cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

ማርያም እናቴ

ማርያም የ ገነት ቁልፍ ናት

Больше
Рекламные посты
202
Подписчики
+124 часа
Нет данных7 дней
-230 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

Фото недоступноПоказать в Telegram
💐💒💕ነገኮ ሐምሌ 4 ነባቤ መልኮት ቅዱስ ዮሐንስ ወልድ ንጎድጓድ ነው :: ዮሐንስ ማለት ፍሥሓ ወሓሴት ማለት ነው :: ጥበቃው አይለየን ❤️🙏 በችሎታችን ሳይሆን በምህረትህ በእውቀታችን ሳይሆን በጥበብህ እንደኛ ሳይሆን እንዳንተ አኑረን 🌺💒 ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ከርስቶስ በቅዱሳን አባቶቻችን ፀሎት ይማረን :: ❤️🙏 🌷💒ለካ በኃጢአት የቆሽሽ ያደፈ መልካችንን ወስደህ ነው ንፁህ መልክህን የሰጠኸኝ !! ለካ ምህረትህ ነው ሰው ያደረገን ለካ ይቅርታህ ነው አውሎ ያስገባን አምላክ ወልደ ንጎድጓድ ቅዱስ ዮሐንስ ሆይ ክበር ተመስገን 🌿💒💕🕯️🕯️🕯️🕯️🕯️🕯️🕯️🕯️🕯️❤️❤️👏👏👏👏👏 join and share 👇👇👇👇 https://t.me/ye_yemaryam_lijoch
Показать все...
👏 2
Показать все...

እግዚአብሔር አደራ አይበላም ሰዎች ልቀያየሩ ይችላሉ እግዚአብሔር ግን ሁሌም ከኛጋ ነው መቼም አይተወንም
Показать все...
🔥 1
🔔አዲስ ዝማሬ 🎙ሰገደ_ፅንሱ_በደስታ 🎙ዘማሪ_ዲያቆን_ሳይዛና_ጌታቸው | 💒Ethiopian Orthodox Mezmur  @orthodox_new_mezmur @orthodox_new_mezmur          👆 ይቀላቀሉን   👆 📮መዝሙር መጋበዝ ይቻላል👇 መዝሙር ለመላክ👉 @Nolawiher1 New Ethiopian Orthodox Mezmur 2024
Показать все...
አዲስ_ዝማሬ_“_ሰገደ_ፅንሱ_በደስታ_“_ዘማሪ_ዲያቆን_ሳይዛና_ጌታቸው_@_mahtot128k.mp35.34 MB
🔴_አዲስ_ዝማሬ_ከሠተ_አፉሁ_ዘማሪ_ዲያቆን_ብርሃኑ_መልስ_@_mahtot128k.mp36.15 MB
አዲስ_ዝማሬ_“_መታመኛዬ_“_ዘማሪ_ክብሮም_ግደይ_@_mahtot128k.mp36.94 MB
🔴አዲስ_ዝማሬ_የልጅሽ_ስም_ዘማሪት_ሲስተር_ዮርዳኖስ_ምስጋናው_@_mahtot128k.mp37.71 MB
መዝሙር 121 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹ ዓይኖቼ ወደ ተራሮች አነሣሁ፤ ረዳቴ ከወዴት ይምጣ? ² ረዳቴ ሰማይና ምድርን ከሠራ ከእግዚአብሔር ዘንድ ነው። ³ እግርህን ለመናወጥ አይሰጠውም፤ የሚጠብቅህም አይተኛም። ⁴ እነሆ፥ እስራኤልን የሚጠብቅ አይተኛም አያንቀላፋምም። ⁵ እግዚአብሔር ይጠብቅሃል፥ እግዚአብሔርም በቀኝ እጅህ በኩል ይጋርድሃል። ⁶ ፀሐይ በቀን አያቃጥልህም ጨረቃም በሌሊት። ⁷ እግዚአብሔር ከክፉ ሁሉ ይጠብቅሃል፥ ነፍስህንም ይጠብቃታል። ⁸ ከዛሬ ጀምሮ እስከ ዘላለም እግዚአብሔር መውጣትህና መግባትህን ይጠብቃል። ይቀላቀሉን join and share 👍👍https://t.me/ye_yemaryam_lijoch 👆👆👆👆👆👆👆👆
Показать все...

Maryaam haadha koo
Показать все...
Показать все...

