰልጣኞች አስቸኳይ የመጨረሻ ማሳሰብያ:-እንደሚታወቀው ሀገር አቀፍ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራ ተቋራጮች ማህበራት ህብረት ከከተማና መሰረተ ልማት ሚንስቴር ጋር በመተባበር የሁለተኛ ዙር የሴፍቲና ኧልዥ ስልጠና ከጥቅምት 6-8/2017 ዓ.ም ከኦሮሚያ ክልልና ከአማራ ክልል ከተወጣጡ 100 ሰልጣኞች በከተማና መሰረተ ልማት አዳራሽ ስልጠናው ይሰጣል። እንደሚታወቀው ይህ ስልጠና ለፈቃድ አሰጣጥ አስፈላጊ ከመሆኑ አንጻር በተጨማሪም ሀገር አቀፍ የኢትዮጵያ ስራ ተቋራጮች ማህበራት ህብረት ካለው የአባላት ብዛት አንጻር በተለይም በአዲስ አበባ ለመሰልጠን ፍላጎት ካላቸው ሌሎች ክልሎችና አካላት አንጻር ለማህበራችን የሚሰጠው ኮታ ከሌሎች የክልል ማህበራት ጋር በመወዳደር የሚያገኝ ስለሚሆን የሚሰጠው እድል ማባከን ስለሌለብን በዚህ የሁለተኛ ዙር ስልጠና የተመዘገባችሁ የማህበራችን ሰልጣኞች የስልጠና ፕሮግራሙን ማሳለፍም ወይም መቅረት ድጋሜ የስልጠናውን እድል ማግኘት የሚቻል ስለማይሆን ትኩረት ተሰጥቶት ሁሉም ለሁለተኛ ዙር ስልጠና የተመዘገበ ሰልጣኝ በስልጠና ቦታ ቀንና ሰዐት እንዲገኝ የመጨረሻ ጥሪያችንን እናቀርባለን። የስልጠና ቦታ:- የከተማና መሰረተ ልማት ሚንስቴር አዳራሽ
🔹በግንባታ ቦታ ስለሚደርስ አደጋ (ጉዳት) የሕግ እይታ:🏗🚧በሀገራችን የግንባታ ቦታዎች ላይ ስለሚኖረው ደህንነትን የመጠበቅ ትኩረት እየተስተዋለ ያለው ቸልተኝነት አሳሳቢ እየሆነ መጥቷል።
🏷በ'𝙵𝙸𝙳𝙸𝙲 𝙲𝚘𝚗𝚍𝚒𝚝𝚒𝚘𝚗𝚜 𝚘𝚏 𝙲𝚘𝚗𝚝𝚛𝚊𝚌𝚝 𝙷𝚊𝚛𝚖𝚘𝚗𝚒𝚣𝚎𝚍 𝙴𝚍𝚒𝚝𝚒𝚘𝚗, 𝟸𝟶𝟷𝟶 አንቀጽ 18 (18.3 – 18.4) ሥር “ማንኛውም ሥራ ተቋራጭ ኢንሹራንስ የገባ መሆን ያለበት ሲሆን በውል ሰነዱ ውስጥ በልዩ የውል ድንጋጌ (special condition of contract) ውስጥ ካልተገለጸ በቀር የአካል ጉዳት፣ ሞት ወይም የንብረት ጉዳት ቢደርስ ተገቢውን ካሳ የመክፈል ግዴታ ይኖርበታል፣ ይህ ግዴታው የግንባታ ባለቤቱን ንብረቶችም የጎዳ ከሆነ ያንንም እስከመሸፈን ይደርሳል” ብሎ አስቀምጧል። ነገር ግን በውል ሰነዱ ውስጥ በልዩ ሁኔታ የተቀመጠ እና አሰሪው (የፕሮጀክት ባለቤቱ) ማሟላት የነበረበትን ሳያሟላ ቀርቶ አልያም በታወቀ እና