cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

ይህ ቻናል በመልካም ማዘዝንና ከመጥፎ መከልከልን ዓላማው በማድረግ ቁርኣንና ሐዲስን በሰለፎች ግንዛቤ በመመርኮዝ የተለያዩ አስተማሪና ገሳጭ ምክሮች የሚተላለፍበት ነው። አስተያየት ለመስጠት= @esmael9

Больше
Рекламные посты
1 383
Подписчики
+224 часа
+167 дней
+5430 дней
Время активного постинга

Загрузка данных...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Анализ публикаций
ПостыПросмотры
Поделились
Динамика просмотров
01
🔥 በአስተዳደጉና አካሄዱ "ሰለፊይ" አይደለም !!! بسم اللــــه الرحمـــن الرحيم. قال العلامة الألباني رحمه الله : قد يكون الشَّخص سلفيًّا في عقيدته، ولكنّه ليس سلفيًّا في تربيته وسلوكه .. شريط رقم ٧٨١ ታላቁ ኢማም አልባኒ (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ አሉ ፦ 🌱🌱 በእርግጥም አንድ ግለሰብ በዐቂዳው (በውስጣዊ እምነቱ) "ሰለፊይ" ሊሆን ይችላል ። ነገር ግን በአስተዳደጉና አካሄዱ "ሰለፊይ" አይደለም ! እኔም ከእኚህ ዐዋቂ ታላቅ ሰው ንግግር በመነሳት እንዲህ አልኩ ፦ ብዙኣናችን "ሰለፊይ" ነን ! ይሁን እንጂ … 👉 እንዋሻለን❗️ 👉 እናማለን❗️ 👉 እናጣላለን❗️ 👉 እንመቀኛለን❗️ 👉 እንሳደባለን❗️ 👉 እንበድላለን❗️ 👉 እናጭበረብራለን❗️ 👉 እናስመስላለን...❗️ 👉 ወሬ እናቀጣጥላለን❗️... (አስተዳገጋችንንና አካሄዳችንን እንመርምር !!!) ግብረ–ገብ ይኑረን የተሟላ ስብዕናን ያጎናፅፈናል። ይህም ማለት ዐቂዳን መሠረት በማድረግ በሁለመናችን ትክክለኛ !!! "ሰለፊይ" እንድንሆን ያግዘናል ማለት ነው❗ 👉 የእውነተኛ ሰለፊይ መገለጫ ባህሪው ከዐቂዳው ጋር የሚጣጣም ስነ-ምግባር ሲኖረው ነው !!! ካልሆነ ግን ለተገለፅክበት "ሰለፊያ" የሚመጥን ባህሪ የለክምና እራስክን ዝቅ አድርግና የእውነተኛ ባሪያዎችን ስብዕና ተላበስ !!! « አላህ ሆይ ! አስመሳይ ሳይሆን እውነተኛ "ሰለፊይ" አድርገን !!! » …ኢስማኤል ወርቁ… https://t.me/amr_nahy1 https://t.me/qryuopgd
550Loading...
02
🕋 2. የ"ሐጅ" ሑክሙ... حكم الحج السؤال (207): فضيلة الشيخ، ما هو حكم الحج؟ ጥያቄ ፦ የ"ሐጅ" ሑክሙ ምንድነው ? الجواب: الحج فرض بإجماع المسلمين، أي: بالكتاب والسنة وإجماع المسلمين، وهو أحد أركان الإسلام، لقوله تعالى: ( وَلِلَّهِ عَلَى النَّاسِ حِجُّ الْبَيْتِ مَنِ اسْتَطَاعَ إِلَيْهِ سَبِيلاً وَمَنْ كَفَرَ فَإِنَّ اللَّهَ غَنِيٌّ عَنِ الْعَالَمِينَ)(آل عمران: 97)، وقال النبي صلى الله عليه وسلم : (( إن الله فرض عليكم الحج فحجوا ))(205) ، وقال النبي صلى الله عليه وسلم (( بني الإسلام على خمس : شهادة أن لا إله إلا الله وأن محمداً رسول الله ، وإقام الصلاة وإيتاء الزكاة ، وصوم رمضان وحج بيت الله الحرام )(206). فمن أنكر فرضية الحج ، فهو كافر مرتد عن الإسلام ، إلا أن  يكون جاهلا بذلك ، وهو مما يمكن جهلة به ؛ كحديث عهد بإسلام ، وناشئ في بادية بعيدة ، لا يعرف من أحكام الإسلام شيئا ، فهذا يعذر بجهله ، ويعرف ، ويبين له الحكم ، فإن أصر على إنكاره ، حكم بردته . وأما من تركه ـ أي : الحج ـ متهاونا مع اعترافه بشرعيته ، فهذا لا يكفر ، ولكنه على خطر عظيم ، وقد قال بعض أهل العلم بكفره .  فتاوى الحج الشيخ محمد بن صالح ابن عثيمين (أكثر من 300سؤال وجواب في المناسك መልስ ፦ 👉 “ሐጅ” በቁርአን በሐዲስና በዑለማዎች ስምምነት "ፈርድ" ግዴታ ነው ! እሱም ከአምስቱ የእስልምና ማዕዘናት ውስጥ አንዱ ነው። ለአላህ ንግግር ሲባል ፦ ((( በውስጡ ግልጽ የኾኑ ተዓምራቶች የኢብራሒምም መቆሚያ አልለ፡፡ ወደ ውስጡ የገባ ሰው ጸጥተኛ ይኾናል፡፡ ለአላህም በሰዎች ላይ ወደርሱ መኼድን በቻለ ሁሉ ላይ ቤቱን መጎብኘት ግዴታ አለባቸው፡፡ የካደም ሰው አላህ ከዓለማት ሁሉ የተብቃቃ ነው፡፡ ))) (አል-ዒምራን 97) ነብዩም (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ ፦ (( አላህ በእናንተ ላይ ሐጅን ግዴታ አደረገ። ሐጅን አድርጉ ! )) ነብዩም (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) በሌላ ቦታ ላይ እንዲህ አሉ ፦ (( እስልምና ዕምነት በአምስት ነገር ተገንብቷል እነሱም ፦ ከአላህ በስተቀር በእውነት የሚገዙት አምላክ እንደሌለና ሙሐመድ የአላህ መልዕክተኛ መሆኑን መመስከር ፤ ሶላትን መስገድ ፤ ዘካን መስጠት ፤ የረመዳን ወርን መፆምና ሐቅሙ ለቻለ ሰው ወደ ተከበረው የአላህ ቤት ሐጅ ማድረግ ናቸው። )) 🔥 የ"ሐጅን" ግዴታነት አልቀበልም በሚል ያወገዘ የሆነ ሰው ከእስልምና የወጣ "ሙርተድ" (ከሃዲ) ነው‼️ 👉 በዚህ ነገር ላይ ዕውቀት የሌለው መሀይም ካልሆነ በስተቀር ፤ ይህ ሰው ላያውቅ ይችል ይሆናል። ምክንያቱም ፦ ወደ እስልምና በቅርብ ጊዜ የገባ አዲስ ሙስሊም ሊሆን ወይም ከሙስሊሞች ራቅ ብሎ የሚኖር ሰው ይሆንና ስለ እስልምና ህገ-ደንብ ምንም የማያውቅ ይሆናላል። ይህ ሰው ባለማወቁ "ዑዝር" ይሰጠዋል። ስለሆነም ትምህርት ይሰጠዋል። ህግጋቱም ይብራራለታል። 🔥 (ይህ ከሆነ በኋላ) "ሐጅ"ን በማውገዝ ላይ ችክ በማለት ካዘወተረ ከእስልምና እንደካደ (እንደወጣ) ይወሰንበታል‼️ 📛 "ሐጁ"ን ማድረግ የተወው የእስልምና ሸሪዓን ከማመኑ ጋር በመሰላቸት ከሆነ ይህ ሰው "ካፊር" አይደረግም ! ይሁን እንጂ በትልቅ አደጋ ላይ ነው ያለው። እንደሁም ከፊል ዑለማዎች ከእስልምና ወጥቷል በሚል ብይን ሰጥተውበታል‼️ ((( ታላቁ ኢማም መሐመድ ሷሊሕ ኢብን ዑሰይሚን))) https://t.me/amr_nahy1 … ኢስማኤል ወርቁ …
1831Loading...
03
((( " እናንተ የሴት ስብስቦች ሆይ ሰደቃን አድርጉ ! ( አውጡ ! ) ምክንያቱም እናንተ በእሳት ውስጥ የበዛቹት ሆናቹ ተመልክቼአችዋለሁና !!! ሴቶቹም እንዲህ አሉ። (ጠየቁ።) " አንቱ የአላህ መልዕክተኛ ሆይ ! በምን ምክንያት ነው እንደዚህ የሆነው ? " እሳቸውም እንዲህ አሉ ፦ « እርግማንን ታበዛላችሁ ፤ መልካም ውለታንም ትክዳላችሁ !!! » ዑለማዎችም እንዲህ አሉ ፦ "አል-ዐሺሩ ዘውጅ" ማለት ነው። (የባልን ውለታ መካድ...) ማለት ትርጉሙ ፦ " ሐቁን መግፋቷና አለመወጣቷ ማለት ነው። " በዚች ሴት ላይም ያለባት ነገር በቀሪው ዕድሜዋ ላይ አሸናፊና የላቀውን አላህ መፍራት ነው !!!!! 👉 ምናልባትም ( ከዚህ በኋላ) ከባለቤቷ ጋር የምትኖረው ቀሪ ጊዜ ትንሽ እንጂ ያልቀራም ሊሆን ይችላል። 👉 ትዳሯን በጥንቃቄ ወደ መጠበቅ ትመለስ !!! እንዲሁም ለባለቤቷና ለልጆቻቸውም መልካምን ነገር ትተግብር። ምክንያቱም ፦ ልጆች በዚች ሴትና ባለቤቷ መኃል ከመራራቅ ያለውን ነገር ሲመለከቱ የሆነ ነገር በውስጣቸው ያጭርባቸዋል‼️ 🔥 የዚች ሴትና የመሳሰሉት ዕንስቶች ንግግር (በነፍስ ላይ መጥፎን ነገር ያሳስባል !!! ) كما أقول أيضاً: إن الواجب على الرجال أن يتقوا الله تعالى في النساء كما وصاهم بذلك النبي -صلى الله عليه وعلى آله وسلم- في خطبته في عرفة في حجة الوداع حيث قال: «أتقوا الله في النساء فإنكم أخذتموهن بأمان الله، واستحللتم فروجهن بكلمة الله» فالواجب على كل من الزوجين أن يعاشر الآخر بالمعروف. 👉 በድጋሚ አሁንም የምለው በወንዶች ላይም ግዴታ የሚሆነው በሴቶቻቸው ላይ ከፍ ያለውን አላህ እንዲፈሩት ነው !!! 👉 በዚህ ነገር ላይ ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) የመሰናበቻው "ሐጅ ዐረፋ" ላይ "ኹጥባ" ሲያደርጉ አደራ እንዳሉት ፦ « በሴቶቻቹ አላህን ፍሩ ! እናንተ እኮ በአላህ አደራ ይዛቻችዋልና። በአላህ ንግግርም ብልቶቻቸውን የተፈቀደም አድርጋችኋል። » 👉 በሁሉም ባለትዳር ጥንድ ላይ ግዴታ የሚሆነው አንዱ ለሌላኛው በመልካም እንዲኗኗረው ነው !!! وبالنسبة للرجل الذي قاطعته امرأته وهجرته، قد يظن أنه يعمل بعض المنكرات وهو ليس من أهل المنكرات لكبر سنه ولبعده عن ذلك. إذا كان الأمر هكذا صار مقاطعتها لزوجها أشد إثماً؛ لأنه ليس لمقاطعتها وجه من الوجوه، فيكون إثمها أعظم، ونكرر نصيحتنا لها أن تتقي الله -عز وجل-، وأن تعود إلى رشدها وإلى معاشرة زوجها بالمعروف. 📗المصدر: سلسلة اللقاء الشهري > [15] ‏الشيخ محمد صالح بن عثيمين رحمه الله 👉 ከዚህ ባለቤቱ ከቆረጠቹና ካኮረፈቹ ወንድ አንፃር (ጠያቂው) እንደገመተው ይህ ሰው ከፊል ወንጀልን ቢሰራስ ... ሆኖም ግን ይህ ሰው ዕድሜው ለመተለቁና ከዚህ ነገር የራቀ ከመሆኑም የተነሳ ከወንጀል ባልተቤቶች አይደለም። 🔥 ጉዳዩ እንደዚህ ከሆነ እቺ ሴት ባለቤቷን መቁረጧና ማክሮፏ ከባድ (አደገኛ) ወንጀል ይሆናል ❗️❗️❗️ ምክንያቱም ፦ ለማክሮፏ ምንም ዓይነት ገፅታ የለውምና። 👉 ስለሆነም ትልቅ ወንጀል ይሆናል❗️❗️❗️ 👉👉👉 (እቺ ሴትም) አሸናፊና የላቀውን አላህ እንድትፈራ ፥ ወደ ቅናቻዋም እንድትመለስና ባለቤቷን በመልካም እንድትኗኗረው በማለት ምክራችንን እንደጋግምላታለን !!!!! ═══ 🔵═══ ምንጭ ፦ (ሲልሲለቱ አል-ሊቃእ አል-ሸህሪ (15)) [ታላቁ ኢማም መሐመድ ሷሊሕ አል-ዑሰይሚን] https://t.me/amr_nahy1 ... ኢስማኤል ወርቁ ... https://t.me/zzzzzzzzzzzzzzzmmmmmzzmmzm
3515Loading...
