cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

All gallery

✍join our channel Allgallary any cross👉 @scorpio_ab

Больше
Страна не указанаЯзык не указанКатегория не указана
Рекламные посты
179
Подписчики
Нет данных24 часа
Нет данных7 дней
Нет данных30 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

Показать все...

Фото недоступноПоказать в Telegram
† † † ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ መረጃ ዘተዋሕዶ ! በዛሬው ዕለት የወራቤ ቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያንን ጽንፈኞች ወደ አካባቢው በመጓዝና ማንም እንዳይቀርብ በማስፈራራት ጉልላቱን በማውረድ ካፈረሱ በኋላ አቃጥለውታል። በከተማዋ የሚገኙ ኦርቶዶክሳውያንም ላይ ድብደባ ሲፈጸምባቸው ውሏል። ተጨማሪ መረጃዎችም በመውጣት ላይ ይገኛሉ። የጸረ ኦርቶዶክሳዊው አገዛዝ ራስ በተደጋጋሚ ሃይማኖታዊ ግጭት እንዲነሳና በኦርቶዶክሳውያን ላይ እልቂት እንዲፈጸም ሁኔታዎችን ከማመቻቸት ጀምሮ እጅግ የሚጠላት የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን እንድትጠፋ ለማድረግ ጽንፈኛ ጂሃዲስት ሃይሎች ያለ ምንም ከልካይ እንዲደራጁና እንዲንቀሳቀሱ በማድረግ ሃገሪቱን እጅግ አስከፊ ወደሆነ አቅጣጫ እየመራት ይገኛል። ----------------------------------------------------- ጽንፈኞች የጥፋት አዋጅን በማህበራዊ ሚዲያዎች እያሠራጩ በመሆኑ መላው ኦርቶዶክሳዊ ስለ ቅድስት ቤተክርስቲያን ሁኔታዎችን በንቃት ይከታተል ዘንድ እየተጠየቀ ይገኛል። ----------------------------------------------------- ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
Показать все...
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ ሰበር ዜና ---------------------------------------------------- በመስቀል አደባባይ የሚደረገው ሕገ ወጥ ተግባር በአስቸኳይ እንዲቆም የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት ጠየቀ !!! ---------------------------------------------------- ሚያዝያ 21 ቀን 2014 ዓ.ም (ተሚማ/አዲስ አበባ) ከአ.አ ከተማ አስተዳደር ጋር የተደረገው የጋራ ውይይት እልባት ሳያገኝ በቤተ ክርስቲያናችን ታሪካዊ ይዞታ መስቀል አደባባይ ላይ የሚደረግ ማናቸውም ሥነ ሥርዓት ተቀባይነት የለውም ያለው ጠቅላይ ጽ/ቤቱ ለጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት ፣ ለሰላም ሚኒስቴር ፣ ለአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ፣ ለፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ፣ ለአዲስ አበባ ከንቲባ ጽ/ቤት በዛሬው ዕለት በጻፈው ደብዳቤ ጠይቋል። [ ተዋሕዶ ሚዲያ ማዕከል ] ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
Показать все...