አሳማኝ በሆነ መልኩ በፕሮጀክት ባለቤቱ (client) ጥፋት የተከሰተ አደጋ ከሆነ በውሉ መሰረት ኃላፊነቱን (ካሳን ጨምሮ) ባለቤቱ ይወስዳል ማለት ነው። (ለዝርዝር ሁኔታዎች አንቀጽ 17.2 እስከ 17.7 እና አንቀጽ 18.3 እስከ 18.4፣ እና አንቀጽ 19.1ን ይመልከቱ) 💫የኢትዮጵያ ፍትሐ ብሔር ህግ አንደኛ መጽሐፍ ልዩ ድንጋጌ ሥር፦ አንድ ሰው በሰራው (በሚሰራው) ሥራ በሌላ ሰው አካል ላይ ጉዳት ያደረሰ (ለምሳሌ በመዶሻ የመታ) እንደሆነ ኃላፊነት እንደሚወስድ በፍት.ሕ. ቁጥር 2067(1) መሰረት ኃላፊነት ይወስዳል። ነገር ግን ራስን በመከላከል ሂደት ከሆነ ወይም በህግ የተፈቀደ ቅጣት ከሆነ ወይም በተበዳዩ ጥፋት የተነሳ ከሆነ በሚቀርበው ማስረጃ መሰረት ቅጣቱ የእርሱ ላይሆን ይችላል፣ ነገር ግን በቁጥር 2079 (3) መሰረት “ጉዳት ይደርስብኛል” ብሎ የሚሰጋ ሰው ይህንን አሥጊ ጉዳይ ጉዳቱ ከመድረሱ በፊት አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲደረግበት እና ጉዳት እንዲወገድለት ሊጠይቅ ይችላል። በዚሁ ድንጋጌ ላይ በቁጥር 2070 አሰሪው ወይም ተቋራጩ ትፋትን የሚያስከትሉ አሰራሮችን ካልተጠቀመ በቀር በጎረቤት ንብረቶች ላይ ለደረሱ መበላሸቶች ተጠያቂ አይሆንም። በቁጥር 2076 መሰረት ደግሞ የአንድ ሰው ሕንጻ ያልታሰበ ድንገተኛ አደጋን በሌላ ወገን ላይ ቢያደርስ ባለይዞታው ኃላፊነትን ይወስዳል፣ በዚህ አግባብ ካሳ መክፈል ካልቻለ ሕንጻውን ለተበዳዩ እስከመልቀቅ ሊደርስ ይችላል። በቁጥር 2080 (4) ላይ እንደተመለከተው “በአንድ ሕንጻ ሥር የሚኖር ሰው ከሕንጻው ላይ እየወደቁ ጉዳት የሚያደርሱበት ተንቀሳቃሽ ነገሮች ካሉ የተንቀሳቃሾቹ (የወደቁት) ነገሮች ባለቤት ኃላፊነትን ይወስዳል። ይህ ህግ በግንባታ ሥራ ጊዜ የሚኖሩ የግንባታ ግብቶች እና በአግባቡ ያልተደገፈ የሚናድ የመሬት ክፍል በሠራተኞቹ ላይ ለሚያደርሱትን ድንገተኛ ጉዳት የግንባታ ሥራውን ዋና ኃላፊ (ተቋራጩን) ተጠያቂ እስከማድረግ ሊተረጎም ይችላል። በእርግጥ ከላይ ሆኖ ቀጥታ ግብአቶችን ጉዳት ወደደረሰበት ሠራተኛ የለቀቀው ሠራተኛም በልዩ ሁኔታ ተጠያቂ ነው። 🙏ክብር ለአርክቴክቶችና መሐንዲሶች! 🌟ሰላምና ጤና ለግንባታ ሠራተኞች!