04
🔥 አደገኛ ወንጀል ነው‼️ 🎀 فتاوي نسائية 🎀 ✏️ ‏🔹(( 55 )) ‏🔻حكم هجر المرأة لزوجها🔻 📩 السؤال: فضيلة الشيخ أسأل الله تعالى أن يجمعنا وإياك في مستقر رحمته، وأريد أن يجمع الله بك الشمل ويصلح الحال، هذه امرأة لها زوج مضى على زواجها أكثر من أربعين سنة، وهي ليست هنا ولا زوجها، والمرأة تصلي التراويح وتصوم التطوع وتحرص على الخير، ولكن لها ما يقارب سنة ونصفاً لا علاقة لها بزوجها لهجرها له مع أنهما في بيت واحد، ولها أكثر من أربعة أشهر لا تكلمه ولا تستأذنه في ذهاب ولا إياب، بل ولا تأبه به عند أبنائه، وربما تهزأ به وتتكلم عليه، فهل يسعها ذلك؟ وهل تأثم بذلك؟ وما الواجب عليها الآن؟ وماذا يفعل زوجها؟ وهل إذا وقع زوجها في شيء من الحرام هل تأثم به؟ أرجو لها النصيحة ولمن في مثل حالها ممن تقصر في حق زوجها من بعض النساء مع أنها تعمل بعض الصالحات؟ ጥያቄ ፦ ታላቁ ሸይኽ ሆይ ! ከፍ ያለውን “አላህ” እኛንም አንተንም የተረጋጋ ወደሆነው እዝነቱ እንዲሰበስበን እጠይቀዋለሁ ! 👉 ሙስሊሞችን በአንተ ምክንያት አንድነታቸውን እንዲሰበስብና ሁኔታቸውንም እንዲያስተካክልን እፈልጋለሁ። እቺ ሴት ባለቤት አላት። ካገባችም አርባ ዓመት አልፏታል ... እሷም ሶላተ ተራዊሕ ትሰግዳለች ፥ ሱና ፆምን ትፆማለች ፥ በመልካም ነገር ላይም ትጓጓለች። ነገር ግን አንድ ዓመት ከስድስት ወር የሚቀርብ ጊዜ ያህል ባለቤቷን ከማክሮፏ የተነሳ በአንድ ቤት ውስጥ አብረው ከመኖራቸውም ጋር ምንም ግንኙነት የላትም ! ከአራት ወር በላይ አታናግረውም ! ስትሄድም ሆነ ስትመለስ ፍቃድ አትጠይቀውም ! እንደሁም በልጆቹ አጠገብ እምቢ ትለዋለች !! አንዳንዴ ታሳንሰዋለች ! እንዲሁም ትናገረዋለችም !! 👉 ይህ ነገር ለርሷ ይሰፋላታልን? (ይቻልላታልን?) በዚህ (ድርጊቷ) የተነሳ ወንጀለኛ ትሆናለችን ? አሁን ላይ በሷ ላይ ያለባት ግዴታ ምንድነው ? ባለቤቷስ ማድረግ ያለበት ምንድነው ? ባለቤቷ "ሐራም" ከሆነ ነገር በአንዳች ነገር ላይ ቢወድቅ እሷ ወንጀለኛ ትሆናለችን ? (እቺ ሴት) ከፊል መልካም ስራዎችን የምትሰራ ከመሆኗ ጋር (ላጠፋችው ጥፋት) እንዲሁም የባለቤቶቻቸውን "ሐቅ" የሚያጓድሉ ለሆኑ ከፊል ዕንስቶች እንዲመክሩሃቸው እከጅላለሁ ??? الجواب الواجب على كل من الزوجين أن يعاشر الآخر بالمعروف؛ لقول الله -تبارك وتعالى-: ﴿وَعَاشِرُوهُنَّ بِالْمَعْرُوفِ﴾ [النساء:19] መልስ ፦ 👉 በሁሉም ባለትዳር ጥንድ ላይ ግዴታ የሚሆነው አንዱ ከሌላኛው ጋር በመልካም እንዲኗኗር ነው !!! ለተባረከውና ከፍ ላለው አላህ ንግግር ሲባል ፦ « በመልካምም ተኗኗሯቸው። » (አል-ኒሳእ (19)) وإذا نشزت المرأة عن زوجها وصارت لا تعطيه حقه، أو تعطيه حقه وهي متكرهة متبرمة، فإنها تعتبر ناشزاً، وقد قال الله تعالى: ﴿وَاللاَّتِي تَخَافُونَ نُشُوزَهُنَّ فَعِظُوهُنَّ وَاهْجُرُوهُنَّ فِي الْمَضَاجِعِ وَاضْرِبُوهُنَّ فَإِنْ أَطَعْنَكُمْ فَلا تَبْغُوا عَلَيْهِنَّ سَبِيلاً إِنَّ اللَّهَ كَانَ ።عَلِيّاً كَبِيراً﴾ [النساء:34] 🔥 ሴት ልጅ ከባለቤቷ ካፈነገጠች ( ካመፀች ) እንዲሁም "ሐቁ"ንም የማትሰጠው ከሆነች ወይም ደግሞ "ሐቁ"ን እየጠላች (ደስተኛ ሳትሆን) ብትሰጠውም እቺ ሴት አመፀኛ በሚል ትወሰዳለች‼️ በእርግጥም ከፍ ያለው አላህ እንዲህ ይላል ፦ (( « ወንዶች በሴቶች ላይ ቋሚዎች (አሳዳሪዎች) ናቸው፡፡ አላህ ከፊላቸውን በከፊሉ ላይ በማብለጡና (ወንዶች) ከገንዘቦቻቸው (ለሴቶች) በመስጠታቸው ነው፡፡ መልካሞቹም ሴቶች (ለባሎቻቸው) ታዛዦች አላህ ባስጠበቀው ነገር ሩቅን ጠባቂዎች ናቸው፡፡ እነዚያንም ማመጸቸውን የምትፈሩትን ገስጹዋቸው፡፡ በመኝታዎችም ተለዩዋቸው፡፡ (ሳካ ሳታደርሱ) ምቱዋቸውም፡፡ ቢታዘዟችሁም (ለመጨቆን) በእነርሱ ላይ መንገድን አትፈልጉ ፤ አላህ የበላይ ታላቅ ነውና፡፡ » )) (አል-ኒሳእ (34)) وثبت عن النبي -صلى الله عليه وعلى آله وسلم-: «أن المرأة إذا دعاها الرجل إلى فراشه فأبت عليه لعنتها الملائكة حتى تصبح»  والعياذ بالله؛ ከነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ተረጋግጦ እንደመጣው ፦ ((( " አንዲት ዕንስት ባለቤቷ ወደ መኝታው የጠራት ጊዜ በርሱ ላይ እምቢ ካለች እስኪነጋ ድረሰ መልዓክቶች ይረግሟታል !! " ))) ولهذا يجب على هذه المرأة أن تتقي الله في نفسها وفي زوجها، وأن تعود إلى العشرة بالمعروف، وأن تذكَّر ما سبق من ماضي حياتهما وألا تجحد الجميل؛ فإن جحد الجميل -أعني: جحد جميل الزوج- من أسباب دخول النار والعياذ بالله؛ لأن النبي -صلى الله عليه وسلم- وعظ النساء ذات يوم، وقال: «يا معشر النساء تصدقن؛ فإني رأيتكن أكثر أهل النار» قلن: بم يا رسول الله؟ قال: «لأنكن تكثرن اللعن وتكفرن العشير» قال العلماء: العشير: الزوج، ومعنى تكفرن العشير؛ أي: تجحدن حقه ولا تقمن به، فعلى المرأة هذه أن تتقي الله -عز وجل- فيما بقي من عمرها، ولعلها لم يبق من عمرها مع زوجها إلا القليل، فلترجع إلى حظيرة الزواج، ولتصنع معروفاً في زوجها وفي أولادهما؛ لأن الأولاد إذا رأوا ما بين هذه المرأة وزوجها من التباعد ربما يُحدِث في نفوسهم شيئاً، وهذه الكلمة أقولها لهذه المرأة ومن يشابهها من النساء. 👉 ከዚህም በመነሳት በዚች ሴት በራሷ በነፍሷ እንዲሁም በባለቤቷ ላይም አላህን መፍራት ግዴታ ይሆንባታል !!! 👉 እንዲሁም ለባለቤቷ መልካምን ወደ መዋል መመለስ ይኖርባታል ! 👉 ባለፍው እይወታቸው ያሳለፉትንም ነገር ታስታውስ !! የዋለላትን በጎ ነገርም አትግፋ !!! ...جحد الجميل -أعني: جحد جميل الزوج- 🔥 "መልካምን ነገር መግፋት" ማለት ፦ ባለቤቷ ሲያደርግላት የነበረውን ጥሩ ነገር መካድ ማለት ነው " 🔥 ይህን ማድረግ ደግሞ እሳት ከሚያስገቡ ምክንያቶች ውስጥ ነው !!!!! በአላህ እጠብቃለሁ !!! ምክንያቱም ፦ ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) አንድ ዕለት ሴቶችን በመገሰጽ እንዲህ አሉ ፦
2802Loading...
05
🔥 አደገኛ ወንጀል ነው‼️ 🎀 فتاوي نسائية 🎀 ✏️ ‏🔹(( 55 )) ‏🔻حكم هجر المرأة لزوجها🔻 📩 السؤال: فضيلة الشيخ أسأل الله تعالى أن يجمعنا وإياك في مستقر رحمته، وأريد أن يجمع الله بك الشمل ويصلح الحال، هذه امرأة لها زوج مضى على زواجها أكثر من أربعين سنة، وهي ليست هنا ولا زوجها، والمرأة تصلي التراويح وتصوم التطوع وتحرص على الخير، ولكن لها ما يقارب سنة ونصفاً لا علاقة لها بزوجها لهجرها له مع أنهما في بيت واحد، ولها أكثر من أربعة أشهر لا تكلمه ولا تستأذنه في ذهاب ولا إياب، بل ولا تأبه به عند أبنائه، وربما تهزأ به وتتكلم عليه، فهل يسعها ذلك؟ وهل تأثم بذلك؟ وما الواجب عليها الآن؟ وماذا يفعل زوجها؟ وهل إذا وقع زوجها في شيء من الحرام هل تأثم به؟ أرجو لها النصيحة ولمن في مثل حالها ممن تقصر في حق زوجها من بعض النساء مع أنها تعمل بعض الصالحات؟ ጥያቄ ፦ ታላቁ ሸይኽ ሆይ ! ከፍ ያለውን “አላህ” እኛንም አንተንም የተረጋጋ ወደሆነው እዝነቱ እንዲሰበስበን እጠይቀዋለሁ ! 👉 ሙስሊሞችን በአንተ ምክንያት አንድነታቸውን እንዲሰበስብና ሁኔታቸውንም እንዲያስተካክልን እፈልጋለሁ። እቺ ሴት ባለቤት አላት። ካገባችም አርባ ዓመት አልፏታል ... እሷም ሶላተ ተራዊሕ ትሰግዳለች ፥ ሱና ፆምን ትፆማለች ፥ በመልካም ነገር ላይም ትጓጓለች። ነገር ግን አንድ ዓመት ከስድስት ወር የሚቀርብ ጊዜ ያህል ባለቤቷን ከማክሮፏ የተነሳ በአንድ ቤት ውስጥ አብረው ከመኖራቸውም ጋር ምንም ግንኙነት የላትም ! ከአራት ወር በላይ አታናግረውም ! ስትሄድም ሆነ ስትመለስ ፍቃድ አትጠይቀውም ! እንደሁም በልጆቹ አጠገብ እምቢ ትለዋለች !! አንዳንዴ ታሳንሰዋለች ! እንዲሁም ትናገረዋለችም !! 👉 ይህ ነገር ለርሷ ይሰፋላታልን? (ይቻልላታልን?) በዚህ (ድርጊቷ) የተነሳ ወንጀለኛ ትሆናለችን ? አሁን ላይ በሷ ላይ ያለባት ግዴታ ምንድነው ? ባለቤቷስ ማድረግ ያለበት ምንድነው ? ባለቤቷ "ሐራም" ከሆነ ነገር በአንዳች ነገር ላይ ቢወድቅ እሷ ወንጀለኛ ትሆናለችን ? (እቺ ሴት) ከፊል መልካም ስራዎችን የምትሰራ ከመሆኗ ጋር (ላጠፋችው ጥፋት) እንዲሁም የባለቤቶቻቸውን "ሐቅ" የሚያጓድሉ ለሆኑ ከፊል ዕንስቶች እንዲመክሩሃቸው እከጅላለሁ ??? الجواب الواجب على كل من الزوجين أن يعاشر الآخر بالمعروف؛ لقول الله -تبارك وتعالى-: ﴿وَعَاشِرُوهُنَّ بِالْمَعْرُوفِ﴾ [النساء:19] መልስ ፦ 👉 በሁሉም ባለትዳር ጥንድ ላይ ግዴታ የሚሆነው አንዱ ከሌላኛው ጋር በመልካም እንዲኗኗር ነው !!! ለተባረከውና ከፍ ላለው አላህ ንግግር ሲባል ፦ « በመልካምም ተኗኗሯቸው። » (አል-ኒሳእ (19)) وإذا نشزت المرأة عن زوجها وصارت لا تعطيه حقه، أو تعطيه حقه وهي متكرهة متبرمة، فإنها تعتبر ناشزاً، وقد قال الله تعالى: ﴿وَاللاَّتِي تَخَافُونَ نُشُوزَهُنَّ فَعِظُوهُنَّ وَاهْجُرُوهُنَّ فِي الْمَضَاجِعِ وَاضْرِبُوهُنَّ فَإِنْ أَطَعْنَكُمْ فَلا تَبْغُوا عَلَيْهِنَّ سَبِيلاً إِنَّ اللَّهَ كَانَ ።عَلِيّاً كَبِيراً﴾ [النساء:34] 🔥 ሴት ልጅ ከባለቤቷ ካፈነገጠች ( ካመፀች ) እንዲሁም "ሐቁ"ንም የማትሰጠው ከሆነች ወይም ደግሞ "ሐቁ"ን እየጠላች (ደስተኛ ሳትሆን) ብትሰጠውም እቺ ሴት አመፀኛ በሚል ትወሰዳለች‼️ በእርግጥም ከፍ ያለው አላህ እንዲህ ይላል ፦ (( « ወንዶች በሴቶች ላይ ቋሚዎች (አሳዳሪዎች) ናቸው፡፡ አላህ ከፊላቸውን በከፊሉ ላይ በማብለጡና (ወንዶች) ከገንዘቦቻቸው (ለሴቶች) በመስጠታቸው ነው፡፡ መልካሞቹም ሴቶች (ለባሎቻቸው) ታዛዦች አላህ ባስጠበቀው ነገር ሩቅን ጠባቂዎች ናቸው፡፡ እነዚያንም ማመጸቸውን የምትፈሩትን ገስጹዋቸው፡፡ በመኝታዎችም ተለዩዋቸው፡፡ (ሳካ ሳታደርሱ) ምቱዋቸውም፡፡ ቢታዘዟችሁም (ለመጨቆን) በእነርሱ ላይ መንገድን አትፈልጉ ፤ አላህ የበላይ ታላቅ ነውና፡፡ » )) (አል-ኒሳእ (34)) وثبت عن النبي -صلى الله عليه وعلى آله وسلم-: «أن المرأة إذا دعاها الرجل إلى فراشه فأبت عليه لعنتها الملائكة حتى تصبح»  والعياذ بالله؛ ከነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ተረጋግጦ እንደመጣው ፦ ((( " አንዲት ዕንስት ባለቤቷ ወደ መኝታው የጠራት ጊዜ በርሱ ላይ እምቢ ካለች እስኪነጋ ድረሰ መልዓክቶች ይረግሟታል !! " ))) ولهذا يجب على هذه المرأة أن تتقي الله في نفسها وفي زوجها، وأن تعود إلى العشرة بالمعروف، وأن تذكَّر ما سبق من ماضي حياتهما وألا تجحد الجميل؛ فإن جحد الجميل -أعني: جحد جميل الزوج- من أسباب دخول النار والعياذ بالله؛ لأن النبي -صلى الله عليه وسلم- وعظ النساء ذات يوم، وقال: «يا معشر النساء تصدقن؛ فإني رأيتكن أكثر أهل النار» قلن: بم يا رسول الله؟ قال: «لأنكن تكثرن اللعن وتكفرن العشير» قال العلماء: العشير: الزوج، ومعنى تكفرن العشير؛ أي: تجحدن حقه ولا تقمن به، فعلى المرأة هذه أن تتقي الله -عز وجل- فيما بقي من عمرها، ولعلها لم يبق من عمرها مع زوجها إلا القليل، فلترجع إلى حظيرة الزواج، ولتصنع معروفاً في زوجها وفي أولادهما؛ لأن الأولاد إذا رأوا ما بين هذه المرأة وزوجها من التباعد ربما يُحدِث في نفوسهم شيئاً، وهذه الكلمة أقولها لهذه المرأة ومن يشابهها من النساء. 👉 ከዚህም በመነሳት በዚች ሴት በራሷ በነፍሷ እንዲሁም በባለቤቷ ላይም አላህን መፍራት ግዴታ ይሆንባታል !!! 👉 እንዲሁም ለባለቤቷ መልካምን ወደ መዋል መመለስ ይኖርባታል ! 👉 ባለፍው እይወታቸው ያሳለፉትንም ነገር ታስታውስ !! የዋለላትን በጎ ነገርም አትግፋ !!! ...جحد الجميل -أعني: جحد جميل الزوج- 🔥 "መልካምን ነገር መግፋት" ማለት ፦ ባለቤቷ ሲያደርግላት የነበረውን ጥሩ ነገር መካድ ማለት ነው " 🔥 ይህን ማድረግ ደግሞ እሳት ከሚያስገቡ ምክንያቶች ውስጥ ነው !!!!! በአላህ እጠብቃለሁ !!! ምክንያቱም ፦ ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) አንድ ዕለት ሴቶችን በመገሰጽ እንዲህ አሉ ፦
10Loading...
06
((( " እናንተ የሴት ስብስቦች ሆይ ሰደቃን አድርጉ ! ( አውጡ ! ) ምክንያቱም እናንተ በእሳት ውስጥ የበዛቹት ሆናቹ ተመልክቼአችዋለሁና !!! ሴቶቹም እንዲህ አሉ። (ጠየቁ።) " አንቱ የአላህ መልዕክተኛ ሆይ ! በምን ምክንያት ነው እንደዚህ የሆነው ? " እሳቸውም እንዲህ አሉ ፦ « እርግማንን ታበዛላችሁ ፤ መልካም ውለታንም ትክዳላችሁ !!! » ዑለማዎችም እንዲህ አሉ ፦ "አል-ዐሺሩ ዘውጅ" ማለት ነው። (የባልን ውለታ መካድ...) ማለት ትርጉሙ ፦ " ሐቁን መግፋቷና አለመወጣቷ ማለት ነው። " በዚች ሴት ላይም ያለባት ነገር በቀሪው ዕድሜዋ ላይ አሸናፊና የላቀውን አላህ መፍራት ነው !!!!! 👉 ምናልባትም ( ከዚህ በኋላ) ከባለቤቷ ጋር የምትኖረው ቀሪ ጊዜ ትንሽ እንጂ ያልቀራም ሊሆን ይችላል። 👉 ትዳሯን በጥንቃቄ ወደ መጠበቅ ትመለስ !!! እንዲሁም ለባለቤቷና ለልጆቻቸውም መልካምን ነገር ትተግብር። ምክንያቱም ፦ ልጆች በዚች ሴትና ባለቤቷ መኃል ከመራራቅ ያለውን ነገር ሲመለከቱ የሆነ ነገር በውስጣቸው ያጭርባቸዋል‼️ 🔥 የዚች ሴትና የመሳሰሉት ዕንስቶች ንግግር (በነፍስ ላይ መጥፎን ነገር ያሳስባል !!! ) كما أقول أيضاً: إن الواجب على الرجال أن يتقوا الله تعالى في النساء كما وصاهم بذلك النبي -صلى الله عليه وعلى آله وسلم- في خطبته في عرفة في حجة الوداع حيث قال: «أتقوا الله في النساء فإنكم أخذتموهن بأمان الله، واستحللتم فروجهن بكلمة الله» فالواجب على كل من الزوجين أن يعاشر الآخر بالمعروف. 👉 በድጋሚ አሁንም የምለው በወንዶች ላይም ግዴታ የሚሆነው በሴቶቻቸው ላይ ከፍ ያለውን አላህ እንዲፈሩት ነው !!! 👉 በዚህ ነገር ላይ ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) የመሰናበቻው "ሐጅ ዐረፋ" ላይ "ኹጥባ" ሲያደርጉ አደራ እንዳሉት ፦ « በሴቶቻቹ አላህን ፍሩ ! እናንተ እኮ በአላህ አደራ ይዛቻችዋልና። በአላህ ንግግርም ብልቶቻቸውን የተፈቀደም አድርጋችኋል። » 👉 በሁሉም ባለትዳር ጥንድ ላይ ግዴታ የሚሆነው አንዱ ለሌላኛው በመልካም እንዲኗኗረው ነው !!! وبالنسبة للرجل الذي قاطعته امرأته وهجرته، قد يظن أنه يعمل بعض المنكرات وهو ليس من أهل المنكرات لكبر سنه ولبعده عن ذلك. إذا كان الأمر هكذا صار مقاطعتها لزوجها أشد إثماً؛ لأنه ليس لمقاطعتها وجه من الوجوه، فيكون إثمها أعظم، ونكرر نصيحتنا لها أن تتقي الله -عز وجل-، وأن تعود إلى رشدها وإلى معاشرة زوجها بالمعروف. 📗المصدر: سلسلة اللقاء الشهري > [15] ‏الشيخ محمد صالح بن عثيمين رحمه الله 👉 ከዚህ ባለቤቱ ከቆረጠቹና ካኮረፈቹ ወንድ አንፃር (ጠያቂው) እንደገመተው ይህ ሰው ከፊል ወንጀልን ቢሰራስ ... ሆኖም ግን ይህ ሰው ዕድሜው ለመተለቁና ከዚህ ነገር የራቀ ከመሆኑም የተነሳ ከወንጀል ባልተቤቶች አይደለም። 🔥 ጉዳዩ እንደዚህ ከሆነ እቺ ሴት ባለቤቷን መቁረጧና ማክሮፏ ከባድ (አደገኛ) ወንጀል ይሆናል ❗️❗️❗️ ምክንያቱም ፦ ለማክሮፏ ምንም ዓይነት ገፅታ የለውምና። 👉 ስለሆነም ትልቅ ወንጀል ይሆናል❗️❗️❗️ 👉👉👉 (እቺ ሴትም) አሸናፊና የላቀውን አላህ እንድትፈራ ፥ ወደ ቅናቻዋም እንድትመለስና ባለቤቷን በመልካም እንድትኗኗረው በማለት ምክራችንን እንደጋግምላታለን !!!!! ═══ 🔵═══ ምንጭ ፦ (ሲልሲለቱ አል-ሊቃእ አል-ሸህሪ (15)) [ታላቁ ኢማም መሐመድ ሷሊሕ አል-ዑሰይሚን] https://t.me/Al_furqan_fetwa_chanal ... ኢስማኤል ወርቁ ... https://t.me/zzzzzzzzzzzzzzzmmmmmzzmmzm
10Loading...
