cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

ሐዋርያት ይመልሱ

መፅሀፍ ቅዱስ ምን ይላል? መፅሀፍ ቅዱስ የሚል አስተምህሮ መፅሀፍ ቅዱስ ይፈቅዳል? ትክክለኛው የእግዚአብሔርን ቃል የያዘው መፅሀፍ ቅዱስስ ማነው? ሐዋሪያት ምን ይላሉ በውስጥ ማግኘት የምትፈልጉ @metipa @varonka_7

Больше
Страна не указанаЯзык не указанКатегория не указана
Рекламные посты
562
Подписчики
Нет данных24 часа
Нет данных7 дней
Нет данных30 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

Фото недоступноПоказать в Telegram
ፈጣሪ ይባርካችሁ ድንግል አለሁ ትበላችሁ🥳🥳😍
Показать все...
❣❣❣❣❣❣❣❣❣❣❣❣     🍟🎂ተጠቃሚ ያጡ መድኃኒቶች🍛🍧🍟 🍡🍢1/ ቃለ እግዚአብሔር                🌕🌒ጠዋት አንድ                🌒🌙ማታ አንድ 🍢🍡2/ ንስሐ            🌺በየሳምንቱ አንድ አንድ 🍢🍡3/ ስጋወ ደሙ         🌹🌺🌼 ቢያንስ በ40 ቀን አንዴ 🍢🍡4/ ጸበል       ⛈⛈ ከምግብ በፊት በየቀኑ አንዴ 🍢🍡5/ እምነት          ❤️ዘወትር በየሰከንዱ ያለማቋረጥ 🍢🍡6/ ፍቅር          💔ዘወትር ያለማቋረጥ ለሁሉም 🍢🍡7/ ሰላም       🍁ለተከታታይ ሰዓታት እስከ ዘላለም 🍢🍡8/ጸሎት  📕📗🙏 በቀን ሰባት ግዜ ያለማቋረጥ 🍢🍡9/ ፆም    😒☺️ ከምግብ በፊት 🍬🍢10/ ምፅዋት 💰💷 በየቀኑ ከምታገኘው ጥቂቱን 🍢🍡11/ ስግደት 🙇🙇‍♀ ጠዋት 21 🙇‍♀🙇 ማታ 20 ☞☞ማሳሰቢያ፡- ሁሉም መድኃኒቶች ተስፋ በተባለ ውሃ ማወራረጃነት መዋጥ ይኖርባቸዋል፡፡ ☞☞ማሳሰቢያ 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 ቢያንስ  ለ 15 የተዋህዶ ልጆች Share በማድረግ ክርስትያናዊ ግዴታችንን እንወጣ ።         1 ሰው ለ 15 ምዕመን እነዚህ 100% መድኃኒት ናቸው ግን ተጠቃሚ አጥተዋል
Показать все...
Показать все...
ሐዋርያዊ መልሶች Chat

የሐዋርያዊ መልሶች[@Apostolic_Answers] ቻናል መነጋገሪያ ግሩፕ @Apostolic_Answers_Chat

Фото недоступноПоказать в Telegram
🇪🇹እንኳን ደህና መጣችሁ🤗 ሽንኩርት Memes 😂🤣😂🤣 #_ኢትዮጵያ_ለዘላለም_ትሳቅ 😂😍 https://t.me/shnkurt_meme
Показать все...
ሽንኩርት Meme 😂😂
በሳቅ እንባ በእንባ 🤣🤣🤣
ተቀላቀሉን 👍
06:50
Видео недоступноПоказать в Telegram
ባለፀጋ እመቤት
Показать все...
ጠበል መርጨት መቼ ተጀመረ? ለምንስ ይጠቅማል? በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ አሜን ❖የክርስቶስ ሰላም የድንግል ማርያም ምልጃ የቅዱሳን በረከት በኛ ላይ ይደር ✞ቀደም ሲል እንደሚታወቀው በኦሪቱ ሕግ የማንጻት ሥርዓት ይከናወን እንደነበር ከመፅሐፍ ቅዱስ መረዳት ይቻላል። በኦሪቱ የነበሩ ካህናትም ሴቷ ልጅ በምትወልድበት ወቅት ወንድ ልጅ ከወለደች በ40 ቀን ሴት ልጅ ከወለደች ከኳበ80 ቀን ወደ ቤተመቅደስ ሄዳ የመንጻት ስርዓት እስኪከናወንላት ድረስ በወለደች በ7ኛው ቀን ጠበል ትረጭ እንደነበረ ሲያትት ካህኑም ያስተሰርይላታል እርስዋም ትነፃለች (ዘሌ.12:1) በማለት የሚያስረዳ ከመሆኑም ባሻገር ይህንኑ ሥርዓት መነሻ በማድረግ ጠበል የተረጨ ማንኛውም በእግዚአብሔር የሚያምን ሰው ሁሉ ከርኩሰትና ከበደሉ ሁሉ እንደሚነፃ ነቢዩ ሕዝቅኤል ከእግዚአብሔር በተገለጠለት ራዕዩ ሲናገር "ጥሩ ውሃንም እረጭባችኋለው እናንተም ከርኩሰታችሁ ሁሉ ትነፃላችሁ አዲስ ልብንም እሰጣችኋለው አዲስ መንፈስንም በውስጣችሁ አኖራለሁ"(ሕዝ.36:25-23) ሲል ያስረዳል። ነገር ግን ይህ የኦሪት ሥርዓት ተሽሯል ለኛ ለምን ይጠቅመናል የሚሉ ወገኖች መኖራቸውን ከግምት ውስጥ በማስገባት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደዚህ ዓለም የመጣው ሰውን ለማዳንና ሕግን ለመፈፀም እንጂ ለመሻር እንዳልሆነ በማያሻማ ቃል ያስረዳል። )ማቴ.5:17-20) ይህንንም መነሻ በማድረግ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አባቶች መነኮሳትን ቀሳውስትን ለምዕምናኑ በየቤታቸው እየሄዱ ፀበል ይረጫሉ። ✞ሌላው የሚነሳውን ጥያቄ ስንመለከት ይህንን ሀይማኖታዊ ሥርዓት እንዲፈፅሙ ማን ፈቀደላቸው? ይህስ ሥርዓት በምን ጊዜ ተደነገገ ለሚለው ጥያቄ ቀደም ሲል በ4ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ነግሦ የነበረው ንጉስ ቆስጠንጢኖስ የቤተክርስቲያን ሥርዓት ሳይፋለስ በክብርና በቅድስና እንዲቀጥል ያወጀውን አዋጅ አብነት በማድረግ በሃገራችን ነግሠው የነበሩ እምነታቸውን የፀና ምግባራቸው የቀና የሃገር መሪዎች ከላይ የተጠቀሰው ሃይማኖታዊ ስርዓት እንዲቀጥል ከማድረጋቸውም ባሻገር ፍትሐ ነገስት በተባለው የቀኖና መፅሀፍ ላይ ይህንኑ ያሳያል። @metipa @varonka_7
Показать все...
ነይ ነይ ማርያም ነይ ነይ😍
Показать все...
ነይ ነይ ማርያም ነይ ነይ😍
Показать все...
Фото недоступноПоказать в Telegram