ቢሮው ጥቅምት 01/2017 ዓ/ም ባወጣው የ2017 አንደኛ ሩብ ዓመት የኮንስትራክሽን ስራዎች ቀጥተኛ ዋጋ (Direct Cost) ጥናት ሰነድ ላይ sanitary እና Road work ጥናቶችን የያዙ ገፆች በመዘለላቸው ይቅርታ እየጠየቅን የተሟላው ሰነድ እንሆ፡፡
ጥቅምት 04/2017 ዓ/ም የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ
@etconp
🔺የገበያ ማዕከል ህንጻ የማሻሻያ ዲዛይን ስራ የጨረታ ማስታወቂያ🏗የብርሀን ጮራ ኮልፌ የገበያ አዳራሽ አክሲዮን ማህበር የገበያ ማዕከሉን ህንጻ የማሻሻያ ዲዛይን ስራ በዘርፉ ዕውቀትና ልምድ ባለው ድርጅት ወይም ባለሙያ ማሰራት ይፈልጋል።
💫ስለሆነም ተጫራቾች፡-✅️በሙያው በቂ ዕውቀትና ልምድ ያላቸው ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ። ✅️በስራ ዘርፉ የንግድ ምዝገባና የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላቸው። ✅️የቲንና የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ የምስክር ወረቀት ያላቸው። ✅️ቢቻል በገበያ ማዕከል ህንፃ ማሻሻያ ዲዛይን ስራ ልምድ ያላቸው ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይጠበቅባቸዋል። ✅️ተጫራቾች ለዲዛይኑ ስራ መነሻ እንዲሆን የተዘጋጀውን የመግለጫ ፅሁፍ ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር) በመክፈል ከአ ማህበሩ ጽ/ቤት መውሰድ ይገባቸዋል። ተጫራቾች ለዲዛይን ስራው መነሻ የሆነው መግለጫ ላይ ግልፅ ያልሆነ ጉዳይ ቢኖር ከአክሲዮን ማህበሩ ስራ አመራር ቦርድ ማብራሪያ መጠየቅ ይችላሉ። ተጫራቾች የተዘጋጀውን የዲዛይን ስራ የመነሻ ሀሳብ መሰረት በማድረግ ዲዛይኑን የሚሰሩበትን ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ እስከ ጥቅምት 12 ቀን 2017 ዓ.ም 10 ሰዓት ድረስ በአክሲዮን ማህበሩ ጽ/ቤት ማቅረብ አለባቸው። አክሲዮን ማህበሩ ለጨረታ ውድድር ከቀረቡት ድርጅቶች ወይም ባለሙያዎች መካከል ጠቃሚና አሳማኝ የሆነ ማሻሻያ ያቀረበውን የመምረጥ መብቱ የተጠበቀ ነው። የጨረታው አሸናፊ የተሰራውን ዲዛይን ማፀደቅ አለበት። ከላይ በተራ ቁጥር 1 ፣ 2 እና 3 የተጠቀሱ መረጃዎች ከዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ ጋር አብሮ መቅረብ አለበት። ጨረታው ጥቅምት 13 ቀን 2017 ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
አክሲዮን ማህበሩ የተሻለ ዘዴ ካገኘ በጨረታው አይገደድም።የብርሀን ጮራ ኮልፌ የገበያ አዳራሽ አክሲዮን ማህበር
🔺የገበያ ማዕከል ህንጻ የማሻሻያ ዲዛይን ስራ የጨረታ ማስታወቂያ🏗የብርሀን ጮራ ኮልፌ የገበያ አዳራሽ አክሲዮን ማህበር የገበያ ማዕከሉን ህንጻ የማሻሻያ ዲዛይን ስራ በዘርፉ ዕውቀትና ልምድ ባለው ድርጅት ወይም ባለሙያ ማሰራት ይፈልጋል። ስለሆነም ተጫራቾች፡- ✅️በሙያው በቂ ዕውቀትና ልምድ ያላቸው ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ። ✅️በስራ ዘርፉ የንግድ ምዝገባና የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላቸው። ✅️የቲንና የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ የምስክር ወረቀት ያላቸው። ✅️ቢቻል በገበያ ማዕከል ህንፃ ማሻሻያ ዲዛይን ስራ ልምድ ያላቸው ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይጠበቅባቸዋል። ✅️ተጫራቾች ለዲዛይኑ ስራ መነሻ እንዲሆን የተዘጋጀውን የመግለጫ ፅሁፍ ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር) በመክፈል ከአ ማህበሩ ጽ/ቤት መውሰድ ይገባቸዋል። ተጫራቾች ለዲዛይን ስራው መነሻ የሆነው መግለጫ ላይ ግልፅ ያልሆነ ጉዳይ ቢኖር ከአክሲዮን ማህበሩ ስራ አመራር ቦርድ ማብራሪያ መጠየቅ ይችላሉ። ተጫራቾች የተዘጋጀውን የዲዛይን ስራ የመነሻ ሀሳብ መሰረት በማድረግ ዲዛይኑን የሚሰሩበትን ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ እስከ ጥቅምት 12 ቀን 2017 ዓ.