"ቶ መስቀል" -ቶ መስቀል የተዋህዶ ነው የሚሉ አለማወቃቸውን የማያውቁ አዛኝ ቅቤ አንጓቾች አሉ።ይህ ምንን ነው ያመለክታል መጽሀፍ ቅዱስን አዋልድ መጻፍትን አለማወቅ ከሊቃውንት መጻህፍት ጋር አለመተዋወቅ ያመለክታል። √አባቶቻቺንን የቤተክርስቲያን መምህራንን መጻህፍት ናቸው። እነርሱን ሳንጠይቅ በራሳቺን ፍላጎት የውጭ አክተሮች አንገታቸው ለይ ሲያደርጉ ምስጢሩን ሳንረዳ ትርጉሙን ሳናውቅ አንገታቺን ለይ አድርገን የክርስቶስ መስቀል ነው ብለን አፋቺንን ሞልተን መናገር ማለት ዋና ሳይቺሉ ውሀ ውስጥ እንደመግባት ነው ምክንያቱም እንደዚህ አይነት መስቀል ቅድስት ተዋህዶ የላትም!! √ ይህ ቶ የሚተባለው መስቀል/ምልክት የክርስቶስ ተቃዋሚ የሆኑት ሴክሬት ሶሳይቲ ወይም ምስጢራዊ ቡዱኖች የሆኑት የኢሉሚናቲ አባላ ነው።የክርስቶስን አዳኚነት አምላክነት የሚቃወሙ አለምን ለመቆጣጠር ሲሉ ያደረጉት ሴራ ነውና። √አንድ አንዱ ለመላዕክት የተሰጣቸው መስቀል ነው ይላሉ ይህ ደግሞ የተዋህዶ አስተምህሮ አይደለም!! √አስተምሮዋ ለመላዕክ ዲያቢሎስን ድል ይነሱበት ዘንድ የተሰጣቸው መስቀል የብርሀን መስቀል ነው የተሰጣቸው በመጻፈ አክሲማሮስ አንድም በመጻፍ ፍጥረት ለይ እንደተጻፈው።የብርሀን መስቀል አለ እንጂ የቶ ቅርጽ ያለው አላለም √ሊላው ቶ ሰባተኛ ለይ ስለምትገኝ ሚስጥራዊ ፊደል ናት የሚሉ አሉ ቀድሞ ነገር የግዕዝ ፊደላት ስንት ናቸው? ቢባሉ መልስ የላቸውም እነዚ ሰዎች ለምን ሌላ ፊደላትን አልተጠቀሙም? ምክንያቱም በተዋህዶ ዘንድ ሰባት በይብራይስጥም ጭምር ፍጹም ቁጥር ስለሆነች እውነት ለማስመሰል ነው ። √ሌላው ቶ ከላይ ክቡ ጭንቅላቱ አግዳሚዎቹ እጆቹ አንዷ ቋሚ እግሩቹ የሚሉ የራሳቸውን ፈጠራ የሚናገሩ አሉ ይህ ደግሞ ጫወታ ነው ለምን ብዙ ቋሚ እና አግዳሚ ያላቸው ፊደላት አሉ እነርሱን በምን ሊመስሉ ይሆን √√√√√እውነታው ይህ ነው√√√ !!!!👂!!ዦሮ ያለው መስማትንይስማ!!!!!!! !!!!!!🧠!!ህሊና ያለው ያስተውል!!!!!!!! 1ኛ-ከጥንት ግብጻውያን በያጣኦቶቻቸው በፒራሚዶቻቸው ለይ የሚጠቀሙበት መለያ ምልክቶቻቸው ነው።ከታች ያለውን የጣኦት ምስሉን ያመልከቱ👇👇👇√አብዛኛው ፊልም ለይ ምዕራባውያን ኢሉሚናቲዎች አንገታቸው ለይ የሚያስሩት መለያ ምልክታቸው ነው። 2ኛ-እነ የነብዩ ኤልያስ ደቀመዝሙር ነኝ ብላ የመጣቺሁ ጀማነሽ ኤልያስ ነኝ ብሎ የመጣው ማርያም ነኝ ብላ የመጣቺሁ ደቂቀ ኤልያስ የሚባሉት በመቋሚያቸው ለይ የሚያደርጉት ምልክት ነው ። √የሀሰተኞቹ ነብያቶች ምልክት ቶ ነው ማለት ነው ።ከላይ እንዳየነው ይህ ምልክት ደግሞ ግብጻውያን ጣኦት አምላኪዎች ይዘው የሚነቀሱት ጠንቋዎች የሚይዙት በጣኦቶቻቸው ለይ የሚያደርጉት ምልክ ነው(""ስዕሉን👇👇 ተመልከቱ"")። 3ኛ-በዮሐንስ ወንጌል ለይ ይመጣል ተብልሎ የሚጠበቀው ንጉስ ምልክት ነው ይህም ጉግ ማንጉግ አውሬው ዲያቢሎስ ነው የርሱ ደቀመዛሙርት የሚይዙት ምልክት ነው። 4ኛ-የምዕራባውያን ጣኦት አምላኪዎች በአንገታቸው በጀርባቸው በእጆቻቸው ለይ የሚያደርጉት ምልክት ነው። 