07
🌱 "ሙሳፊር" ዊትርን መቼ ይስገድ ??? 💫 "ሙሳፊር" መንገደኛ ወይም ታማሚ የሆነ ሰው የ"ዒሻእ" እና የ"መግሪብ" ወቅት ሶላትን ወደ መግሪብ ወቅት በማስጠጋት "ጀምዑ ተቅዲም" አድርጎ በመሰብሰብ ከሰገደ የ"ዊትር" ሶላት ወቅት ከ"ዒሻእ" ሶላት በኋላ ገብቶለታል ይባላል። ምንም እንኳን የመግሪቡ ወቅት (ሳይጠናቀቅ) የቀራ ቢሆንም (ይሰግደዋል።) 👉 አዎ ! ሙሳፊር" መንገደኛ ወይም ታማሚ የሆነ ሰው የ"ዒሻእ" እና የ"መግሪብ" ወቅት ሶላትን ወደ መግሪብ ወቅት በማስጠጋት "ጀምዑ ተቅዲም" አድርጎ በመሰብሰብ እስከ ሰገደ ድረስ የ"መግሪብ" ወቅት ሳያልቅ የቀራ ቢሆንም የ"ዊትር" ሶላትን ይሰግዳል !!! « ኑሩን አለደርብ » ((( ኢማም ዐብዱላዚዝ ቢን ዐብደላህ ቢን ባዝ ))) https://t.me/amr_nahy1 … ኢስማኤል ወርቁ …
2682Loading...
08
🕋 1 "አል-ኑሱክ" ምንድነው ??? السؤال (206): فضيلة الشيخ، ما هو النسك وعلى ماذا يطلق؟ ጥያቄ ፦ "አል-ኑሱክ" ማለት ምንድነው ? በምንስ ላይ ልቅ ተደርጎ ይገለፃል ? الجواب: الحمد لله رب العالمين، والصلاة والسلام على نبينا محمد وعلى آله وأصحابه أجمعين. النسك: يُطلق ثلاثة إطلاقات ؛ فتارة : يراد به العبادة عموماً، وتارة: يراد به التقرب إلى الله تعالى بالذبح، وتارة: يراد به أفعال الحج وأقواله. فالأول: كقولهم: فلان ناسك، أي: عابد لله عز وجل. والثاني: كقوله تعالى: (قُلْ إِنَّ صَلاتِي وَنُسُكِي وَمَحْيَايَ وَمَمَاتِي لِلَّهِ رَبِّ الْعَالَمِينَ) (162)لا شَرِيكَ لَهُ وَبِذَلِكَ أُمِرْتُ وَأَنَا أَوَّلُ الْمُسْلِمِينَ) (الأنعام:162/163)، ويمكن أن يراد بالنسك هنا: التعبد ، فيكون من المعنى الأول. والثالث: كقوله تعالى: (فَإِذَا قَضَيْتُمْ مَنَاسِكَكُمْ فَاذْكُرُوا اللَّهَ كَذِكْرِكُمْ آبَاءَكُمْ أَوْ أَشَدَّ ذِكْرا)(البقرة: 200). هذا هو معنى النسك، وهذا الأخير هو الذي يخص شعائر الحج، وهو- أي النسك المراد به الحج، نوعان: نسك العمرة، ونسك الحج. أما نسك العمرة: فهو ما اشتمل على هيئتها، من الأركان، والواجبات ، والمستحبات، بأن يحرم من الميقات، ويطوف بالبيت، ويسعى بين الصفا والمروة، ويحلق أو يقصر. وأما الحج: فهو أن يحرم من الميقات ، أو من مكة إن كان بمكة، ويخرج إلى منى، ثم إلي عرفة، ثم إلى مزدلفة، ثم إلى منى مرة ثانية، ويطوف ، ويسعى ، ويكمل أفعال الحج على ما سيذكر إن شاء الله تعالى تفصيلاً.  فتاوى الحج الشيخ محمد بن صالح ابن عثيمين (أكثر من 300سؤال وجواب في المناسك) መልስ ፦ 🌱 የዓለማቱ ጌታ አላህ ምስጋና ይገባው ! ሶላትና ሰላም በነብያችን (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲሁም በአጠቃላይ ቤተሰቦቻቸውና ባልደረቦቻቸው ላይ ይሁን ! "አል-ኑሱክ" የሚለው ቃል በሶስት ነገሮች ላይ ልቅ ተደርጎ ይገለፃል። 👉 አንዳንድ ጊዜ በዚህ ቃል በጥቅሉ "ዒባዳ" አምልኮት ይፈለግበታል። 👉 አንዳንድ ጊዜ በዚህ ቃል ዕርድን በማረድ ከፍ ወዳለው አላህ መቃረብ ይፈለግበታል። 👉 አንዳንድ ጊዜ በዚህ ቃል የ"ሐጅ" ተግባራቶችና ንግግሮች ይፈለጉበታል። 💫 1ኛውን ስነወስድ... ልክ “فلان ناسك ” “ እከሌ አሸናፊና የላቀ ለሆነው አላህ አምልኮተኛ (ተገዢ) ነው ” እንደሚሉት ነው። “ 💫 2ኛውን ስንወስድ ልክ አላህ እንደተናገረው ነው። እሱም ፦ « ስግደቴ ፣ ህርዴም (መገዛቴም) ፣ ሕይወቴም ፣ ሞቴም ለዓለማት ጌታ ለአላህ ነው » በል፡፡ ፨ ለእርሱ ተጋሪ የለውም፡፡ በዚህም (በማጥራት) ታዘዝኩ፡፡ እኔም የሙስሊሞች መጀመሪያ ነኝ » (በል)፡፡ ((አል-አንዓም 162/163)) 👉 እዚህ ቦታ ላይ"النسك " በሚለው ቃል የተፈለገበት የሆነው (ህርዱ እንዳለ ሆኖ) "ዒባዳ" አምልኮት ለሚለውም ቢሆን ይመቻል። ከዚህም በመነሳት የመጀመሪያውን ትርጉም ይይዛል። 💫 3ኛውን ስንወስድ ልክ አላህ እንደተናገረው ነው። እሱም ፦ « የሐጅ ሥራዎቻችሁንም በፈጸማችሁ ጊዜ አባቶቻችሁን እንደምታወሱ ወይም ይበልጥ የበረታን ማውሳት አላህን አውሱ፡፡ ከሰዎችም ውስጥ፡- «ጌታችን ሆይ ! በምድረ-ዓለም መልካም ዕድልን ስጠን » የሚል ሰው አለ፡፡ ለርሱም በመጨረሻይቱ አገር ከዕድል ምንም የለውም፡፡ » (( አል-በቀራ 200 )) 👉 ይህ "ኑሱክ ለሚለው ትርጉም ነው። 👉 ይህ ሌላው የ"ሐጅ" ስነ-ስርዓት ምልክቶች የሚለይበት መገለጫው ነው። አሱም "النسك " ሲሆን የተፈለገበትም የ"ሐጅ"ን አምልኮት መፈፀም ነው። እሱም ሁለት ዓይነት ሲሆን "አል-ኑሱኩ አል-ዑምራ" እና "አል-ኑሱኩ አል-ሐጅ" ናቸው። 🕋 "አል-ኑሱኩ አል-ዑምራ" የሚባለው በሁኔታው የተሟላ ሲሆን "አርካን" "ዋጂባት"ና "ሙስተሓብ"ን ያካተተ ነው። 👉 "ዑምራ" የሚያደርገው ሰው “ሚቃት” ላይ “ኢሕራም” ያደርጋል ከዚያም 🕋 ላይ “ጠዋፍ” ያደርጋል ከዚያም በ“ሷፋ” እና መርዋ መሀል ይሮጣል ከዚያም ፀጉሩን ይላጫል ወይም ያሳጥራል። 🕋 "አል-ኑሱኩ አል-ሐጅ" ከሆነ ግን የሚያደርገው ሰው “ሚቃት” ላይ ወይም “መካ” የሚኖር ሰው ከሆነ ከዚያው ከመካ “ኢሕራም” ያደርጋል ከዚያም ወደ “ሚና” ይወጣል ከዚያም ወደ “ዐረፋ” ከዚያም ወደ “ሙዝደሊፋ” ከዚያም በድጋሚ ለሁለተኛ ጊዜ ወደ “ሚና” ከዚያም 🕋 “ጠዋፍ” ያደርጋል ከዚያም በ“ሷፋ” እና “መርዋ” መሀል ይሮጣል። ከዚያም በቀጣይ በተብራራ መልኩ እንደሚገለፀው የሐጁን ስነ-ስርዓት አሟልቶ ይፈፅማል። ((( ታላቁ ኢማም መሐመድ ሷሊሕ ኢብን ዑሰይሚን))) https://t.me/amr_nahy1 … ኢስማኤል ወርቁ …
2821Loading...
09
አስፈሪው የቂያማ ክስተት ... 📝 … ኢስማኤል ወርቁ … https://t.me/amr_nahy1
1703Loading...
10
📌ድብልቅልቁ የትምህርት ዓለም ዋይታ በእውነተኛው የኢስላም ብርሃን ሲፈታ📌 የሚለው ፅሁፉ ያመለጠን ስለሆነ በድጋሚ ከመጀመሪያው ይለቀቅ በሚል ጥያቄ ላቀረባችሁ ወንድም እህቶች በመጀመሪያ ሐቅን ከባጢል በመለየት ለመጠንቀቅ ብላችሁ ይህን ጣያቄ በማቅረባችሁ በአላህ ስም እያመሰገንኩ "جزاك الله خيرا" እላለሁ! በማስከተልም ይህ ተከታታይ ፅሁፍ በጣም ብዙ ተጉዞ ወደ 80 ምናምን ክፍል ደርሶ አሁንም አልተቋጨም በቀጣይ አላህ ፍቃዱ ከሆነ የቀሩትን ተከታታይ ክፍሎች በማጠናቀቅ ማሳረጊያ ከሰጠነው በኋላ እንደ አዲስ ከመጀመሪያው ጀምሮ የምንለቀው ይሆናል እስከዛ መዘግየቱ አይቀርምና ለአሁኑ ጥያቄ ላቀረባቹት እንዱሁም ለሌሎች ሙስሊም ወገኖች ባጠቃላይ ከላይ ፅሁፉ በተከታታይ እየተለቀቀ ያለበትን ቻናል ላመላክታችሁና ወደዚያ ቻናል በመሄድ ተከታተሉ እላለሁ። ይህም ቻናል አቡ ማሂር አሰለፊ أبو ماهر السلفي በመባል የሚታወቅ ሲሆን በዚህ አጋጣሚ ይህን ፅሁፍ በአንድ ቦታ ለምን ይገደባል እኛም ይህን ሐቅ ለሙስሊም ተማሪዎችና ወላጆች... የማድረስ አላፊነት አለብን በሚል ተነሳስተው በመልቀቅ ላይ ላሉት አቡ ሷሊሕና አቡ ማሂር የመሳሰሉ የ https://t.me/abumaherasalafi አላፊ ወንድሞች አላህ መልካም የሆነ ታላቅ ምንዳን ይመንዳቸው !!! ወንድማችሁ ኢስማኤል ወርቁ።
2503Loading...
11
https://t.me/abumaherasalafi
1620Loading...
12
📌ድብልቅልቁ የትምህርት ዓለም ዋይታ በእውነተኛው የኢስላም ብርሃን ሲፈታ📌 ተከታታይ ፅሁፍ 👉 ክፍል አስራ አንድ 👈 بسم لله الرحمن الرحيم 👉 አላህን በትክክል የሚፈሩ እውነተኛ ዑለማዎች ስለ ኢኽቲላጥ (ሴትና ወንድ ድብልቅ) ት/ት የተናገሩትን አንፀባራቂ ንግግር❗❗❗ ለአላህ ብለን ከልባችን እንከታተል !!! ምክንያቱም ጥበበኛው አምላክ አላህ ከጨለማው የጥፋት ዓለም ወጥተን ወደ ብርሃኑ የመዳኛ ሰላማዊ ዓለም እንድንጓዝ ፈር ቀዳጅ ፣ ገሳጭ ፣ ለዑማው እውነተኛ አዛኝና መካሪ አድርጓቸዋልና ነው❗ ይህንንም በማስመልከት አላህ እንዲህ ይላል ፦ 📖 {وَإِذَا جَاءَهُمْ أَمْرٌ مِنَ الْأَمْنِ أَوِ الْخَوْفِ أَذَاعُوا بِهِ وَلَوْ رَدُّوهُ إِلَى الرَّسُولِ وَإِلَى أُولِي الْأَمْرِ مِنْهُمْ لَعَلِمَهُ الَّذِينَ يَسْتَنْبِطُونَهُ مِنْهُمْ وَلَوْلَا فَضْلُ اللَّهِ عَلَيْكُمْ وَرَحْمَتُهُ لَاتَّبَعْتُمُ الشَّيْطَانَ إِلَّا قَلِيلًا} [النساء : 83] 🌟 (( " ከጸጥታ ወይም ከፍርሃት አንዳች (ወሬ) በመጣላቸውም ጊዜ እርሱን ያጋንናሉ፤ ወደ መልክተኛውና ከነርሱ ወደ ትዕዛዙ ባለቤቶች (ወደ ዐዋቂዎቹ) በመለሱት ኖሮ እነዚያ ከነርሱ (ነገሩን) የሚያውጣጡት (የሚደበቅ ወይም የሚነገር መኾኑን) ባወቁት ነበር። በእናንተም ላይ የአላህ ችሮታና እዝነቱ ባልነበረ ኖሮ ከጥቂቶች በስተቀር ሸይጣንን በተከተላችሁ ነበር።") [አን-ኒሳኣ : 83] 👉 አምላካችን አላህ ሆይ❗ አነጋገርክ እንዴት ድንቅ ነው ?!! ታዲያ ለምንድነው መመከር ያቃተን …??? 👉 "ያረቢ"❗ከክፉዎች የክፋት (ትብታቦሽ) አውጥተኸን የቅኑዎችን መልካምነት የምንከተል አድርገን። አሚን ! 💫 ታዲያ ቅኖቹ መልካምን አንፀባራቂ ፤ የዕውቀት ኮከቦች ስለ "ኢኽትላጥ" ት/ት ምን አሉ❓ 📚 ታላቁ ዓሊም (ኢማሙ) ሙሐመድ ቢን ሷሊሕ አል ዑሰይሚን እንዲህ በማለት ተጠየቁ ፦ 👈 "بالنسبتة للتعليم المختلط في بعض الدول الإسلامية يكون الطلاب والطالبات جنبا إلى جنب في مقاعد متراصة وقاعة واحدة فما حكم ذلك؟" 👉 " ከመማር ማስተማር አኳያ ከፊል በሆኑ የሙስሊም ሀገራቶች ላይ ወንድና ሴት ተደባልቀው ጎን ለጎን በአንድ የተያያዘ ወንበር ላይ በአንድ ላይ አብረው በመቀመጥ ይማራሉ።❗ይህ ድርጊት ሸሪዓዊ ፍርዱ ምንድነው ❓" 👉 እሳቸውም አስመሳይ ሳይሆኑ እውነተኛ❗ 👉 ከልብ በመነጨ እዝነትም ኡማውን ሲመክሩ የኖሩ❗ 👉 ወደ አዛኙ አምላክም በክብር የተሸኙ ውድ ባሪያ ናቸውና ...❗ 💥 ሩህሩው አምላክ ሆይ❗እዝነትክን አፍስሰክባቸው ፤ መኖሪያቸውን " ጀነተል ፊርደውስ " አድርገው !!! አሚን ! የሸኽ ቢን ዑሰይሚን መልስም ይህን ይመስል ነበር ፦ 👈 "الذي اراه انه لا يجوز للإنسان رجلا كان أو امرأة أن يدرس بمدارس مختلطة❗وذلك لما فيه من الخطر العظيم على عفته ونزاه‍ته والأخلاقه. فإن الإنسان مهما كان من النزاهة والأخلاق والبراءة إذا كان جانبه في الكرسي الذي هو فيه امرأة ولا سيما إذا كانت جميلة ومتبرجة لا يكاد يسلم من الفتنة والشر, وكل ما أدى إلى الفتنة والشر فإنه حرام❗ ولا بجوز.❗فنسأل الله سبحانه وتعالى لإخواننا المسلمين ان يعصمهم من مثل هذه الأمور التي لا تعود إلى شبابهم إلا بالشر والفتنة والفساد." 👉 "ያ እኔ የማየው (የማምንበት) የሆነው ለሰው ልጅ /ወንድም ይሁን ሴት/ የኢኽትላጥ ት/ት ቤት ውስጥ መማራቸው የማይቻል እንደሆነ ነው ። ይህም የሆነበት ምክንያት ፦ በሰው ልጅ ጥብቁነቱ ፣ ንፁሕነቱና ስነ-ምግባሩ ላይ ትልቅ የሆነ አደጋ በውስጡ ስላለ (ስለሚያስከትልበት) ነው። የሰው ልጅ ምንም እንኳን በንፁሕነት በመልካም ስነ-ምግባርና በጥሩነት ላይ ቢሆን፤ ከጎኑ በተቀመጠበት ወንበር ላይ ሴት ልጅ ካለች ፤ በተለይ ደግሞ ሴቲቱ (መልከ-መልካም) ከሆነች ፤ በዛ ላይ የተገላለጠች ከሆነ ፤ ከፈተናና ከሸር (ከመጥፎ ነገር) ሊድን /ሰላም ሊሆን/ አይቀርብም (አይችልምም።) 👉 ሁሉም ወደ ፈተናና ሸር (መጥፎ ነገር) የሚያደርስ የሆነ ነገር "ሐራም" ነው❗❗ አይቻልም !!! 🌠 ጥራት የተገባውንና ከፍ ያለውን አምላክ አላህ ይህን ከመሳሰሉ በወጣቶች ላይ በሸር (በክፉ) በፈተናና በጥፋት ላይ እንጂ በሌላ የማይመለስ ከሆነ ድርጊት እንዲጠብቃቸው እንጠይቀዋለን። " አሚን!!! 👉 ጠያቂው ለታላቁ ዓሊም ሌላ ጥያቄን እንዲህ በማለት አስከተለ ፦ 👈 "وإن كان لا يوجد إلا هذه الجامعات المختلطة في البلد فماذا يفعل الطالب؟" 👉 በዚህች አገር ውስጥ ከዚህ "ኢኽቲላጥ" ካለበት ት/ቤት ውጭ ሌላ ከሌለስ ተማሪው ምን ማድረግ አለበት? 🌟 ተወዳጁ ዓሊም ማታለልና መደባበቅ የሌለበትን ፤ እውነተኛ የእዝነት ምክራቸውን እንደሚከተለው ለገሱ❗ 👈 "حتى وإن لم يجد إلا هذه الجامعات المختلطة فإنه يترك الدراسة إلى بلد آخر ليس فيه هذا الاختلاط,❗ فأنا لا أرى جواز هذ وربما غيري ..." 👉 "ይህን የወንድና ሴት ድብልቅ ያለበት የት/ት ተቋም እንጂ ሌላን የማያገኝ ቢሆን እንኳን ትምህርቱን ይተወው❗ የሴትና ወንድ (ቅልቅል) ትምህርት ቤት ወደ ሌለበት ሀገር ሄዶ ይማር !! 👉 እኔ የሴትና ወንድ ድብልቅ ት/ት ይፈቀዳል ብዬ አላይም❗..." የሼኹ ንግግር አበቃ። 📚 [مجموعة أسإلة تهم الأسرة المسلمة] ከተባለው "የፈታዋ" ኪታባቸው ገፅ 75 (ጥ.ቁ፥51) የተወሰደ። 👉 ታዲያ ምነው ? ሀገራችን ላይ ያላችሁ የሙስሊሙ ማህበረሰብ ዕንባ ጠባቂ (መብት አስከባሪ) ፣ አስተማሪና ኢማም (መሪ) እንዲሁም ዑለማዎች ዱኒያን አስበልጣቹ ፤ ወጣቶችን ተደበላልቃቹም ቢሆን ተማሩ፤ ተመራመሩ❗ማለታቹ❔ 👉 ሌሎቹስ ዑለማዎች… 👉በአላህ ፍቃድ ክፍል አስራ ሁለት ይቀጥላል ፦ 👈 🔸🔹🔸 📝 … ኢስማኤል ወርቁ … https://t.me/abumaherasalafi https://t.me/joinchat/EX3ov2X9C8o1NDFk
1520Loading...