ም 10 ሰዓት ድረስ በአክሲዮን ማህበሩ ጽ/ቤት ማቅረብ አለባቸው። አክሲዮን ማህበሩ ለጨረታ ውድድር ከቀረቡት ድርጅቶች ወይም ባለሙያዎች መካከል ጠቃሚና አሳማኝ የሆነ ማሻሻያ ያቀረበውን የመምረጥ መብቱ የተጠበቀ ነው። የጨረታው አሸናፊ የተሰራውን ዲዛይን ማፀደቅ አለበት። ከላይ በተራ ቁጥር 1 ፣ 2 እና 3 የተጠቀሱ መረጃዎች ከዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ ጋር አብሮ መቅረብ አለበት። ጨረታው ጥቅምት 13 ቀን 2017 ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። አክሲዮን ማህበሩ የተሻለ ዘዴ ካገኘ በጨረታው አይገደድም። የብርሀን ጮራ ኮልፌ የገበያ አዳራሽ አክሲዮን ማህበር
𝑷𝒓𝒊𝒄𝒊𝒏𝒈 𝑪𝒐𝒏𝒕𝒓𝒂𝒄𝒕𝒐𝒓 𝑫𝒆𝒍𝒂𝒚 𝑪𝒐𝒔𝒕𝒔Almost all projects encounter compensable delay at some point during the performance of the work. Few contracts set forth any specific method for calculating the cost of a day of delay in the contract documents. Assuming agreement on an extension of time can be reached and a method for calculating the cost of the extended field office overhead resulting from the compensable delay, delay damages are still subject to two additional markups. The first markup is profit. “… [A] contractor would be entitled to profit as an element of its quantum recovery if delays are compensable.” The second markup applies if the owner has required Performance and Payment Bonds on the project. If so, the sum of the delay damages plus profit is subject to bond cost markup as this is now an added cost to the project and the bond cost is based on total actual project costs. What are Delay costs? -Labor Costs -Equipment Costs -Material Costs -Subcontractor Costs -Jobsite Overhead Costs -Home Office Overhead Costs How is extended field office overhead calculated? •Actual cost method •Total cost method •Jury verdict (or “fair and reasonable approximation” of the damages. •Stipulated contract method It is recommended that the owner, their design professionals and their legal counsel consider this issue during the design period select a method and carefully craft and include the method in the contract documents prior to bid.
