198Подписчики
Нет данных24 часа
Нет данных7 дней
Нет данных30 дней
- Подписчики
- Просмотры постов
- ER - коэффициент вовлеченности
Загрузка данных...
Прирост подписчиков
Загрузка данных...
ከአዲስ አበባ መጅሊስ ፕሬዝዳንት ከሀጅ ሱልጣን አማን ጋር ባደረግኩት
የስልክ ምልልስ ደብዳቤው በማን ፊርማና ትዕዛዝ እንደወጣ አይታወቅም።
በዚሕ ደብዳቤ ትዕዛዝ መሰረት ለሚባክን ገንዘብ ተጠያቂው ማን እንደሆነ
አይታወቅም በሚል ምላሽ ሰጥተውኛል።
ተመልከቱ ደብዳቤው ቀንና ፊርማ እንዲሁም የትዕዛዝ ሰጪው ስም እራሱ
የለውም።
ለገንዘባችሁ ተጠንቀቁ
ደብዳቤውን አስተውሉ
እባካችሁ የሙስሊሙ ገንዘብ እንዳይበላ ሼር አድርጉ
©Abu dawud
/እስኪ ዛሬ በነብያችን ሙሀመድ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ላይ ሰለዋት ያወረደ?
https://t.me/Habeshitee
ብርቱ ሰው ሁን!
ድንች በፈላ ውሀ ቢቀቀል ውስጥ አቅም ያጣና ይደክማል፤ እንቁላል ግን በሞቀ ውሀ ሲያገኝ ውስጡ ያለው ፈሳሽ ብሶበት ጠንካራ ይሆናል፤ አየህ በዚህ አለም ወሳኙ የገጠመህ ችግር አይደለም፤ ማርሽ ቀያሪው ያንተ ምላሽ ነው።
አንተም ወይ እንደ ድንቹ ትልፈሰፈሳለህ ወይ እንደ እንቁላሉ የገጠመህ ፈተና ላይ ትጠነክራለህ፤ ወዳጄ ችግር የሚያበረታህ እንጂ የሚሰብርህ ሰው መሆን የለብህም!
https://t.me/Habeshitee