13
ይህ ከላይ የምታዩት ፈታዋ እንደምታዩት የተርጓሚውን ስምና መጀመሪያ የተለቀቀበትን ሊንክ መቁረጣቸው ሳያንሳቸው የትርጉሙን ግማሽ ያህሉን ቆርጠው ነው የለቀቁት !!! አንደዚህ ዓይነት ሰዎች ምን ይባላሉ። ቢመከሩ አይመከሩ !!! ይበቃናል ትክክለኛ ሱኒዮችን ለመምሰል እንሞክር ! ሰው አላህን ካልፈራ ሰው ይታዘበኛል አይልም ይህንንም ቆራርጠው የለቀቁትን ፈታዋ አንድ የታዘባቸው ሰው ነው ወደ እኔ "አሁን እስቲ ይህ ምን የሚሉት ነው?) ብሎ ቅር በመሰኘት ወደ እኔ የላከው። የሚከታተላቹ ሰው በዚህ ደረጃ ይታዘብና ይሸሻችዋል።
1390Loading...
14
👆👆👆ኢስላማዊ የአጠቃቀም ስርዓት ከሌለን "ቻናል" ባንከፍት ቢቀርብንስ❓!
1580Loading...
15
⚖️ የዝሙት ልጅና ሸሪዓዊ ፍርዱ ... أحكام ولد الزنا السؤال: ما حكم وضع الابن غير الشرعي -أي ابن الزنا- بالمجتمع المسلم؟ ولمن ينسب، ومن يكون وليه؟ وهل يولى القضاء إذا تأهل لذلك؟ وهل يزوج من المسلمة؟ وأين يدفن إذا مات؟ وهل يصلى عليه؟ ففي بعض المجتمعات يقتل الطفل عند الولادة، فما حكم من يفعل ذلك ؟   ጥያቄ ፦ 🔥 ከሸሪዓዊ መንገድ ውጪ ማለትም በዝሙት ልጅን  መውለድ በሙስሊሙ ማዕበረሰብ ውስጥ ያለው "ሑክሙ" ምንድነው? 👉 ይህ (ልጁ) ወደማን ይጠጋል ? 👉 በእርሱ ላይ አላፊ የሚሆነው ማነው ? 👉 (ይህ ልጅ) ዕድሜው ለጋብቻ ከደረሰ (የሙስሊሞች) " ቃዲ" አላፊ "ወሊይ" ይሆነዋልን ? 👉 ከአማኝ ዕንስቶች ውስጥ ይዳርለታልን ? 👉 ሲሞት ጊዜ የት ይቀበራል ? 👉 " ሶላት አል-ጀናዛ " ይሰገድበታልን ? 🔥 በከፊል የህብረተሰቡ ክፍል ውስጥ (የዝሙት ልጅ) ሲወለድ ጊዜ ይገድሉታል‼️ይህን በሚተገብር ሰው ላይ ያለው ሸሪዓዊ ፍርድ ምንድነው ??? الجواب: ولد الزنا إذا كان من أم مسلمة؛ حكمه حكم أولاد المسلمين، يربيه المسلمون، ويحسنون إليه، وليس عليه من ذنب أمه، ولا ذنب من زنا بها شيء: وَلَا تَزِرُ وَازِرَةٌ وِزْرَ أُخْرَى [الأنعام:164] فالوزر عليهما، لا عليه، وإنما هو أمانة بين المسلمين، عليهم أن يربوه تربية إسلامية، وأن يحسنوا إليه حتى يشب، ويكبر، وإذا بلغ الحلم؛ حكمه حكم سائر المسلمين، وعلى الدولة أن تقوم بهذا الأمر، وأن تعنى بهذا الأمر؛ حتى تصون هؤلاء، وتحميهم من القتل، ومن الأذى. وأما كونه يقتل بعد الولادة، أو تسعى في قتله عند الولادة، هذا منكر عظيم، ولا يجوز، ومن فعل هذا جمع جريمتين، جريمة الزنا، وجريمة القتل بغير حق، نعوذ بالله.  فالواجب: ألا يقتل، بل يحفظ، ويدع في دار الحضانة الإسلامية، أو إلى امرأة مسلمة تقوم بحاله، وتحضنه، وتحسن إليه، وتربيه، ويعلم مع أولاد المسلمين في بلاد المسلمين، ويوجه إلى الخير، ومتى استقام، وبلغ الحلم، وتخلق بأخلاق الأخيار؛ صح أن يكون داعية إلى الله، وأن يكون قاضيًا، وأن يكون أميرًا، وأن يكون زوجًا لبقية من يكافئه من المسلمين، فليس عليه ذنب، الذنب على غيره، إنما عليه الاستقامة إذا بلغ، عليه أن يستقيم على أمر الله، وأن يحذر محارم الله، ومتى صلح في نفسه، واستقام في نفسه؛ فحكمه حكم سائر المسلمين، له ما لهم، وعليه ما عليهم، وإذا مات صغيرًا؛ دفن في مقابر المسلمين، مادام من أم مسلمة، دفن في مقابر المسلمين، غسل، وصلي عليه كسائر أولاد المسلمين، ولا يجوز إهماله ولا إضاعته، ويسمى بالأسماء المناسبة: عبدالله، عبدالرحمن، عبدالملك، الأسماء التي تناسب، محمد، زيد، ما في بأس، محمد، زيد، أي اسم من الأسماء المناسبة، يقال: ابن عبدالله، ينسب إلى عبدالله إلى عبدالملك، كل الناس عبيد الله. السؤال: .. يزوج من..؟ الجواب: يزوج من المسلمين، المسلم إذا صلح؛ ما تضره أمه، ولا يضره من زنا بها . السؤال: طيب إن كان هذا الشخص بأن الطفل هذا مات، وهو مجهول؟ الجواب:  يدفن مع المسلمين، والحمد لله، والله يتولى حسابه. السؤال: يتولى القضاء يا شيخ؟ الجواب:  يتولى القضاء وغيره.   (فتاوى الجامع الكبير) መልስ ፦ ⚖️ የዝሙት ልጅ ሙስሊም ከሆነች እናቱ የተወለደ ከሆነ ሸሪዓዊ ፍርዱ ልክ እንደተቀሩት የሙስሊም ልጆች ነው !!! 🌱 ሙስሊሞች ያሳድጉታል ! 🌱 ወደ እርሱ ያሳምራሉ። ( በጎን ይውላሉ ! ) ❌ በእርሱ ላይ ቅንጣት ያህል የእናቱም ይሁን በእሷ ላይ "ዚና" ያደረገባት ሰው ወንጀል የለበትም !!! ((( ...ነፍስም ሁሉ በራሷ ላይ እንጅ (ክፉን) አትሠራም፡፡ ተሸካሚም (ነፍስ) የሌላይቱን ሸክም (ኃጢአት) አትሸከምም፡፡ ))) (አል-አንዓም (164)) 🔥 (ስለዚህ) ኃጢአቱ በእነሱ ላይ ነው እንጂ በልጁ ላይ አይደለም !!! 👉 ይህ ልጅ በሙስሊሞች መሀል ያለ "አማና" (አደራ) ነው። 👉 በእነርሱ ላይ ኢስላማዊ አስተዳደግ የማሳደግ (አላፊነት) አለባቸው ! 👉 ወጣት እስኪሆን እስኪተልቅ ድረስ በጎን ነገር ሊውሉለት ይገባል። 👉 ዕድሜው ለአቅመ-አደም  ሲደርስም "ሑክሙ" ልክ እንደተቀሩት ሙስሊሞች ይሆናል። 👉👉👉 በሀገሪቷም ላይ (መንግሥት) በዚህ ጉዳይ ላይ ትኩረት በመስጠት አላፍትና መውሰድና (እንደዚህ ዓይነት) ሰዎችን ሌሎች ሰዎች እንዳያስቸግሯቸውና እንዳይገድሏቸው ጥበቃ በማድረግ መከላከል አለበት !!! ⚖️ ከተወለደ በኋላ ወይም ልክ ሲወለድ በፍጥነት የሚገደል መሆኑን በተመለከተ ይህ ከባድ የሆነ መጥፎ ድርጊት ነው‼️ ❌ መግደል አይቻልም‼️ 🔥 ይህን ድርጊት የፈፀመ ሰው ሁለት ወንጀሎችን አንድ ላይ ሰብስቧል🔥 እነሱም ፦ የ"ዚና" ኃጢአትና ያለ አግባብ የሰው ልጅን የመግደል ኃጢአት ናቸው‼️ ...በአላህ እንጠበቃለን !!! 👉👉👉 ግዴታ የሚሆነው አለመግደል ነው። እንደሁም ጥበቃ ይደረግለታል። 🌱🌱🌱 ሀገሪቷ ውስጥ ወዳለ የዕፃናት መንከባከቢያ ወይም ሙስሊም ወደ ሆነች ዕንስት ሊጠራ ይገባዋል። ከዚያም በሁኔታው ላይ ልትቆምለት ፤ ልትንከባከበው ፣ መልካም ልትውልለት ፥ ልታሳድገው ነው የሚገባው ፤ እንዲሁም በሙስሊሞች ሀገር ከሙስሊም ልጆች ጋር ትምህርት ያስተምሩታል።ወደ መልካም ነገር ያቅጣጩታል። ⚖️ ቀጥ ያለና ዕድሜው የ"ሑሉም" ደረጃ ከደረሰ  (በተጨማሪም) በመልካም ስነ-ምግባር የታነፀ የሆነ ጊዜ ... 👉 ወደ አላህ መንገድ የሚጣራ ተጣሪ "ዳዒ" መሆኑ... 👉 ለሰዎች ፈራጅ መሆኑ... 👉 የሀገር ... መሪ መሆኑ... 👉 ለተቀሩት ሙስሊም የሆኑ አቻዎቹ ባል መሆኑ ... ትክክል ይሆናል !!!!! ❌ በእርሱ ላይ የሌላው ሰው ወንጀል የለበትም !!! ➡️ ዕድሜው ... ከደረሰ በእርሱ ላይ ያለበት በአላህ ትዕዛዝ ላይ ቀጥ ማለት ነው። 📛 እንዲሁም አላህ እርም ካደረጋቸው ነገሮች ሊጠነቀቅ ነው❗️ 🌿 ይህ ሰው ነፍስያው የተስተካከለና ቀጥ ያለ የሆነ ጊዜ የተቀሩትን ሙስሊሞች ፍርድ ይይዛል !!! 👉 ለእነሱ የሆነው ነገር ለእሱም አለው። በእነርሱ ላይ ያለባቸውም ነገር በእርሱ ላይ አለበት። 👉👉👉 እናቱ ሙስሊም እስከሆነች ድረስ ትንሽ ሆኖ ቢሞትም በሙስሊሞች መቃብር ይቀበራል !
1750Loading...
16
🕋 "ሐጅን ያስቀድማል !!! " 👉 በእርሱ ላይ ግዴታ የሆነበት "ሐጅ"  እንዲሁም "ከፋራን" የመሰለ የግዴታ ፆም ፤ የ"ረመዳን ቀዷ"ና የመሳሰሉ ፆሞች አንድ ላይ የተሰባሰበበት የሆነ ሰው "ሐጅ"ን በማስቀደም ያደርጋል !!! (( ሰማሓቱ ሸይክ ኢማም ዐብዱላዚዝ ቢን ዐብደላህ ቢን ባዝ )) https://t.me/amr_nahy1 (… ኢስማኤል ወርቁ …)
1560Loading...