Any comments? Or Questions? ❤t.me/ConsitesolutionBot 👌Have a Good Time!🤚
🏗ደረጃቸውን ያልጠበቁ ግንባታዎችን የሚያከናውኑ ላይ ከእስራት እስከ ፈቃድ ዕገዳ ቅጣት የሚጥል ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጀ🚧ደረጃቸውን ያልጠበቁ ግንባታዎች በሚያከናወኑና ሌሎች የወንጀል ድንጋጌዎችን የሚጥሱ ባለሙያዎች፣ የሥራ ተቋራጮችና አማካሪዎች ላይ ከእስራት እስከ ፈቃድ ማገድ ቅጣት የሚጥል በሕንፃ ረቂቅ አዋጅ ተካቶ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበ፡፡
🔺ረቂቁ የቀረበው ሐሙስ መስከረም 30 ቀን 2017 ዓ.ም. በተካሄው ስድስተኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አራተኛ ዓመት የሥራ ዘመን አንደኛ ስብሰባ ነው፡፡ በረቂቅ አዋጁ ክፍል ዘጠኝ የተቀመጠው አስተዳደራዊ የወንጀል ቅጣቶችን በተመለከተ፣ አዋጁን ለማስፈጸም የሚወጡ ድንጋጌዎችን በሚተላለፉ ሰዎች ላይ አስተዳደራዊ ዕርምጃ እንደሚወስድ ይደነግጋል፡፡ በአሠሪ ስለሚፈጸሙ ወንጀሎች፣ የአማካሪነት የሙያ ኃላፊነት መጣስና በረቂቅ አዋጁ የተቀመጡ ዝርዝር ድንጋጌዎችን ተላልፈው የተገኙ ግለሰቦች፣ የሥራ ተቋራጮችና የሚመለከታቸው አካላት በፍርድ ቤት ጥፋተኛ በተባሉበትና አንቀጽ እስከ ተመለከተው ከፍተኛ እስራት ዘመን ቅጣት በተጨማሪ፣ የሙያ ወይም የሥራ ፈቃዳቸው እንደሚታገድ ተደንግጓል፡፡ በሕንፃ በረቂቅ አዋጅ ዘጠኝ የተቀመጠው አስተዳደራዊና የወንጀል ቅጣቶችን በተመለከተ፣ አዋጁን ለማስፈጸም የሚወጡ ድንጋጌዎችን በሚተላለፉ ሰዎች ላይ አስተዳደራዊ ዕርምጃ እንደሚወስድ በረቂቁ ተመላክቷል፡፡ ያላግባብ በተሰጠ የግንባታ ፈቃድ፣ እንዲሁም የመቆጣጠር ግዴታን ባለመወጣት ሕገወጥ ግንባታ እንዲከናወን የረዳ ግለሰብ ከአምስት ዓመታት እስከ አሥር ዓመታት የሚደርስ ፅኑ እስራት፣ ከአሥር ሺሕ ብር ጀምሮ እስከ አምስት ሺሕ በሚደርስ የገንዘብ መቀጮ እንደሚቀጣ ተደንግጓል፡፡ ደረጃው የማይፈቅድለት ወይም ተገቢው ፈቃድ ሳይኖረው ግንባታ ያከናወነ ግለሰብ (ሥራ ተቋራጭ) እስከ አሥር ዓመት የሚደርስ ፅኑ እስራትና እስከ አሥር ሺሕ የሚደርስ የገንዘብ መቀጫ እንደሚቀጣ በረቂቁ ተዘርዝሯል፡፡ ማንኛውም የተመዘገበ የሥራ ተቋራጭ ደረጃውን ያልጠበቀ ግንባታ ሲያከናውንና ግንባታው አደጋ ያስከተለ ከሆነ፣ ከአምስት ዓመታት እስከ አሥር ዓመታት ፅኑ እስራትና ከ50,000 እስከ 100,000 ብር እንደሚቀጣ በረቂቁ ተቀምጧል፡፡ የሕንፃ ረቂቅ አዋጅ የሕዝብ ጤንነትና ደኅንነት መጠበቅ፣ የሕንፃ ተደራሽነት ለአካል ጉዳተኞችና ለሌሎች የማኅበረሰብ ክፍሎች ለማረጋገጥ የሚያስችል፣ በአገሪቱ በአጠቃላይ ተፈጻሚ የሚሆን ዝቀተኛውን ደረጃ ለመወሰን አስፈላጊ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ነባሩ ሕግ በአፈጻጸም ወቅት የተለዩ የመልካም አስተዳደር ችግሮች ስላሉበት፣ የአካል ጉዳተኞችን ተደራሽነት የሚያረጋግጥ፣ የግንባታ ጥራትና የሀብት ብክነት ችግሮችን ለመቅረፍ የሚያስችል ግልጽና ለአተገባር ምቹ የሆኑ አሠራር መዘርጋት ተገቢ ሆኖ በመገኘቱ ረቂቁ አዋጅ መዘጋጀቱ ተገልጿል፡፡ ረቂቁ በአሥር ክፍሎችና በ54 አንቀጾች የተዋቀረ መሆኑን፣ የተፈጻሚነት ወሰኑ ስለሕንፃ ግንባታ ፈቃድ አሰጣጥ፣ ክትትልና ቁጥጥር፣ አስፈጻሚ አካላት ተግባርና ኃላፊነት፣ አስተዳደራዊና የወንጀል ቅጣቶችን የተመለከቱን ጨምሮ ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች ተካተውበታል፡፡ የሕንፃ ረቂቅ አዋጅ ቁጥር 2/2017 ሆኖ ለፓርላማው የከተማ መሠረተ ልማትና ትርንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡ Via~ Report