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ እጅግ አሳዛኝ ዜና ! ሦስተኛውን ቤተክርስቲያን አቃጥለዋል። ---------------------------------------------------- በትላንትናው ዕለት ከምሽቱ 6 ሰዓት ከ20 ደቂቃ ላይ የእስልምና አክራሪ ኃይሎች በስልጤ ዞን 3ተኛውን ቤተ ክርስቲያን በምሥራቅ አዘርነት በርበሬ ወረዳ የምትገኘውን ቂልጦ ቅድስት ማርያም ገዳምን አቃጥለዋል። የሀዲያና ስልጤ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ የሚሰማን አጣን ወደማን እንጩህ ከቀን ጀምሮ የጥፋት ዝግጅቱ ከፍተኛ ነው እያልን ስጋት ያለባቸውን አብያተ ክርስቲያናት ለቅድመ ጥንቃቄ ብለን በመዘርዘር ከመግለጫ ጭምር አሳሰብን በስልክ የምንነግራቸው የልዩ ኃይል መሪ ስልካቸውን ዘግተው ጠፉ  ለጽንፈኞች የእሳት እራት አደረጓት ሲሉ በፌስቡክ ገጻቸው አስታውቀዋል። በግቢው የነበሩ ካህናት ጥቂቶቹን የአካባቢው ፖሊስ አትርፎ ፖሊስ ጣቢያ ደብቋቸዋል። ሌሎች የት እንዳሉ አልታወቀም ሲሉ ነው ያስታወቁት ዋና ሥራ አስኪያጁ። [ የተዋሕዶ ሚዲያ ማዕከል ] ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
Показать все...
† † † ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ ሰበር መረጃ ! ሳንኩራ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ተቃጠለ። ---------------------------------------------------- አሁን በደረሰ ዜና በስልጤ ዞን 2ኛው ሳንኩራ ንቡ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን 12:40 ላይ መሉ በሙሉ ተቃጥሏል። አሸባሪ ሙስሊሞች በስልጤ ዞን በክርስቲያኖች እና በቤተ ክርስቲያን ላይ የሚያደርሱትን ጥፋት አጠናክረው ቀጥለዋል። ሙጎ ቅ/ኪ/ምሕረት(ምሥራቅ አዘርነት ወረዳ )፣ ቅልጦ ቅ/ማርያም(ምዕራብ አዘርነት ወረዳ ) እና ቅበት ቅድስት አርሴማ (ስልጢ ወረዳ ) ለማቃጠል ዝግጅት እያደረጉ መሆኑን መረጃ ደርሶናል። ከነዚህ አሸባሪዎች ጋር ትብብር የሌለው እና ለዜጎች ደኅነት የሚጨነቅ መንግሥት ካለ መረጃውን ተጠቅሞ የጥፋት ኃይሎችን ከጥፋት ተግባራቸው ያስቁም። ምን እንደታሰበልን ስለማይታወቅ በሌላም አካባቢ ያላችሁ እየተሰባሰባችሁ አብያተ ክርስቲያናትን እና ራሳችሁን ጠብቁ !!! ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
Показать все...
Фото недоступноПоказать в Telegram
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ አራተኛውን ቤተክርስቲያን አቃጥለዋል። ---------------------------------------------------- አክራሪዎችና ጽንፈኛ ሙስሊሞች በስልጤ ዞን  የሚገኘው ታሪካዊው ጀጀቢቾ ለምለም ጻድቁ ገብረ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን ማቃጠላቸው ተገለፀ ! በትላንትናው ዕለት የተጀመረው ቤተክርስቲያንን የማቃጠል ሰይጣናዊ ተልዕኮ ቀጥሏል፡፡ እንደ ሀዲያና ስልጤ ሀገረ ስብከት መግለጫ የልዩ ኃይሉ አዛዥ ኮማንደር ሙስጠፋ በአብያተ ክርስቲያናቱ ላይ እየደረሰ ያውን ቃጠሎና ውድመት ሊያስቆሙ እንዳልቻሉ ሀገረ ስበከቱ በታላቅ ኃዘን ለኢኦተቤ ቴቪ ገልጿል፡፡ በስልክ ከኢኦተቤ ቴቪ ጋር ቆይታ ያደረጉት የሀዲያና ስልጤ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ   መልአከ ሕይወት ቀሲስ ንጉሤ ባወቀ ክስተቱ ከሀገረ ስብከቱ በላይ መሆኑን በማሳወቅ ባለድርሻ አካላት ተገቢውን ሥራ ሊሠሩ እንደሚገባ ገልጸው፤ በዚህ ዓይነት ሁኔታ ቤተክርስቲያንን ማጥፋት ፈጽሞ እንደማይቻል ከታሪክ ሊረዱ ይገባል በማለት ተናግረዋል፡፡ መንግሥት መግለጫ ከማውጣት ባለፈ በስልጤ ዞን በተቀናጀ መልኩ በክርስቲያኖች ላይ የሚደርሰውን ሰቆቃ እና ግፍ ሊያስቆም ይገባዋል። [ ተዋሕዶ ሚዲያ ማዕከል ] ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
Показать все...
ተይ ደማም ተይ ደማም 😘😘😍😍🥰🥰🥰🥰 ❤️❤️😘😘❤️❤️😍😍🥰🥰🥰
Показать все...
ዳንኤል_ዘውዱ_ድማማይDanel_Zewedu_Demamay128k.m4a7.29 MB
sticker.webp0.40 KB
Выберите другой тариф

Ваш текущий тарифный план позволяет посмотреть аналитику только 5 каналов. Чтобы получить больше, выберите другой план.