17
መከበሪያሽ ነውና አታዋርጂው‼️ ☄️ بسم الله الرحمن الرحيم               ክፍል (8) ══════ ❁✿❁ ══ 📋 الحجاب الشرعي سبب عظيم وحصن متين للمرأة من أذية السفهاء وقطع طمع من في قلبه مرض ، ▪ قال الله تعالى (  ۚ ذَٰلِكَ أَدْنَىٰ أَن يُعْرَفْنَ فَلَا يُؤْذَيْنَ ۗ وَكَانَ اللَّهُ غَفُورًا رَّحِيمًا ) الأحزاب (59) ✍🏻 ومن هنا نجد أن أعظم أسباب الوقاية للنساء هو فرض الحجاب. والتهاون في الحجاب الشرعي سبب لحرمان المرأة من ذلك الحصن المتين وتلك السلامة. العظيمة. وقد قال الله تعالى (  فَلَا تَخْضَعْنَ بِالْقَوْلِ فَيَطْمَعَ الَّذِي فِي قَلْبِهِ مَرَض ) الأحزاب (32) ▫ فإذا كان السفهاء يطمعون في المرأة بمجرد السماع لصوتها الخاضع فكيف إذا رأوها متبرجة ؟ ➖➖➖➖➖➖ 📖 فضائل الحجاب 📖 ▪ وعاقبة التبرج      والاختلاط ▪ 🔰 للشيخ عبدالله الإرياني 🔰 👉 ኢስላማዊ ሸሪዓን የተላበሰ የሆነ "ሒጃብ" ለሴት ልጅ በቂሎች "አዛ" ከመደረግ እንዲሁም በልቡ ውስጥ የዝሙት በሽታ ካለበት ሰው ክጃሎት ለመጠበቅ ትልቅ የሆነ ምክንያትና ጠንካራ የሆነ ምሽግ ነው !!! ከፍ ያለው አላህ እንዲህ ይላል ፦ (( « ይህ በጨዋነታቸው እንዲታወቁና (በባለጌዎች) እንዳይደፈሩ ለመኾን በጣም የቀረበ ነው ፤ አላህም መሐሪና አዛኝ ነው። » )) [ሱረቱል አል-አሕዛብ 59] 🎋 እዚህ ቦታ ላይ ለሴቷ ልጅ (ከፈተና) መጠበቂያነት ትልቅ ሰበብ ሆኖ የምናገኘው የሒጃብን ግዴታነት ነው !!! 👉 ሸሪዓዊ በሆነው ሒጃብ ላይ ስልቹ መሆን ከዚህ ጠንካራ ከሆነ ምሽግና ታላቅ የሆነ ሰላማዊ  ህይወት ክብሯን በማስደፈር የሚያሳጣት ነገር ነው‼️ በእርግጥም ከፍ ያለው አላህ እንዲህ ብሏል ፦ (( « ያ በልቡ ውስጥ በሽታ ያለበት (ሰው) እንዳይከጅል ፥ በንግግር አትለስልሱም...» )) [ሱረቱል አል-አሕዛብ:32፥33] 👉 ቂሎች የሴትን ልጅ ድምፅ በመስማታቸው ብቻ (ለዝሙት) የሚከጅሏት ከሆነ የተገላለጠች ሆና ያለ ሒጃብ ቢመለከቷት እንዴት ሊሆን ነው ??? ( ታላቁ ሸይኽ ዐብደላ አል-ኢርያኒ) « የሒጃብ ትሩፋት ፥ የእርቃናዊነትና የሴትና ወንድ መደባለቅ መጨረሻው... » ከሚለው ኪታባቸው የተወሰደ።) 👉 ከዚህም በመነሳት አላህ እንደነገረን ትክክለኛውን ሸሪዓዊ "ሒጃብ" ማድረግ ሴቲቷን አማኝ በባለጌዎች አዛ እንዳትደረግና ጥብቁነቷ እንዲታወቅ የሚያረጋት ከሆነ በአሁኑ ሰዓት ሴት እህቶቻችን በየትምህርት ቤቱ ውስጥ ሒጃብን ለማድረግ የሚሄዱበት ርቀትና ጭንቀት የሚያስመሰግናቸውም ቢሆንም ከማድረጋቸው በፊት ግን መቅደም ያለበትን ነገር ቢያስገኙ የተሻለ ይሆናል !!! እሱም ፦ በመጀመሪያ ደረጃ ስለ "ሒጃብ" ምንነትና ጥቅም በአግባቡ መረዳት ነው። 👉 አንዲት ሴት ይህን የሒጃብ ህግጋት በአግባቡ ከተረዳች ሒጃብን መቼ ፣ የትና ፣ እንዴት እንዲሁም ለምን እንደምታረግ ታውቃለች ማለት ነው። 👉 የዚያን ጊዜ በአሁኑ ሰዓት በየትምህርት ቤቱ ከሒጃብ ጋር ተያይዞ የሚታዩ አስነዋሪ ነገሮች ይቆሙ ነበር። ለምሳሌ ፦ በመዲናች አዲስ ... አንዳንድ ት/ቤቶች የሚማሩ እህቶቻችን ሒጃብን ለማድረግ ካላቸው ፍላጎት በመነጨ ድርጊት ውስጥ የሚሰራ ስህተት ነውና። 👉 ከወንዶች ጋር ተደባልቀው ለመማር እየሄዱ ሒጃብን ለማድረግ ሲጣጣሩ ይታያሉ። 👉 ፊትን ሳይሸፍኑና ጓንት ሳያረጉ በጂልባብ ብቻ ይስተዋላሉ። 🔥 አንዳንድ ት/ቤት ቅጥር ጊቢ ውስጥ ሊገቡ ሲሉ ያወልቁትና ተምረው ሲወጡ ያጠልቁታል። ይህን ሲያረጉ ግን በሚያሳዝን ሁኔታ በዩኒፎርም የተሸፈነ የሚመስለው አካላቸው አደባባይ ላይ ለአላስፈላጊ አደገኛ ዕይታ ይዳረጋል‼️ 👉 ይህን እንግዲህ ሒጃብን ላደረጉት ሳይሆን ጂልባባቸውን ለማድረግና ለማውለቅ የሚጣጣሩትን ነው። 📛 ሌላው የሰሞነኛው የአደባባይ ላይ ተውኔት ደሞ ከሞላ ጎደልም ቢሆን "ሒጃባቸው" ፊታቸውን ጭምር በመሸፈን የተሻለ አድርገዋል። የተባሉት ብዙ እህቶች በመንግሥት አስገዳጅነት በማውለቅ መታየት የለበትም በሚል ውሳኔ የተሸፈነው ፊታቸው ሳይቀር በሚያሳዝንና ክብርን በሚነካ መልኩ እየታየ ነው‼️ ዋ ! ኢስላማ !!! በጣም ያማል ! ግን ለምን ??? “ አረ መልስ ስጡን ! ” ማነው ተጠያቂው❓❓❓ 👉 ይህም ከመሆኑ የተነሳ ሙሉ አካላቸውን ቢሸፍኑትም ሸሪዓው ለሒጃብ የሰጠውን ታላቅ ክብርና መገለጫውን በማሳጣት በሚያሳዝንና በሚያሳፍር ሁኔታ የተፈለገበትን ጥበብ ያሳጡታል። አሁንም እንዴት ከተባለ ፦ 👉 አንዲት አማኝ ዕንስት አላህ እንዳለው “ ሒጃብ ” በማድረጓ የተነሳ የምታገኘው ቁልፍ ነገር በባለጌ ነውረኞች  “አዛ” እንዳትደረግና ጨዋነቷ እንዲታወቅ " ያደርጋታል የሚለው ነው። እርሷ ግን በየት/ቤቱ ሒጃብ ወይም ጂልባብ አድርጋ ከወንዶች ጋር ተጋፍታ ገብታ ፥ ታይታና አይታ አውርታ ፥ ተቀምጣ ፣ ተምራ ፣ አጥንታ ፣ ወጥታ ፣ ቆማ ፣ ስቃ ፣ ተቀላልዳ ፣ ተሳፍራ ... ምትማር ከሆነ የቱ ጋር ነው አላህ የፈለገው ጥቡቅነቷና ጨዋነቷ ???‼️ እንዴት ሊሆን ይችላል ??? አረ ተው ! ይከብዳል ! ሊሆን አይችልም !! መዘዙ ብዙ ነው !!! 🧲 "ማግኔታዊ" በሆነው የወንድና ሴት ልጅ የመሳሳብ ግንኙነት ውስጥ እየተሻሹ ጨዋ መስሎ መታየት ደግ አደረግሽ የማያስብል አሳዛኝ ቂልነትና ድርቅና ነው‼️ 👉 ስለዚህ ውዷ የአኼራ እህቴ እባክሽ ለአላህ ብለሽ ሒጃብን ስታረጊ ለሒጃብ የሚስማማውን ቦታ ምረጪለት የዛን ሰዓት አላህ የፈለገበትን ጥበብ አስገኝተሻልና በርቺ !!! ካልሆነ ግን በራስሽ በዲንሽና በትክክለኛ አማኒያን ላይ እንደማሾፍ ነው የሚሆንብሽና ተጠንቀቂ‼️!!! ከዚህ አስከፊ ድርጊት ራቂ‼️ አሁንም ለምን ??? ቦታው ክቡር ለሆነው ታላቁ "ሒጃብ" አይመጥንምና አታዋርጂው !!! 📢 ማስታወሻ ፦ የቦታውን አስከፊነት የበለጠ ለመረዳት መልካም ፍቃድሽ ከሆነ በአላህ ፍቃድ ሊጠቅምሽ ይችላልና ... 📌ድብልቅልቁ የትምህርት ዓለም ዋይታ በእውነተኛው የኢስላም ብርሃን ሲፈታ📌 የሚለውን ተከታታይ ፅሁፍ ወደኋላ ተመልሰሽ በትዕግስት አንቢቢው !!! በአላህ ፍቃድ ክፍል (9) ይቀጥላል ፦ https://t.me/amr_nahy1 📝 … ኢስማኤል ወርቁ …
1885Loading...
18
🌱 "ዊትር" የሚሰገድበት በላጩ ወቅት... ጥያቄ ፦ ✨ የ"ዊትር" ሶላትን ከፈጅር የመጀመሪያው አዛን በኋላ መስገድ ይቻላልን ? መልስ ፦ 💫 የ"ዊትር" ሶላት ሌሊቱን ሙሉ መስገድ ይቻላል። ከዒሻህ ሶላት በኋላ እስከ "ፈጅር" ወቅት መግቢያ ድረስ ይቻላል !!! 👉 አጠቃላይ የሌሊቱ ክ/ጊዜ ለ"ዊትር" ሶላት መስገጃነት ቦታው ነው።(ይቻላል።) 👉 ከዒሻህ ሶላት በኋላ "ራቲባ ሱና" ከተሰገደበት ወቅት ጀምሮ የ"ፈጅር" ወቅት እስኪገባ ድረስ ሙሉውን ለ"ዊትር" ሶላት መስገጃ ቦታው ነው !!! 👉 የገራለት ለሆነ ሰው ዊትሩን የሌሊቱ መጨረሻ ክፍለ ጊዜ ላይ መስገዱ በላጭ ነው ! ካልሆነ ግን ከዕንቅልፍ በፊት ዊትሩን ይስገድ። 👉 ከመኝታ አልነሳም ብለክ የምትፈራ ከሆነ ለአንተ በላጭ የሚሆንልክ መጀመሪያ ከመተኛትክ በፊት "ዊትር"ን መስገድክ ነው !!! (ኑሩን አለ-ደርብ) (( ኢማም ኢብን ባዝ )) https://t.me/amr_nahy1 … ኢስማኤል ወርቁ …
1902Loading...
19
بعض الفتاوى في التصوير  للشيخ صالح الفوزان -------------------------------------------------- አንዳንድ አጥማሚ ዱዓቶች በሼህ ፈውዛን ስም የሚነግዱት እንዲህ ይላሉ👇 👇 👇 ሼህ ፈውዛን ፎቶ ይፈቅዳሉ!! የራሳቸውም የሆነ የቴሌቭዥን ጣብያ አላቸው!! ይላሉ❗️❗️ ለመሆኑ ሼህ ምን ይላሉ ፎቶን በተመለከተ? እውነትም ይፈቅዳሉ ?? 👉👇👈 ከራሳቸው አንደበት ስሙ(አድምጡ) እንላቸዋለን ለአጭበርባሪዎች፣ ሼህ ፈውዛን اللهይጠብቃቸውና በህይወት እያሉ እንደዚህ ካጭበረበራቹህ !! ሞተው ቢሆን ኖሮ ምን ትሉ ነበር ይሆን? አረ የፈጠራቹህ ጌታ ፍሩ ወንድሞቼ ይህንን 👆ድምፃቸው ለሁሉም ሙስሊሞች ሼር አድርጉት ላልሰሙ ሁሉ አድርሱላቸው 👍👇ጆይን👇 https://t.me/abumuazibrahim https://t.me/abumaherasalafi
1771Loading...
20
💎 የጁሙዓ ቀን መለያዎች ኢማሙ ኢብኑል ቀይም (አላህ ይዘንላቸው) እንዲህ ይላሉ፦ "የጁሙዓ ቀን ለኢባዳ ጊዜን መስጠት ይገባል። የጁሙዓ ቀን ከሌሎች ቀናቶች የሚለይባቸው የተለያዩ የግዴታና የሱና ዒባዳዎች አሉት። አላህ ለሁሉም ህዝብ በኢባዳ የሚያሳልፉበትና ከዱንያ ጣጣ የሚያርፉበት ቀን አድርጎላቸዋል። 👉 የጁሙዓ ቀን የኢባዳ ቀን ነው። እሱ ከቀናቶች ያለው ልዩነት ረመዳን ከሌሎች ወራቶች እንዳለው ብልጫ ነው። 👉 ዱዓ ተቀባይነት የሚያገኝባት ሰአት ልክ እንደ ለይለተል ቀድር ናት። 🔹 ስለዚህ ጁሙዓ ቀን የተስተካከለለትና ሰላም የሆነለት ሰው ሳምንቱ ያምርለታል። 🔶 ረመዳን የተስተካከለለት ሰው አመቱ ሙሉ ያምርለታል። 🔘 ሐጁ የተስተካከለለትና ያማረለት ሰው እድሜው ሙሉ ያምርለታል። ⚖  የጁሙዓ ቀን የሳምንቱ ሚዛን ነው። ⚖ረመዳን የአመቱ ሚዛን ነው። ⚖ ሐጅ የእድሜ ሙሉ ሚዛን  ነው። 📚 ዛዱል መዓድ 👇👇👇 https://t.me/Adamaselefy/7865
1041Loading...
21
...ማድረጉ ግዴታ ነው !!! 📢 በሁሉም ሙስሊም ከባርነት ነፃ በሆነና ዕድሜው የደረሰ በሆነ ሰው ላይ ከመቻል ጋር « ሐጅ » እና « ዑምራ »ን በዕድሜው አንድ ጊዜ ማድረጉ ግዴታ ነው !!! (( ሰማሓቱ ሸይክ ኢማም ዐብዱላዚዝ ቢን ዐብደላህ ቢን ባዝ )) 📝 … ኢስማኤል ወርቁ … https://t.me/amr_nahy1
3681Loading...
22
ከሃዲን በእሳት ማበሰር … ️ بسم الله الرحمن الرحيم سؤال؟ هل ثبت ذكر أو دعاء إذا مررنا بقبور المسلمين والكفار وهل الرافضة كذلك كفار؟ ጥያቄ ፦ 👉 በሙስሊም ፣ በካፊር እንዲሁም በራፊዳዎች ቀብር በምናልፍ ጊዜ " ዚክር" ወይም "ዱዓ" (ማድረግን በተመለከተ) ተረጋግጦ የመጣ (መረጃ) አለን ? الجواب: نعم هناك ذكر ثابت أما عند زيارة قبور المؤمنين فيقال: «السلام عليكم دار قوم مؤمنين، وإنا إن شاء الله بكم لاحقون».لما في صحيح مسلم (249) قال حدثنا قتيبة بن سعيد، عن إسماعيل بن جعفر - قال ابن أيوب حدثنا إسماعيل - أخبرني العلاء، عن أبيه، عن أبي هريرة، أن رسول الله صلى الله عليه وسلم أتى المقبرة، فقال: «السلام عليكم دار قوم مؤمنين، وإنا إن شاء الله بكم لاحقون، وددت أنا قد رأينا إخواننا». መልስ ፦ ✅ አዎ ! የተረጋገጠ "ዚክር" አለ። የሙእሚን ቀብር "በሚዘየር" (በሚጎበኝ) ጊዜ ከሆነ ግን (እንዲህ) ይባላል ፦ (( " ሰላም በእናንተ ላይ ይሁን እናንተ አማኝ የሆናችሁ የዚህ መንደር ሰዎች ሆይ ! እኛም አላህ ፍቃዱ ሲሆን ከናንተው ጋር እንገናኛለን። " )) (በማለት ይላል።) "ሰሒ ሙስሊም" (249) ላይ ለመጣው "ሐዲስ" ሲባል ፦ (( " ኢማሙ ሙስሊም እንዲህ አለ " ቁተይበተ ቢን ሰዒድ " "ከኢስማዒል ቢን ጀዕፈር" (በመያዝ) ፤ "ኢብን አዩብ" "ኢስማዒል" ፤ "ኢስማዒል" ከአል–ዐላእ ፤ አል–ዐላእ ከአባቱ አባቱ ደግሞ ከአቢ ሁረይራ አቢ ሁረይራ ከረሱል (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) በመያዝ የተወራውን "ሐዲስ" ነገረኝ አለ ፦ ረሱል (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የቀብር ቦታ ላይ መጡና (እንዲህ) አሉ ፦ (( " ሰላም በእናንተ ላይ ይሁን እናንተ አማኝ የሆናችሁ የዚህ መንደር ሰዎች ሆይ ! እኛም አላህ ፍቃዱ ሲሆን ከናንተው ጋር እንገናኛለን። እኔ ወድጄሃለሁ ! በእርግጥም ወንድሞቻችንን ተመልክተናል (ተገናኝተናል።) " )) أما قبور الكفار ومنهم الرافضة فالسنة عند مجرد المرور عليها أن يبشروا بالنار. ونعم يبشر الحوثي الرافضي بالخزي في الدنيا وبالنار في الآخرة. لحديث " ﺣﻴﺜﻤﺎ ﻣﺮﺭﺕ ﺑﻘﺒﺮ ﻛﺎﻓﺮ ﻓﺒﺸﺮﻩ ﺑﺎﻟﻨﺎﺭ ." ثبت ﻋﻦ ﺃﺑﻲ ﻫﺮﻳﺮﺓ، ﻋﻦ اﻟﻨﺒﻲ ﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ، ﻗﺎﻝ: "ﺇﺫا ﻣﺮﺭﺗﻢ ﺑﻗﺒﻮﺭﻧﺎ ﻭﻗﺒﻮﺭﻛﻢ ﻣﻦ ﺃﻫﻞ اﻟﺠﺎﻫﻠﻴﺔ، ﻓﺄﺧﺒﺮﻭﻫﻢ ﺃﻧﻬﻢ ﻓﻲ اﻟﻨﺎﺭ". رواه ابن حبان (847) ﻗﺎﻝ اﻷﻟﺒﺎﻧﻲ : ﺻﺤﻴﺢ - كما في "(اﻟﺼﺤﻴﺤﺔ" ( (18). وروى نحوه ابن ماجه (1573) ﻋﻦ ﺃﺑن عمر، ﻗﺎﻝ: ﺟﺎء ﺃﻋﺮاﺑﻲ ﺇﻟﻰ اﻟﻨﺒﻲ ﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ ﻓﻘﺎﻝ: ﻳﺎ ﺭﺳﻮﻝ اﻟﻠﻪ ﺇﻥ ﺃﺑﻲ ﻛﺎﻥ ﻳﺼﻞ اﻟﺮﺣﻢ، ﻭﻛﺎﻥ ﻭﻛﺎﻥ، ﻓﺄﻳﻦ ﻫﻮ؟ ﻗﺎﻝ "ﻓﻲ اﻟﻨﺎﺭ" ﻗﺎﻝ: ﻓﻜﺄﻧﻪ ﻭﺟﺪ ﻣﻦ ﺫﻟﻚ، ﻓﻘﺎﻝ: ﻳﺎ ﺭﺳﻮﻝ اﻟﻠﻪ ﻓﺄﻳﻦ ﺃﺑﻮﻙ؟ ﻓﻘﺎﻝ ﺭﺳﻮﻝ اﻟﻠﻪ ﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ: "ﺣﻴﺜﻤﺎ ﻣﺮﺭﺕ ﺑﻘﺒﺮ ﻣﺸﺮﻙ ﻓﺒﺸﺮﻩ ﺑﺎﻟﻨﺎﺭ" ﻗﺎﻝ: ﻓﺄﺳﻠﻢ اﻷﻋﺮاﺑﻲ ﺑﻌﺪ، ﻭﻗﺎﻝ: ﻟﻘﺪ ﻛﻠﻔﻨﻲ ﺭﺳﻮﻝ اﻟﻠﻪ ﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ ﺗﻌﺒﺎ، ﻣﺎ ﻣﺮﺭﺕ ﺑﻘﺒﺮ ﻛﺎﻓﺮ ﺇﻻ ﺑﺸﺮﺗﻪ ﺑﺎﻟﻨﺎﺭ. وصححه الألباني. 🔥 የካፊርን ቀብር ከሆነ ከነሱ ውስጥ ራፊዳዎችም ይካተታሉ። ከቀብራቸው (አጠገብ) በመታለፉ ብቻ በእሳት ይበሰራሉ‼️ 🔥 አዎ ! "ሑሲይ" (ራፊዳ) በዚች ምድር እይወቱ ውርደትን በመጨረሻው ዓለም ደግሞ እሳትን ይበሰራል‼️ 👉 " ይህም የሚሆነው ለተከታዩ) "ሐዲስ" ሲባል ነው። " (( " በከሃዲ ቀብር (አጠገብ) ባለፍክጊዜ በእሳት አበስረው " )) ከአቢ ሁረይራ (ረዲየላሁ ዐንሁ) በተረጋገጠ "ሐዲስ" ነብዩ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ ፦ (( " ከኛም ይሁን ከናንተ ከ “ጃሂሊያ” ዘመን የሆነ ቀብር ዘንድ ስታልፉ እነሱ የእሳት እንደሆኑ ንገሩሃቸው !!! ” )) ኢብን ሒባን ዘግቦታል (847) ኢማሙ አልባኒ ሰሒሓ (18) ላይ ሰሒሕ ብሎታል። በተመሳሳዩ ኢብን ማጃእ (1573) ከኢብን ዑመር አለ በማለት እንዲህ አለ ፦ (( “ አንድ ባለ ሀገር የሆነ ሰው ወደ ነብዩ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ዘንድ መጣና አንቱ የአላህ መልዕክተኛ ሆይ ! «አባቴ ዝምድናን የሚቀጥል ነበረ ፤ (በተጨማሪም) እንደዚህ እንደዚህ… የሚሰራ ነበር። እናም እሱ ያለው የት ነው ? » «እሳት ውስጥ» አሉት። እርሱም ከዚህ ነገር … ያገኘ ይመስላል። አንቱ የአላህ መልዕክተኛ ሆይ ! የርሶስ አባት ? በማለት አለ። ረሱል (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለምም) እንዲህ አሉ። «የትኛውም ስፍራ ላይ በሙሽሪኮች (በአጋሪዎች) ቀብር ስታልፍ በእሳት አበስራቸው !! » ከዚያ በኋላ ይህ ባለ ሀገር የሆነ ሰው ሰላም ሆነ ! እንዲህም አለ፦ « በእርግጥም ረሱል (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) አድካሚን ነገር ግድ አደረጉብኝ ! በእሳት ያበሰርኩት ቢሆን እንጂ በአንድም ካፊር (ከሃዲ) ቀብር አልፌ አላውቅም !!! » [ኢማሙ አልባኒ ሰሒሕ ብሎታል] وﻗﺎﻝ العلامة المحدث اﻷﻟﺒﺎﻧﻲ: فيደ ﻫﺬا اﻟﺤﺪﻳﺚ ﻓﺎﺋﺪﺓ ﻫﺎﻣﺔ ﺃﻏﻔﻠﺘﻬﺎ ﻋﺎﻣﺔ ﻛﺘﺐ اﻟﻔﻘﻪ، ﺃﻻ ﻭﻫﻲ ﻣﺸﺮﻭﻋﻴﺔ ﺗﺒﺸﻴﺮ اﻟﻜﺎﻓﺮ ﺑﺎﻟﻨﺎﺭ ﺇﺫا ﻣﺮ ﺑﻘﺒﺮﻩ. ﻭﻻ ﻳﺨﻔﻰ ﻣﺎ ﻓﻲ ﻫﺬا اﻟﺘﺸﺮﻳﻊ ﻣﻦ ﺇﻳﻘﺎﻅ اﻟﻤﺆﻣﻦ ﻭﺗﺬﻛﻴﺮﻩ ﺑﺨﻄﻮﺭﺓ ﺟﺮﻡ ﻫﺬا اﻟﻜﺎﻓﺮ ﺣﻴﺚ اﺭﺗﻜﺐ ﺫﻧﺒﺎ ﻋﻈﻴﻤﺎ ﺗﻬﻮﻥ ﺫﻧﻮﺏ اﻟﺪﻧﻴﺎ ﻛﻠﻬﺎ ﺗﺠﺎﻫﻪ ﻭﻟﻮ اﺟﺘﻤﻌﺖ، ﻭﻫﻮ اﻟﻜﻔﺮ ﺑﺎﻟﻠﻪ ﻋﺰ ﻭﺟﻞ ﻭاﻹﺷﺮاﻙ ﺑﻪ اﻟﺬﻱ ﺃﺑﺎﻥ اﻟﻠﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ ﻋﻦ ﺷﺪﺓ ﻣﻘﺘﻪ ﺇﻳﺎﻩ ﺣﻴﻦ اﺳﺘﺜﻨﺎﻩ ﻣﻦ اﻟﻤﻐﻔﺮﺓ ﻓﻘﺎﻝ: (ﺇﻥ اﻟﻠﻪ ﻻ ﻳﻐﻔﺮ ﺃﻥ ﻳﺸﺮﻙ ﺑﻪ، ﻭﻳﻐﻔﺮ ﻣﺎ ﺩﻭﻥ ﺫﻟﻚ ﻟﻤﻦ ﻳﺸﺎء) ، ﻭﻟﻬﺬا ﻗﺎﻝ ﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ: " ﺃﻛﺒﺮ اﻟﻜﺒﺎﺋﺮ ﺃﻥ ﺗﺠﻌﻞ ﻟﻠﻪ ﻧﺪا ﻭﻗﺪ ﺧﻠﻘﻚ " ﻣﺘﻔﻖ ﻋﻠﻴﻪ. ﻭﺇﻥ اﻟﺠﻬﻞ ﺑﻬﺬﻩ اﻟﻔﺎﺋﺪﺓ ﻣﻤﺎ ﺃﻭﺩﻯ ﺑﺒﻌﺾ اﻟﻤﺴﻠﻤﻴﻦ ﺇﻟﻰ اﻟﻮﻗﻮﻉ ﻓﻲ ﺧﻼﻑ ﻣﺎ ﺃﺭاﺩ اﻟﺸﺎﺭﻉ اﻟﺤﻜﻴﻢ ﻣﻨﻬﺎ، ﻓﺈﻧﻨﺎ ﻧﻌﻠﻢ ﺃﻥ ﻛﺜﻴﺮا ﻣﻦ اﻟﻤﺴﻠﻤﻴﻦ ﻳﺄﺗﻮﻥ ﺑﻼﺩ اﻟﻜﻔﺮ ﻟﻘﻀﺎء ﺑﻌﺾ اﻟﻤﺼﺎﻟﺢ اﻟﺨﺎﺻﺔ ﺃﻭ اﻟﻌﺎﻣﺔ، ﻓﻼ ﻳﻜﺘﻔﻮﻥ ﺑﺬﻟﻚ ﺣﺘﻰ ﻳﻘﺼﺪﻭا ﺯﻳﺎﺭﺓ ﺑﻌﺾ ﻗﺒﻮﺭ ﻣﻦ ﻳﺴﻤﻮﻧﻬﻢ ﺑﻌﻈﻤﺎء اﻟﺮﺟﺎﻝ ﻣﻦ اﻟﻜﻔﺎﺭ ﻭﻳﻀﻌﻮﻥ ﻋﻠﻰ ﻗﺒﻮﺭﻫﻢ اﻷﺯﻫﺎﺭ ﻭاﻷﻛﺎﻟﻴﻞ ﻭﻳﻘﻔﻮﻥ ﺃﻣﺎﻣﻬﺎ ﺧﺎﺷﻌﻴﻦ ﻣﺤﺰﻭﻧﻴﻦ، ﻣﻤﺎ ﻳﺸﻌﺮ ﺑﺮﺿﺎﻫﻢ ﻋﻨﻬﻢ ﻭﻋﺪﻡ ﻣﻘﺘﻬﻢ ﺇﻳﺎﻫﻢ، ﻣﻊ ﺃﻥ اﻷﺳﻮﺓ اﻟﺤﺴﻨﺔ ﺑﺎﻷﻧﺒﻴﺎء ﻋﻠﻴﻬﻢ اﻟﺴﻼﻡ ﺗﻘﻀﻲ ﺧﻼﻑ ﺫﻟﻚ ﻛﻤﺎ ﻓﻲ ﻫﺬا اﻟﺤﺪﻳﺚ اﻟﺼﺤﻴﺢ. "(اﻟﺼﺤﻴﺤﺔ" ( (18). أبو اليمان. 💫 ታላቁ ሙሓዲስ ኢማም አልባኒ እንዲህ አሉ ፦ « በዚህ "ሐዲስ" ውስጥ አጠቃላይ የፊቅህ ኪታቦች የዘነጉት የሆነ አሳሳቢ "ፋይዳ" (ጥቅም) አለው !!!
1820Loading...
23
እሱም (በካፊር ቀብር በታለፈ ጊዜ በእሳት ማበሰር በእስልምና "ሸሪዓ" የተደነገገ መሆኑ ነው❗) በዚህ ድንጋጌ ውስጥ የዚህን ከሃዲ የወንጀሉን አደገኝነት ለአማኞች ማንቃትና ማስታወስ ያለበት መሆኑ አይሰወርም። (ግልፅ ነው።) (ይህም የሆነው) ትልቅ የሆነን ወንጀል በሰራው ልክ ነው ፤ የምድርን አጠቃላይ ወንጀል (በመስራት) ላይ ቸልተኛ በመሆኑም ነው። (ወንጀሉ) ቢሰባሰብም ይቅጣጨዋል። ይህ ሰው አሸናፊና የላቀ በሆነው አላህ የካደ ነው። እንዲሁም እሱ "አላህ" በምህረት የለየበትንና ብርቱ የሆነን በቀልን የሚበቀልበት መሆኑን ግልፅ ያረገበትን ከመሆኑም ጋር ነው። እንዲህም ይላል ፦ « አላህ በእርሱ ማጋራትን በፍጹም አይምርም፡፡ ከዚህ ሌላ ያለውንም (ኀጢአት) ለሚሻው ሰው ይምራል፡፡ በአላህም የሚያጋራ ሰው ታላቅን ኀጢአት በእርግጥ ቀጠፈ፡፡ » [አል–ኒሳ (48)] ለዚህም ነው ነብዩ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ያሉት ፦ « የትላልቅ ወንጀሎች ሁሉ ትልቁ እሱ "አላህ" ፈጥሮ እያለ በሱ ላይ ቢጤ ማድረግክ ነው !!!!! » [ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል] በዚህ “ሐዲስ” ላይ ያለውን "ፋይዳ" ካለማወቃቸው የተነሳ ከፊል ሙስሊሞች (ይህን ሸሪዓ) የደነገገው የሆነው ጥበበኛው አላህ ከፈለገበት ከሆነው ነገር ተቃራኒ በሆነ ነገር ላይ ወደ መውደቅ አድርሷቸዋል። እኛ እናውቃለን ! አብዛኛው ከሙስሊም ማህበረሰብ ወደ ካፊር ሀገር ከፊል ለሆነ የግልና አጠቃላይ ለሆነ ጉዳይ ለመፈፀም ይሄዱና በዚያ (ጉዳይ) ላይ አያበቁም !!! ከፊል የሆኑ ታላላቅ ወንዶች በሚል ስያሜ የሰጧቸው የሆኑትን የካፊሮች መቃብር እስከ ሚዘይሩ (ሚጎበኙ) ድረስ ያስባሉ (ይደርሳሉ!!!!!) በቀብራቸውም ላይ የአበባ ጉንጉን… ያስቀምጣሉ። በመቃብሩ ፊት ለፊት የፈሩና የተከዙ ሲሆን ይቆማሉ። ይህም እነሱን መውደዳችንና በነሱ ላይ አለማስቆጫታችንን የሚያሳውቅብን ነው። ይህም የሆነው መልካም የሆነ ምሳሌ (አርኃያ) መከተል የተደረገው በነብያቶች (ዐለይሂም ሰላም) ላይ ከመሆኑ ጋር ነው። (ሆኖም ግን) የዚህ ተቃራኒው ይፈፀማል። ትክክለኛ በሆነው "ሐዲስ" እንደመጣው… !!! [አስ–ሰሒሕ (18)] ታላቁ ሼኽ ዐድናን ቢን ሑሰይን አል–መስቀሪ https://t.me/amr_nahy1 … ኢስማኤል ወርቁ … https://t.me/AbulYamman/14570
1830Loading...
24
በስልቹነት "ሐጅ" ሳያደርግ ለሞተ... بسم الله الرحمن الرحيم حكم الحج عن الميت الذي ترك الحج متكاسلًا 📩 #السؤال : الحج عن الميت ولو كان متساهلًا ما كان ينوي حال حياته الحج ، هل يصح؟ ጥያቄ ፦ 👉 ሟች በህይወት እያለ "ሐጅ" ለማድረግ ያላሰበና ስልቹ የነበረ ከሆነ ለሱ (ለሟቹ) "ሐጅ" ማድረግ ትክክል ይሆናልን ? 📄 #الجواب : إذا كان مسلمًا ولم يحج فإنه يحج عنه من تركته إذا مات وهو يستطيع الحج ، وإن حج عنه بعض أقاربه أو غيرهم أجزأ ذلك. ❌ أما إذا كان كافرًا فلا يحج عنه. 📚 مجموع الفتاوى لسماحة الشيخ ابـن بـاز رحمه الله መልስ ፦ 👉 ሙስሊም ከሆነና "ሐጅ" ያላደረገ ከነበረ የሞተ ጊዜ የተወው "ሐጅ" ይደረግለታል። ("ሐጁ" ይቻላል።) ለሟቹ ከፊል የቅርብ ቤተሰቦቹ ወይም ሌላም ሰው "ሐጁ"ን ቢያደርግለት ይቻላል።(ያብቃቃዋል።) ❌ "ካፊር" ከነበረ ግን ("ሐጅ" አይደረግለትም።) አይቻልም !!! (መጅሙዓ ፈታዋ) (( ሰማሓቱ ሸይክ ኢማም ዐብዱላዚዝ ቢን ዐብደላህ ቢን ባዝ )) https://t.me/amr_nahy1 (… ኢስማኤል ወርቁ …) https://binbaz.org.sa/fatwas/14328/حكم-الحج-عن-الميت-الذي-ترك-الحج-متكاسلًا
3852Loading...
25
🌱 ጋብቻን ማሳወቅ... حكم إشهار النكاح السؤال: يقول هذا السائل الذي رمز لاسمه بـ (أ. أ. أ) سماحة الشيخ: ما رأيكم في إشهار النكاح ؟ وما رأي سماحتكم في جعل الزواج في نفس البيت، ودعوة الأقارب فقط؟ ጥያቄ ፦ ይህ ጠያቂ ... እንዲህ ሲል ይጠይቃል ፦ ሰማሓቱ ሸይኽ ሆይ ! ጋብቻን ግልፅ አርጎ በማሳወቅ ዙሪያ ያሎት እይታ ምንድነው ? እንዲሁም ጋብቻውን በራስ ቤት ውስጥ ማድረግና የቅርብ ቤተሰቦችን ብቻ መጥራትስ እንዴት ይታያል ? الجواب: إشهار النكاح واجب، حتى يتميز حتى لا يكون زنا، إشهاره وإعلانه بصنع وليمة بدعوة الجماعة من الأقارب يحضرون الزواج، ولو في البيت، ولو ما راح إلى محلات الأعراس، قصور الأفراح في بيته يكفي، ولا ينبغي التكلف؛ لأن التكلف قد يمنع الناس من الزواج، وقد يسبب تعطيل الشباب والشابات، فالسنة عدم التكلف، وإذا دعا بعض الجماعة في بيته، هذا كله إعلان، هذا من الإعلان؛ لا بأس، يكفي هذا. المقدم: جزاكم الله خيرًا.  نور على الدرب መልስ ፦ 💐 ጋብቻን ማሳወቅ ግዴታ ነው !!! 🌱 ( ጋብቻ መሆኑ ) ተለይቶ እስኪታወቅ ድረስ ( ግልፅ ይደረግ። ) 🌿 "ዚና" እስከ ማይሆን ድረስ (ይታወቅ።) 👉 ግልፅ ማድረጉ እንዲሁም ማሳወቁ ማለት ይደግሳል (ምግብን ይሰራል) ሌሎች ሰዎችና የቅርብ ቤተሰቦችን በመጥራት በቤት ውስጥ ወይም ከፍ ባለ የመደሰቻ ስፍራና ፎቅ ወይም አዳራሽ ላይ ደስታውን በመካፈል ጋብቻው ላይ እንዲገኙ ማድረግ ማለት ነው። 👉 በቤት ውስጥ ማድረግ ይበቃል !!! ❌ እራስን ከአቅም በላይ ማጨናነቅ አይገባም !!! ምክንያቱም ፦ 📛 እራስን ከአቅም በላይ ማጨናነቅ ሰዎችን ከትዳር ይከለክላል ‼️ 📛 እንዲሁም ወጣት ወንዶችንና ወጣት ዕንስቶችን ያራቁታል።( ለብቻ ያስቀራል❗️) 🌱 ሱናው እራስን ከአቅም በላይ አለማስጨነቅ ነው !!! 👉 ለጋብቻው በሚል ከፊል ሰዎችን ወደ ቤቱ ቢጠራም ይህ ሁሉ ማሳወቅ ነው። 👉 ይህን ማድረጉ ከማሳወቅ ስለሆነ ችግር የለውም በቂ ነው !!! « ኑሩን አለደርብ » ((( ኢማም ዐብዱላዚዝ ቢን ዐብደላህ ቢን ባዝ ))) https://t.me/amr_nahy1 … ኢስማኤል ወርቁ …
2132Loading...