🏗ደረጃቸውን ያልጠበቁ ግንባታዎችን የሚያከናውኑ ላይ ከእስራት እስከ ፈቃድ ዕገዳ ቅጣት የሚጥል ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጀ🚧ደረጃቸውን ያልጠበቁ ግንባታዎች በሚያከናወኑና ሌሎች የወንጀል ድንጋጌዎችን የሚጥሱ ባለሙያዎች፣ የሥራ ተቋራጮችና አማካሪዎች ላይ ከእስራት እስከ ፈቃድ ማገድ ቅጣት የሚጥል በሕንፃ ረቂቅ አዋጅ ተካቶ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበ፡፡
🔺ረቂቁ የቀረበው ሐሙስ መስከረም 30 ቀን 2017 ዓ.ም. በተካሄው ስድስተኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አራተኛ ዓመት የሥራ ዘመን አንደኛ ስብሰባ ነው፡፡ በረቂቅ አዋጁ ክፍል ዘጠኝ የተቀመጠው አስተዳደራዊ የወንጀል ቅጣቶችን በተመለከተ፣ አዋጁን ለማስፈጸም የሚወጡ ድንጋጌዎችን በሚተላለፉ ሰዎች ላይ አስተዳደራዊ ዕርምጃ እንደሚወስድ ይደነግጋል፡፡ በአሠሪ ስለሚፈጸሙ ወንጀሎች፣ የአማካሪነት የሙያ ኃላፊነት መጣስና በረቂቅ አዋጁ የተቀመጡ ዝርዝር ድንጋጌዎችን ተላልፈው የተገኙ ግለሰቦች፣ የሥራ ተቋራጮችና የሚመለከታቸው አካላት በፍርድ ቤት ጥፋተኛ በተባሉበትና አንቀጽ እስከ ተመለከተው ከፍተኛ እስራት ዘመን ቅጣት በተጨማሪ፣ የሙያ ወይም የሥራ ፈቃዳቸው እንደሚታገድ ተደንግጓል፡፡ በሕንፃ በረቂቅ አዋጅ ዘጠኝ የተቀመጠው አስተዳደራዊና የወንጀል ቅጣቶችን በተመለከተ፣ አዋጁን ለማስፈጸም የሚወጡ ድንጋጌዎችን በሚተላለፉ ሰዎች ላይ አስተዳደራዊ ዕርምጃ እንደሚወስድ በረቂቁ ተመላክቷል፡፡ ያላግባብ በተሰጠ የግንባታ ፈቃድ፣ እንዲሁም የመቆጣጠር ግዴታን ባለመወጣት ሕገወጥ ግንባታ እንዲከናወን የረዳ ግለሰብ ከአምስት ዓመታት እስከ አሥር ዓመታት የሚደርስ ፅኑ እስራት፣ ከአሥር ሺሕ ብር ጀምሮ እስከ አምስት ሺሕ በሚደርስ የገንዘብ መቀጮ እንደሚቀጣ ተደንግጓል፡፡ ደረጃው የማይፈቅድለት ወይም ተገቢው ፈቃድ ሳይኖረው ግንባታ ያከናወነ ግለሰብ (ሥራ ተቋራጭ) እስከ አሥር ዓመት የሚደርስ ፅኑ እስራትና እስከ አሥር ሺሕ የሚደርስ የገንዘብ መቀጫ እንደሚቀጣ በረቂቁ ተዘርዝሯል፡፡ ማንኛውም የተመዘገበ የሥራ ተቋራጭ ደረጃውን ያልጠበቀ ግንባታ ሲያከናውንና ግንባታው አደጋ ያስከተለ ከሆነ፣ ከአምስት ዓመታት እስከ አሥር ዓመታት ፅኑ እስራትና ከ50,000 እስከ 100,000 ብር እንደሚቀጣ በረቂቁ ተቀምጧል፡፡ የሕንፃ ረቂቅ አዋጅ የሕዝብ ጤንነትና ደኅንነት መጠበቅ፣ የሕንፃ ተደራሽነት ለአካል ጉዳተኞችና ለሌሎች የማኅበረሰብ ክፍሎች ለማረጋገጥ የሚያስችል፣ በአገሪቱ በአጠቃላይ ተፈጻሚ የሚሆን ዝቀተኛውን ደረጃ ለመወሰን አስፈላጊ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ነባሩ ሕግ በአፈጻጸም ወቅት የተለዩ የመልካም አስተዳደር ችግሮች ስላሉበት፣ የአካል ጉዳተኞችን ተደራሽነት የሚያረጋግጥ፣ የግንባታ ጥራትና የሀብት ብክነት ችግሮችን ለመቅረፍ የሚያስችል ግልጽና ለአተገባር ምቹ የሆኑ አሠራር መዘርጋት ተገቢ ሆኖ በመገኘቱ ረቂቁ አዋጅ መዘጋጀቱ ተገልጿል፡፡ ረቂቁ በአሥር ክፍሎችና በ54 አንቀጾች የተዋቀረ መሆኑን፣ የተፈጻሚነት ወሰኑ ስለሕንፃ ግንባታ ፈቃድ አሰጣጥ፣ ክትትልና ቁጥጥር፣ አስፈጻሚ አካላት ተግባርና ኃላፊነት፣ አስተዳደራዊና የወንጀል ቅጣቶችን የተመለከቱን ጨምሮ ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች ተካተውበታል፡፡ የሕንፃ ረቂቅ አዋጅ ቁጥር 2/2017 ሆኖ ለፓርላማው የከተማ መሠረተ ልማትና ትርንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡ Via~ Report
Уже доступно! Исследование Telegram 2025 — ключевые инсайты года 