5ኛ-ምህራባዊያን ዘፋኞች እነ ጀስቲ ቢበር፣ክሪስ ብራውን ወ፡ዘ፡ተ የሚያመኩት ሞኖክ(ጉጉት) መሳይ አዕዋፍን ከቶ መስቀል መሀል ለይ ትሳላለች ይቺ በጣም ስውር ናት ። [[{{[[የዲያቢሎስን ሴራ ሊሺር ክርስቶስ በስጋ ተገለጠ"1ኛ ዮሐ 3፥9]]]}} መቀላቀል ከፈለጉ ሊንኩን ይጫኑ 👇👇👇👇👇👇👇👇👇 ❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️https://t.me/ye_yemaryam_lijoch ❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️
Показать все...
Фото недоступноПоказать в Telegram
መኃልየ. 1 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹ ከመዝሙር ሁሉ የሚበልጥ የሰሎሞን መዝሙር። ² በአፉ መሳም ይሳመኝ፥ ፍቅርህ ከወይን ጠጅ ይልቅ መልካም ነውና። ³ ዘይትህ መልካም መዓዛ አለው፤ ስምህ እንደሚፈስስ ዘይት ነው፤ ስለዚህ ደናግል ወደዱህ። ⁴ ሳበኝ፥ ከአንተም በኋላ እንሮጣለን፤ ንጉሡ ወደ ቤቱ አገባኝ፤ በአንተ ደስ ይለናል፥ ሐሤትም እናደርጋለን፤ ከወይን ጠጅ ይልቅ ፍቅርህን እናስባለን፤ በቅንነት ይወድዱሃል። ⁵ እናንተ የኢየሩሳሌም ቈነጃጅት ሆይ፥ እኔ ጥቁር ነኝ ነገር ግን ውብ ነኝ፥ እንደ ቄዳር ድንኳኖች እንደ ሰሎሞንም መጋረጃዎች። ⁶ ፀሐይ መልኬን አክስሎታልና ጥቁር ስለ ሆንሁ አትዩኝ፤ የእናቴ ልጆች ተጣሉኝ፥ የወይን ቦታዎችንም ጠባቂ አደረጉኝ፤ ነገር ግን የእኔን ወይን ቦታ አልጠበቅሁም። ⁷ ነፍሴ የወደደችህ አንተ ንገረኝ፤ ወዴት ታሰማራለህ? በቀትርስ ጊዜ ወዴት ትመስጋለህ? ስለ ምንስ ከባልንጀሮችህ መንጎች በኋላ እቅበዘበዛለሁ? ⁸ አንቺ በሴቶች ዘንድ የተዋብሽ ሆይ፥ ያላወቅሽ እንደ ሆነ የመንጎችን ፍለጋ ተከትለሽ ውጪ፥ የፍየል ግልገሎችሽንም በእረኞች ድንኳኖች አጠገብ አሰማሪ። ⁹ ወዳጄ ሆይ፥ በፈርዖን ሰረገሎች እንዳለ ፈረስ መሰልሁሽ። ¹⁰ የጕንጭሽ ውበት በከበረ ሉል፥ አንገትሽም በዕንቍ ድሪ ያማረ ነው። ¹¹ ባለ ብር ጕብጕብ የሆነ የወርቅ ጠልሰም እናደርግልሻለን። ¹² ንጉሡ በማዕዱ ሳለ፥ የእኔ ናርዶስ መዓዛውን ሰጠ። ¹³ ውዴ ለእኔ በጡቶቼ መካከል እንደሚያርፍ እንደ ተቋጠረ ከርቤ ነው። ¹⁴ ውዴ ለእኔ በዓይንጋዲ ወይን ቦታ እንዳለ እንደ አበባ እቅፍ ነው። ¹⁵ ወዳጄ ሆይ፥ እነሆ፥ ውብ ነሽ፤ እነሆ፥ አንቺ ውብ ነሽ፤ ዓይኖችሽም እንደ ርግቦች ናቸው። ¹⁶ ውዴ ሆይ፥ እነሆ፥ አንተ ውብ ነህ፥ መልከ መልካምም ነህ አልጋችንም ለምለም ነው። ¹⁷ የቤታችን ሰረገላ የዝግባ ዛፍ ነው፥ የጣሪያችንም ማዋቀሪያ የጥድ ዛፍ ነው። ሜንጭ ከ መፅሐፍ ቅዱስ ይቀላቀሉን join and share 👇👇👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/ye_yemaryam_lijoch
Показать все...
ማርያም እናቴ

ማርያም የ ገነት ቁልፍ ናት

🔥 1
Выберите другой тариф

Ваш текущий тарифный план позволяет посмотреть аналитику только 5 каналов. Чтобы получить больше, выберите другой план.