26
🌱 የአላህን መልካም ስሞች ማውሳት... 🌱 ذكر أسماء الله الحسنى بأدلتها -73- الرؤوف 74- النور : قال تعالى : (ولولا فضل الله عليكم ورحمته وأن الله رؤوف رحيم) النور (20). وقال تعالى : ( الله نور السموات والأرض ) النور (35 ( . -75- المقيت 76- الواسع : قال تعالى : (وكان الله على كل شئمقيتاً) النساء (85) ... وقال تعالى : (والله واسع عليم) البقرة (247) -77- الوارث 78- الأعلى : قال تعالى : (ونحن الوارثون) الحجر (23). وقال تعالى : ( سبح اسم ربك الاعلى ) الأعلى (1) 💥 ((( በታላቁ ዓሊም አል-ሙሐዲስ (ናሲሑል አሚን) ሸይኽ የሕያ አል-ሐጁሪይ ))) 🌂የሴቶች ደርስ ... 🕰 ከኀስር በኃላ 🕌 በሱና መስጂድ {ወራቤ} حرسها الله تعالى ... ኢስማኤል ወርቁ... https://t.me/amr_nahy1 https://t.me/mesjidalsunnabewerabe
2192Loading...
27
👉 ሁሉም ቁርኣን የደረሰው የሆነ አካል በመልዕክተኛው (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) አማካኝነት "ሑጃ" (መረጃ) ቆሞበታል። ነገር ግን መሀይብ የሆነ የማያውቅ ሰው ወደ ዕውቀት ባለተቤቶች በዚህ ነገር ላይ ሊያሳውቁት ፈላጊ ይሆናል !!! አላህ የበለጠውን ዐዋቂ ነው !!! (( አል-ዱሩሩ ሰኒያ ባቡ ሑክሙ አል-ሙርተድ 10/239-240 )) https://t.me/amr_nahy1 … ኢስማኤል ወርቁ...
5683Loading...
28
🌱«ዑዝር ቢጀህል» ና "ሸይኸል ኢስላም መሐመድ አብዱል ወሃብ" (ቁ.1) ...وسئل عمن وقع منه الكفر جهلاً سواء كان قولا، أو فعلا، أو توسلاً هل يعذر ؟ ጥያቄ ፦ ✨ "ሸይኸል ኢስላም መሐመድ አብዱል ወሃብ" እንዲህ በሚል ተጠየቁ ፦ 👉 ባለማወቅ በንግግርም ይሁን በተግባር እንዲሁም (ከአላህ ውጪ ወዳለ ነገር) ለማቀረብ በሚል "ኩፍር" (ክህደት) ላይ የወደቀ የሆነ ሰው "ዑዝር" ይሰጠዋልን ? 💫 فأجاب : إذا فعل الإنسان الذي يؤمن بالله ورسوله، ما يكون فعله كفرا، أو اعتقاده كفرا، جهلا منه بما بعث الله به رسوله صلى الله عليه وسلم، فهذا لا يكون عندنا كافرا، ولا نحكم عليه بالكفر حتى تقوم عليه الحجة الرسالية، التي يكفر من خالفها. فإذا قامت عليه الحجة، وبين له ما جاء به الرسول صلى الله عليه وسلم، وأصر على فعل ذلك بعد قيام الحجة عليه، فهذا هو الذي يكفر، وذلك لأن الكفر: إما يكون بمخالفة كتاب الله وسنة رسوله صلى الله عليه وسلم وهذا مجمع عليه بين العلماء في الجملة. واستدلوا بقوله تعالى : 💫 {وَمَا كُنَّا مُعَذِّبِينَ حَتَّى نَبْعَثَ رَسُولاً}، وبقوله : 💫 {وَسِيقَ الَّذِينَ كَفَرُوا إِلَى جَهَنَّمَ زُمَرًا حَتَّى إِذَا جَاءُوهَا فُتِحَتْ أَبْوَابُهَا وَقَالَ لَهُمْ خَزَنَتُهَا أَلَمْ يَأْتِكُمْ رُسُلٌ مِنْكُمْ يَتْلُونَ عَلَيْكُمْ آيَاتِ رَبِّكُمْ وَيُنْذِرُونَكُمْ لِقَاءَ يَوْمِكُمْ هَذَا قَالُوا بَلَى وَلَكِنْ حَقَّتْ كَلِمَةُ الْعَذَابِ عَلَى الْكَافِرِينَ}. واستدلوا أيضا : 💫 بما ثبت في الصحيحين والسنن، وغيرها من كتب الإسلام، من حديث حذيفة رضي الله عنه أن رسول الله صلى الله عليه وسلم قال : "إن رجلا ممن كان قبلكم، قال لبنيه: إذا أنا مت فأحرقوني، ثم ذروا نصفي في البر، ونصفي في البحر؛ فوالله لئن قدر الله علي، ليعذبني عذابا لا يعذبه أحدا من العالمين. فأمر الله البحر فجمع ما فيه، وأمر الله البر فجمع ما فيه، ثم قال له: كن، فإذا الرجل قائم. قال الله: ما حملك على ذلك؟ قال خشيتك ومخافتك، فما تلافاه أن رحمه " 👈 فهذا الرجل اعتقد أنه إذا فعل به ذلك، لا يقدر الله على بعثه، جهلا منه لا كفرا ولا عنادا، فشك في قدرة الله على بعثه، ومع هذا غفر له ورحمه، وكل من بلغه القرآن، فقد قامت عليه الحجة بالرسول صلى الله عليه وسلم، ولكن الجاهل يحتاج إلى من يعرفه بذلك من أهل العلم، والله أعلم. الدرر السنية 10 /239-240 باب حكم المرتد 🌱🌱🌱 ያ በአላህና በመልዕክተኛው የሚያምን የሆነ ሰው ሆኖ ዕምነቱና ተግባሩ "ኩፍር" የሚሆን ሲሆን እርሱ ዘንድ አላህ የላከው በሆነው መልዕክተኛ ላይ ዕውቀት የሌለው በመሆኑ የተነሳ ኩፍር ላይ ቢወድቅ እኛ ዘንድ "ካፊር" አይሆንም !!! እንዲሁም ያ የሚቃረነውን ነገር በመተግበሩ የተነሳ የሚክድ መሆኑን የሚያሳውቀው መልዕክት እስኪደርሰውና "ሑጃ" (ማስረጃ) እስከሚቆምበት ድረስ "ካፊር" ሆኗል ብለን ፍርድም አንሰጥም !!! 👉 በእርሱ ላይ "ሑጃ" (ማስረጃ) የቆመበት ጊዜ መልዕክተኛው (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የመጡበት መንገድ ተብራርቶለት ግልፅ ሆኖለት "ሑጃ" (ማስረጃ) ከቆመበት በኋላ ተግባሩን በመፈፀም ላይ ችክ ካለ ይህ ሰው ይከፍራል‼️ 👉 ይህም የሆነው "ኩፍር" ስለሆነ ነው። አሊያም ደሞ ቁርአንንና የመልዕክተኛውን (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ሱና በመቃረኑ የተነሳ ነው !!! 👉 ይህ ደሞ ጠቅለል ያለ ሲሆን በዑለማዎች መሀል የተስማሙበት ነው !!! ✨ (ዑለማዎቹ) ለዚህ ስምምነታቸው ተከታዮቹን መረጃዎች አጣቀሱ ፦ 💥((( ۗ وَمَا كُنَّا مُعَذِّبِينَ حَتَّىٰ نَبْعَثَ رَسُولًا ))) ((( መልዕክተኛንም እስከምንልክ ድረስ የምንቀጣ አይደለንም፡፡ ))) (አል-ኢስራእ (115)) ✨ ((( وَسِيقَ الَّذِينَ كَفَرُوا إِلَىٰ جَهَنَّمَ زُمَرًا ۖ حَتَّىٰ إِذَا جَاءُوهَا فُتِحَتْ أَبْوَابُهَا وَقَالَ لَهُمْ خَزَنَتُهَا أَلَمْ يَأْتِكُمْ رُسُلٌ مِّنكُمْ يَتْلُونَ عَلَيْكُمْ آيَاتِ رَبِّكُمْ وَيُنذِرُونَكُمْ لِقَاءَ يَوْمِكُمْ هَٰذَا ۚ قَالُوا بَلَىٰ وَلَٰكِنْ حَقَّتْ كَلِمَةُ الْعَذَابِ عَلَى الْكَافِرِينَ ))) ((( እነዚያ የካዱትም የተከፋፈሉ ጭፍሮች ኾነው ወደ ገሀነም ይንነዳሉ፡፡ በመጧትም ጊዜ ደጃፎችዋ ይከፈታሉ፡፡ ዘበኞችዋም « ከእናንተ የኾኑ መልክተኞች የጌታችሁን አንቀጾች በናንተ ላይ የሚያነቡላችሁ የዚህንም ቀን መገናኘት የሚያስጠነቅቋችሁ አልመጡዋችሁምን ? » ይሏቸዋል፡፡ « የለም መጥተውናል ፤ ግን የቅጣቲቱ ቃል በከሓዲዎች ላይ ተረጋገጠች » ይላሉ፡፡ ))) (አል-ዙመር (71)) 🌱🌱🌱 በድጋሚ ሰሒሓይንና ሱነን ውስጥ እንዲሁም በሌሎች ኢስላማዊ መፅሓፍቶች ውስጥ ተረጋግጦ እንደመጣውና ሑዘይፋ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ከነብዩ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) በመያዝ እንዳወራው እንዲህ አለ ፦ « ከእንናተ በፊት በነበሩ ሰዎች ውስጥ አንድ ሰውዬ ለልጆቹ እንዲህ አላቸው ፦ " እኔ ስሞት ጊዜ በእሳት አቃጥሉኝ❗️ከዚያም ( አመድ ስሆን ) ግማሹን በየብስ ላይ ከፊሉን ባሕር ላይ በትኑት❗️ በዚያ አላህ እምላለሁ ! አላህ በእኔ ላይ እየቻለ ወስኖት ቢሆን ኖሮ በዓለም ላይ ማንንም ያልቀጣውን ቅጣት ይቀጣኝ ነበር❗️" ከዚያም አላህ ባሕሯን አዘዘ ! በውስጧ ያለው ተሰበሰበ። የብሷንም አዘዘ ! በውስጧ ያለው ተሰበሰበ። ከዚያም (አመድ ለሆነው ሟች ሰው) " ኩን ! " ( ሁን ! ) አለው። ወዲያውም ሰውዬው ተነስቶ የቆመ ሲሆን... አላህ እንዲህ አለው ፦ " ምንድነው እሱ ለዚህ ያነሳሳክ ? " ( ሰውዬውም ሲመልስ ) " አንተን በጣም በመፍራቴ ... ነው !!! " አለ። አላህም በእዝነቱ አዳረሰው። (ምህረት አደረገለት !!!) » 👉 ይህ ሰው ከሞተ በኋላ ይህ ነገር እሱ ላይ በመደረጉ የተነሳ አላህ መልሶ ሊቀሰቅሰኝ አይችልም የሚል ዕምነትን አሳደረ❗️ 👉 ይህንንም ያደረገው በክህደትና በትቢት ሳይሆን ካለማወቁ የተነሳ ነው !!! (እናም) አላህ የሚቀሰቅሰው በመሆኑ ላይ ቻይ መሆኑን ተጠራጠረ❗️ይሁን እንጂ አላህ ይህም ከመሆኑ ጋር አዘነለትና ምህረትን አደረገለት !!!
5323Loading...
29
🌱 የአላህን መልካም ስሞች ማውሳት... 🌱 ذكر أسماء الله الحسنى بأدلتها -62-الحسيب 63- الوكيل : قال تعالى : (فزادهم إيماناً وقالوا حسبنا الله وتعمالوكيل) آل عمران (173). وقال تعالى : ( وكفى بالله حسيباً ) النساء (6) 64-الشكور 65- الخليم : قال تعالى : (والله شكور حليم) التغابن (17) - 66-البر : قال تعالى : (إنه هو البر الرحيم) الطور (28) 67-الشاكر: قال تعالى : وكان الله شاكراً عليماً) النساء (147) -68-الوهاب : قال تعلى : (أم عندهم خزائن رحمه ربك العزيز الوهاب) ص (9). -69-القاهر : قال تعالى : وهو القاهر فوق عباده) الأنعام (18) -70-الغفار : قال تعالى : (رب السموات والأرض وما بينهما العزيزالغفار) ص (66) -71-التواب 72- الفتاح : قال تعالى : (فتلقى ءادم من ربه كلمات فتاب عليه إنه هوالتواب الرحيم) البقرة (37) .... وقال تعالى : ( وهو الفتاح العليم ) سبأ (26) 💥 ((( በታላቁ ዓሊም አል-ሙሐዲስ (ናሲሑል አሚን) ሸይኽ የሕያ አል-ሐጁሪይ ))) 🌂የሴቶች ደርስ ... 🕰 ከኀስር በኃላ 🕌 በሱና መስጂድ {ወራቤ} حرسها الله تعالى ... ኢስማኤል ወርቁ... https://t.me/amr_nahy1 https://t.me/mesjidalsunnabewerabe
1842Loading...
30
(( ለእነሱ የሆኑ ጥቅሞችን ይጣዱ ዘንድ በታወቁ ቀኖችም ውስጥ ከለማዳ እንስሳዎች በሰጣቸው ሲሳይ ላይ የአላህን ስም ያወሱ ዘንድ (ይመጡሃል)፡፡ ከርሷም ብሉ፡፡ ችግረኛ ድሃንም አብሉ፡፡ )) (አል-ሐጅ (28)) 🌴 እነዚህ ቀናት ብሎ ማለት ዐብደላህ ኢብኑ ዓባስ እንደገለፁት አስሩ የዙልሒጃ ቀናት እንደሆኑና በነሱም ላይ አላህን በጣም ማውሳት እንዳለብን ተናግረዋል። 🌴 ከዚህም በተረፈ ዐብደላህ ኢብን ዓባስ ረዲየሏሁ ዐንሁ ባስተላለፈው ነቢያችን ﷺ ሐዲስ እንዲህ ብለዋል ፦ 🌴 [ ከዙልሒጃህ አስር ቀናቶች የበለጠ አላህ ዘንድ መልካም ስራዎች ተወዳጅ ሚሆኑባቸው ምንም አይነት ቀናቶች የሉም። በአላህ መንገድ ላይ ጂሀድ ማድረግም ቢሆን ?! ተብለው ሲጠየቁ ፦ አዎ ! በአላህ መንገድ ላይ ጂሀድ ማድረግም ቢሆን ነገር ግን ንብረቱንና ነፍሱን ይዞ ወጥቶ ከዛ በምንም ነገር ያልተመለሰ ሰው ሲቀር ብለዋል። ] (አል-ቡኻሪ 969) 🌴 ኢብኑረጀብ ረሒመሁላህ እነዚህ አስር ቀናት ከሌሎቹ ሊበልጡ የቻሉበት ምክንያት ሲናገሩ ፦ በጣም ዋና የሚባሉት የዒባዳ አይነት በአንድ ላይ ስለ ሚሰባሰቡበት ነው እነሱም ሰላት ፣ ፆም ፣ ሰደቃ እና ሐጅ ናቸው ብለዋል። (ፈትሑልባሪ ፥ 2/460) ◾️ዋና ዋና በዚህ ወር ልንሰራቸው ከሚገቡ ተግባራቶች ውስጥ ፦ 🌺 ፈርድ ሰላትን ወቅት ጠብቆ መስገድ ይኖርብናል። ሱጁድ በማብዛት ወደ አላህ ( ሱብሓነሁ ወተዓላ) መቃረብ ተገቢ ነው። ነቢዩም ﷺ [ ሱጁድ በማብዛት ላይ አደራ አንተ እኮ ምንም ሱጁድ አታደርግም በሱጁዱህ ልክ አላህ ዘንድ ማዕረግህ ከፍ ቢል እና ወንጅልክም ቢራገፍልህ እንጂ ብለዋል። ] (ሙስሊም ዘግቦታል). 👉 ሱና ሰላቶችንም ማብዛት ይጠበቅብናል። በተለይም 12ቱ "ራቲባ" የሚባሉትን እነሱም ፦ ከሱብሂ በፊት 2 ረከዓ ፣ ከዙሁር በፊት 4 ረከዓ , በኋላ 2 ረከዓ ፣ ከመግሪብ በኋላ 2 ረከዓ እና ከዒሻእ በኋላ 2 ረከዓ ናቸው። 🌺 ፆም መፆምም ተገቢ ነው። ከነዚህ አስር ቀናቶች የበለጠ አላህ ዘንድ መልካም ስራዎች ተወዳጅ ሚሆንባቸው ቀናቶች የሉም ! ፆም ደግሞ ከመልካም ስራ ስለሚገባ መፆም ተገቢ ነው። ኢማሙ ነወዊም አስሩ የዙልሂጃን ቀናት መፃም የጠበቀ ሱና ነው ብለዋል። 🌺 ሰደቃ በመስጠት ላይም መጠናከር ይኖርብናል። ምክንያቱም ፦ ወቅቱን መጠቀም ስላለብን ነው። ከምንሰጠው ሰው አንፃር ደግሞ ችግር ፣ መከራ ፣ ረሀብ ፣ መፈናቀል ፣ መሰደድ ፣ መታረዝ ፣ መታመም ... የበዛበት ጊዜ ላይ ነው ያለነውና በምፅዋት ላይ እንበርታ !!! 👉 ከንፉግነትና ስስታምነት በአላህ እንጠበቅ ለጋስ እንሁን !! እንድንድን ዘንዳ የነፍሳችንን ስስት እንጠንቀቅ‼️ይህ ደሞ አንሳሮች የተወደሱበት ልዩ ስብዕና ነው !!! (( " وَالَّذِينَ تَبَوَّءُوا الدَّارَ وَالْإِيمَانَ مِن قَبْلِهِمْ يُحِبُّونَ مَنْ هَاجَرَ إِلَيْهِمْ وَلَا يَجِدُونَ فِي صُدُورِهِمْ حَاجَةً مِّمَّا أُوتُوا وَيُؤْثِرُونَ عَلَىٰ أَنفُسِهِمْ وَلَوْ كَانَ بِهِمْ خَصَاصَةٌ ۚ وَمَن يُوقَ شُحَّ نَفْسِهِ فَأُولَٰئِكَ هُمُ الْمُفْلِحُونَ " )) (( " እነዚያም ከበፊታቸው አገሪቱን መኖሪያ ያደረጉት እምነትንም የለመዱት ወደእነርሱ የተሰደዱትን ሰዎች ይወዳሉ፡፡ (ስደተኞቹ) ከተሰጡትም ነገር በልቦቻቸው ውስጥ ቅሬታን አያገኙም፡፡ በእነርሱ ላይ ችግር ቢኖርባቸውም በነፍሶቻቸው ላይ ሌላውን ይመርጣሉ፡፡ የነፍሱንም ንፍገት የሚጠበቅ ሰው እነዚያ እነሱ ምኞታቸውን አግኚዎች ናቸው፡፡ " )) (አል-ሐሽር (9)) 🌺 " ተክቢር " እና " ተህሊልል"ን ማብዛትም ተገቢ ነው። ሰሓባዎችም በነዚህ ቀናት ውስጥ ተክቢርና ተህሊልን ያበዙ ነበር። በአሁን ሰአት ግን በጣም ከተረሳ ሱናዎች ውስጥ አንዱ ይህ ነው። ኢማም አል-ቡኻሪም እንዲህ ብለዋል ፦ ኢብኑ ዑመርና አቡ ሁረይራ ወደ ገበያ ቦታ በመውጣት በነዚህ ቀናቶች ውስጥ "ተክቢር" ይሉ ነበር። ሰዎችም በነሱ "ተክቢራ" ማለት ተነሳስተው " ተክቢራ" ይሉ ነበር። አባባሉም እንደሚከተለው ነው ፦ " አሏሁ አክበር " " አሏሁ አክበር " " ላኢላሀኢለላህ " " አሏሁ አክበር " " አሏሁ አክበር " " ወሊላሂል ሐምድ " 👉 ሌሎችንም በትክክለኛ ሐዲስ የተዘገቡ ተክቢራዎችን በማረጋገጥ ማለት ይቻላል። 🌺 ከአስሩ ቀናት በተለየ መልኩ የ9ኛውን ቀን ማለትም የዐረፋን ቀን መፆም ተወዳጅ ነው። ምክንያቱም ነቢዩ ﷺ ስለ ዐረፋ ቀን ፆም እንዲህ ብለዋል ፦ (( " ያለፈውን ዓመት እና የወደፊቱን አመት ወንጀል ያስምራል ብዬ በአላህ ላይ ተስፋ አደርጋለው " )) (ሙስሊም ዘግቦታል) 👉 በዚህም ቀን ላይ "ዱዓ"ን ማብዛት አስፈላጊ ነው። 🌺 ሌላኛው 10ኛው ቀን ላይ ሚተገበሩ ተግባሮች ናቸው። እነሱም ፦ ዒድ ሰላት መስገድ ፣ "ኡድሒያ"ን ማረድ ... ሐጅ ላይ ያሉ ሰዎች ደግሞ " ጀመራት " ይወረውራሉ ፣ ፀጉራቸውን ይላጫሉ ፣ "ሀድይ" የያዙ ሰዎች ሀድያቸውን ያርዳሉ ፣ ወደ መካ ተመልሰው " ጠዋፈል ኢፋዷ " ያደርጋሉ። በአጠቃላይ 10ኛው ቀን አላህ ዘንድ በጣም ትልቅ ነው !!! 🌺 ስለዚህ ጠቅለል ባለ መልኩ እንደዚህ አይነት አጋጣሚዎችን በምናገኝበት ጊዜ ተውበት አድርገን ራሳችንን ለኸይር ስራ ዝግጁ አድርገን ከወንጀላችን ታቅበን ሌሎችንም ከዙሪያችን ያሉ ሰዎችን ይሄን እድል እንዲጠቀሙ መገፋፋት ያስፈልጋል ። እንደዚህ አይነት ዕድል በሚመጣ ጊዜ ሳናውቀው ስለሚያልፈን መስነፍ አያስፈልግም መጠንከር እና ጥረት ማድረግ ይጠበቅብናል። 🌺 በመጨረሻም መጪውን የዙል-ሐጅ ቀናቶች ተጠቅመው ምንዳ ከሚበዛላቸው ባሪያዎቹ ያድርገን !!! …ኢስማኤል ወርቁ… https://t.me/amr_nahy1
1850Loading...
