CANOPY 2013 2014 2015 2016
This channel is for students , parents and Asko school community
Больше5 429Подписчики
-1124 часа
-297 дней
-14530 дней
- Подписчики
- Просмотры постов
- ER - коэффициент вовлеченности
Загрузка данных...
Прирост подписчиков
Загрузка данных...
ፍቅረማርቆስ ደስታ በኢቫንጋዲ መፀሀፉ የሐመሮችን አባባል ተውሶ
"ጓደኝነት ወተት ነው ፤ በትኩስነቱ የሚጠጣ ሲቆይ የሚረጋ ፤ ሲናጥ ቂቤ የሚወጣው ፤ እሳት ሲያገኘው አይብ እና ....የሚሰጥ " ይላል። ለብዙ ጊዜ ይሄ ንግግሩ ማርኮኛል። ጓደኝነት እንደ ወተት ነው።
👍 51❤ 20🥰 1
𝗖𝗘𝗟𝗟 𝗕𝗜𝗢𝗟𝗢𝗚𝗬 𝗖𝗟𝗘𝗔𝗥 𝗔𝗡𝗗 𝗕𝗘𝗦𝗧 𝗦𝗛𝗢𝗥𝗧 𝗡𝗢𝗧𝗘𝗦
𝗦𝗛𝗔𝗥𝗘𝗗 𝗪𝗜𝗧𝗛 ❤️
👍 8
በ2017 ትምህርት ዘመን በ11ኛ ክፍል የሥራና ተግባር ትምህርት የሚጀመርባቸውን የሙያ ዘርፍ እና አይነቶች ዝርዝር
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ትምህርት ሚኒስቴር በቁጥር 12/242/322/16 በቀን መጋቢት 05 ቀን 2016 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ በ2017 ትምህርት ዘመን በ8 የሙያ ዘርፍ ውስጥ 12 የሙያ ዓይነቶችን ለማስጀመር ዝርዝር ተልኮልናል፡፡
ስለሆነም በ2017 ትምህርት ዘመን ለ11ኛ ክፍል ተማሪዎች የሥራና ተግባር ትምህርት ሙያ ትምህርት ስለሚጀምሩ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችም ባላቸው አቅም፣ በአካባቢያቸውን ጸጋ ልየታ በማድረግ የሙያ ዘርፍ እና ዓይነት በመምረጥ ዝግጅት እንዲያደርጉ እያሳሰብን የሙያ መስኮችና ዓይነቶቹን ከዚህ ሸኚ ደብዳቤ ጋር 2 ገጽ አባሪ በማድረግ የላክን መሆኑን አሳስባለሁ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
🤔 20👍 17❤ 8🥰 1👏 1🤯 1
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሰኔ ወር እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
በዚህ ዓመት የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመውሰድ ከ670 ሺህ በላይ ተማሪዎች ምዝገባ ማድረጋቸውን የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) በቅርቡ መግለፃቸው ይታወሳል፡፡
የፀጥታ ችግር ካለባቸው አካባቢዎች በስተቀር በአብዛኛው የአገሪቱ አካባቢዎች የተማሪዎች ምዝገባ መጠናቀቁም ተገልጿል።
የፈተናው ሕትመት በቀጣይ ቀናት እንደሚጀመር ለኢሳት የገለፁት ዋና ዳይሬክተሩ፤ የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በሰኔ ወር እንደሚሰጥም አረጋግጠዋል፡፡
ለ3ኛ ጊዜ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የሚሰጠው ብሔራዊ ፈተናው፤ ዘንድሮ ለተፈጥሮ ሳይንስ እና ማኅበራዊ ሳይንስ የትምህርት መስኮች ለእያንዳንዳቸው በስድስት የትምህርት አይነቶች እንዲሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር መወሰኑ አይዘነጋም፡፡
#የማህበራዊ ሚዲያ ገፆችንን በመቀላቀል ፈጣን መረጃን ያግኙ!!!
👉ቴግራም https://t.me/kolfekeranioeducationbureau
👉ፌስቡክ https://www.facebook.com
👉ዋስአፕ https://chat.whatsapp.com/HDtAcSvaHrz8WC2YdURvxx
@tikvahuniversity
👍 60👏 7❤ 3😢 3
በተማሪ ቤተልሔም ህልፈተ ህይወት የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እየገለፅን ለቤተሰብ ለወዳጅ ዘመድ እና ለጓደኞች እግዚአብሔር አምላክ መፅናናትን እንዲያደርግ እንመኛለን።
😢 368👍 31❤ 14🤯 8