31
በአስሩ ሌሊቶች እምላለሁ‼️ بسم الله الرحمن الرحيم 🌴 የአስሩ ቀናቶች ትልቅነት መገለጫዎቹ ብዙ ናቸው !!! ወደ ኋላ ዘመን ተሻግሮ በታላቁ ነብይ ኢብራሂም ያማረ ጥሪና መስተንግዶ ደምቆ አምሮ ተውቦ ነበር !!! (( " وَإِذْ بَوَّأْنَا لِإِبْرَاهِيمَ مَكَانَ الْبَيْتِ أَن لَّا تُشْرِكْ بِي شَيْئًا وَطَهِّرْ بَيْتِيَ لِلطَّائِفِينَ وَالْقَائِمِينَ وَالرُّكَّعِ السُّجُودِ " )) (( " ለኢብራሂምም የቤቱን (የካዕባን) ስፍራ መመለሻ ባደረግንለት ጊዜ «በእኔ ምንንም አታጋራ ፣ ቤቴንም ለሚዞሩትና ለሚቆሙበት ለሚያጎነብሱትና በግንባራቸውም ለሚደፉት ንጹሕ አድርግላቸው» (ባልነው ጊዜ አስታውስ)፡፡ " )) (አል-ሐጅ (26)) 👉 ይህ ለነብያችን (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ብቻ ሳይሆን ለህዝባቸው ለኛም ጭምር የተሰጣ አስደማሚ ትውስታ ነው !!! እንዳንረሳ !! ውለታው ብዙ ተቆጥሮ የማይዘለቅ ነውና‼️ 👉 እኛ ግን ከዓለማት ሁሉ መርጦ የሰጠንን ፀጋ (ውለታን) ክደን ትዕዛዛቱን ከመፈፀም ወደ ኋላ አልን‼️ (( " وَآتَاكُم مِّن كُلِّ مَا سَأَلْتُمُوهُ ۚ وَإِن تَعُدُّوا نِعْمَتَ اللَّهِ لَا تُحْصُوهَا ۗ إِنَّ الْإِنسَانَ لَظَلُومٌ كَفَّارٌ " )) (( " ከለመናችሁትም ሁሉ የሰጣችሁ ነው፡፡ የአላህንም ጻጋ ብትቆጥሩ አትዘልቋትም፡፡ ሰው በጣም በደለኛ ከሓዲ ነው፡፡ " )) 🌺 አዛኙ አምላክ አላህ ለኛ ካለው እዝነትና ፣ ውዴታ የተነሳና ሊጠቅመንም በመፈለጉ ምንዳዉና ችሮታው የሚነባበርባቸዉን ቀናትና ጊዜያት አመላከተን፡፡ አስተዋይ ልቦና የሰጠው ሰው በትኩረት ይጠቀምባቸዋል፡፡ እንደዋዛ አያሳልፋቸዉም፡፡ 👉 ስለዚህ እኛም ከበዳይነትና የቸሩን አምላክ ስጦታ ከመካድ ወጥተን እንጠቀምባቸው !!! 👉 አስሩ ምርጥ ቀናቶችና ሌሊቶች ሊጀምሩ ቀናቶች ቀሩት፡፡ ስለ ምርጥነታቸው በቁርኣን ተመስክሮላቸዋል !!! አሸናፊው አምላክ አላህ ምሎባቸዋል ! « ... وَلَيَالٍ عَشْرٍ » « ... በአስሩ ሌሊቶች » ( እምላለሁ ፡፡ ) 🌴 የአላህን ቤት ጎብኚዎችም ወደ ተከበረዉና የተቀደሰው ሥፍራ መካ እና ዙርያው በመጉረፍ የሐጅን ስነ-ሥርዓት ያከናውኑባቸዋል፡፡ (( " وَأَذِّن فِي النَّاسِ بِالْحَجِّ يَأْتُوكَ رِجَالًا وَعَلَىٰ كُلِّ ضَامِرٍ يَأْتِينَ مِن كُلِّ فَجٍّ عَمِيقٍ " )) « ... (አልነውም) ፦ በሰዎችም ውስጥ በሐጅ ትዕዛዝ ጥራ፡፡ እግረኞች ከየሩቅ መንገድ በሚመጡ ከሲታ ግመሎችም ሁሉ ላይ ሆነው ይመጡሃልና፡፡ » (አል-ሐጅ (27)) 👉 ከልብ ተፀፅቶ ወደ አላህ በመመለስ አላህን ማውሳት 👉 ፆም በመፆም ኢስቲግፋር ማብዛት ... 👉 ሰደቃ በማብዛት (መመጽወት...) 👉 "ዱዓ" በማድረግ (አላህን መለመን) ሶላትን በወቅቱና በጀመዓ በመስገድ ከተለያዩ ወንጀሎች መራቅ... 👉 ወደ አላህ መንገድ መጣራት ፤ ዝምድናን መቀጠል ! ለጎረቤት መልካም መዋል ! ወላጆችን ማስደሰት አስቸጋሪን ነገር ከመንገድ ላይ ማስወገድ ፤ የታመሙ ሰዎችን መጎብኘት ፤ ወንድም እህቶችን በሌሉበት በዱዓ ማስታወስ ፤ የባለዕዳን ዕዳ መሰረዝ ወይም መክፈል ፤ የተቸገረን መርዳት ፤ የታሰረን መጠየቅ ፤ ሰዎችን አለማስቸገር ፤ ቤተሰብን መንከባከብ ፤ ለሠራተኞች ማዘን ... ላይ አደራ እንበርታ !!!!! 👉 ለመሆኑ እስልምና በዓመት ውስጥ ያሉትን ወራቶች እንዴት ነው የገለፃቸው ? (( " إِنَّ عِدَّةَ الشُّهُورِ عِندَ اللَّهِ اثْنَا عَشَرَ شَهْرًا فِي كِتَابِ اللَّهِ يَوْمَ خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ مِنْهَا أَرْبَعَةٌ حُرُمٌ ۚ ذَٰلِكَ الدِّينُ الْقَيِّمُ ۚ فَلَا تَظْلِمُوا فِيهِنَّ أَنفُسَكُمْ ۚ وَقَاتِلُوا الْمُشْرِكِينَ كَافَّةً كَمَا يُقَاتِلُونَكُمْ كَافَّةً ۚ وَاعْلَمُوا أَنَّ اللَّهَ مَعَ الْمُتَّقِينَ " )) (( " የወሮች ቁጥር አላህ ዘንድ በአላህ መጽሐፍ ውስጥ ሰማያትንና ምድርን በፈጠረበት ቀን አሥራ ሁለት ወር ነው፡፡ ከእነሱ አራቱ የተከበሩ ናቸው፡፡ ይህ ቀጥተኛው ሃይማኖት ነው፡፡ በእነርሱ ውስጥም ነፍሶቻችሁን አትበድሉ፡፡ አጋሪዎችንም በአንድ ላይ ኾነው እንደሚዋጉዋችሁ በአንድ ላይ ኾናችሁ ተጋደሉዋቸው፡፡ አላህም ከሚፈሩት ጋር መኾኑን ዕወቁ፡፡ " )) (አል-ተውባ (36)) 👉 አላህ በዚህ ንግግሩ መገዳደልን እርም ያደረገባቸው የተከበሩ አራት ወራቶች ያላቸው ተከታዮቹ ናቸው ፦ « ረጀብ » « ዙል-ቃዒዳ » « ዙል-ሐጅ » እና « ሙሓረም » ናቸው !!! 👉 ዑለማዎች ሲያወሱ በነዚህ ወራቶች ውስጥ መገዳደልን ሐራም በማድረግ ያወጀበት ምክንያት ለአማኞች በተረጋጋ መንፈስ ሰላማዊ ሆነው ያለስጋት "ዑምራ" እና "ሐጅ" ... ለፈጣሪያቸው የሚዋደቁና የሚያጎበድዱ ሲሆን እንዲተገብሩም ነው !!! ታላቁ ኢማም ቢን ባዝ እንዲህ ይላሉ ፦ « ... فدل ذلك على أنه محرم فيها القتال، وذلك من رحمة الله لعباده؛ حتى يسافروا فيها، وحتى يحجوا ويعتمروا... » نشرت في مجلة (التوعية الإسلامية) العدد التاسع عام 1401هـ. (مجموع فتاوى ومقالات الشيخ ابن باز 18/ 433). « ...( በነዚህ ወራቶች) ውስጥ በሰው ልጆች መሀል መገዳደል እንዳይኖር በማድረግ የተከበሩ ወራት የመደረጋቸው ምክንያት አላህ ለባሪያዎቹ ካለው እዝነት በመነሳት በሰላም እንዲጓዙ ሐጅ እና ዑምራንም እንዲተገብሩም ነው... ( ኢማም ኢብን ባዝ... ) ( ለአማኞች ምቾትን ላደላደለው አዛኙ አምላክ ምስጋና ይገባው !!! ) 🌴 ዙል-ሐጅ ብሎ ማለት ደግሞ በዐረበኛ ወር አቆጣጠር 12ኛ ወር ሲሆን የዚህ ወር አስር ቀናት ልዩ ትሩፋት እንዳላቸው ነቢያችን ﷺ ተናግረዋል። እንደዚሁም ቁርአን ላይም እነዚህ ቀናቶች ተወስተዋል። 🌺 አላህ ጥራት የተገባው አምላክ ከፈጠራቸው ፍጡር ውስጥ አንዱን ከሌላኛው አበላልጧል። የረመዷን ወር ከወሮች ሁሉ በላጭ ነው። የረመዷን የመጨረሻዎቹ አስር ቀናት ሌሊቶች ከሌሊቶች ሁሉ በላጭ ናቸው። ምክንያቱ ደግሞ " ለይለተል ቀድር " በውስጧ ስላለ ነው። 🌴 የዙልሒጃ አስሩ ቀናት ደግሞ ከቀናቶች ሁሉ በላጭ ናቸው። ለዚህም ነው ሸይኸል ኢስላም ኢብኑተይሚያ ረሒመሁላህ ከረመዷን የመጨረሻዎቹ አስር ቀናቶች የዙልሒጃ የመጀመሪያዎቹ አስር ቀናቶች እንደሚበልጡና ከዙልሒጃ አስር ሌሊቶች ደግሞ የረመዷን አስር የመጨረሻ ለሊቶች እንደሚበልጡ የተናገረው። (መጅሙዓል ፈታዋ 25/287) 🌴 አላህ (ሱብሓነሁ ወተዓላ) በተከበረው ቁርአን ላይ እንዲህ ይላል ፦ { لِّيَشْهَدُوا مَنَافِعَ لَهُمْ وَيَذْكُرُوا اسْمَ اللَّهِ فِي أَيَّامٍ مَّعْلُومَاتٍ عَلَىٰ مَا رَزَقَهُم مِّن بَهِيمَةِ الْأَنْعَامِ ۖ فَكُلُوا مِنْهَا وَأَطْعِمُوا الْبَائِسَ الْفَقِيرَ }
1790Loading...
32
🌱 እናትክ እነደወለደችክ ቀን... 🌺 ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ ይላሉ ፦ « (ከባለቤቱ ጋር) ግብረ-ሥጋ ግንኙነት ሳያደርግና ወንጀልን ሳይሰራ "ሐጅ" ያደረገና (ከዚያም አጠናቆ) የተመለሰ የሆነ ሰው ልክ እናቱ እንደወለደችሁ ዕለት ይሆናል !!! ይህ "ሐጁ" የነፃ (ተቀባይነት) ያለው ነው !!! » 👉 ይህም "ሐጅ" ማለት እውነተኛ "ተውበት" ማድረግ አብሮት ያለው ማለት ነው። ❌ ወንጀልና ( ከባለቤቱ ጋር ) ግብረ-ሥጋ ግንኙነት ማድረግ አብሮት የለውም‼️ 👉 ይህ "ሐጅ" ንፅት ያለ ነው !!!!! 👉 ይህም ሰው በወንጀል ላይ ችክ ብሎ ከመዘውተር ሰላም የሆነ ነው !!! 👉 እሱም በግብረ-ሥጋ ግንኙነት በመምጣት "ሐጁ"ን ያላበላሸ ሰው ነው !!! 👉 አዎ ! " አል-ሐጁ መብሩር " ሲባል የተፈለገበት በእርግጥም "ሐጅ " የሚያደርገው ሰው በወንጀል ላይ ሳይዘወትር አላህ ለሱ የስህተቱን " ተውበት " የተቀበለው ሰው ማለት ነው !!!!! (( ሰማሓቱ ሸይክ ኢማም ዐብዱላዚዝ ቢን ዐብደላህ ቢን ባዝ )) https://t.me/amr_nahy1 (… ኢስማኤል ወርቁ …)
1840Loading...
33
👆በየትኛው ታስተባብላላችሁ? 👈 وَلِمَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ جَنَّتَانِ 💐 በጌታውም ፊት መቆምን ለፈራ ሰው ሁለት ገነቶች አልሉት፡፡ 👈 فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَانِ 💐 ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ? 👈 ذَوَاتَا أَفْنَانٍ 💐 የቀንዘሎች ባለ ቤቶች የኾኑ (ገነቶች አልሉት)፡፡ 👈 فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَانِ 💐 ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ? 👈 فِيهِمَا عَيْنَانِ تَجْرِيَانِ 💐 በሁለቱ ውስጥ የሚፈስሱ ሁለት ምንጮች አልሉ፡፡ 👈 فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَانِ 💐 ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ? 👈 فِيهِمَا مِن كُلِّ فَاكِهَةٍ زَوْجَانِ 💐 በሁለቱ ውስጥ ከፍራፍሬዎች ሁሉ ሁለት ዓይነቶች (እርጥብና ደረቅ) አልሉ፡፡ 👈 فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَانِ 💐 ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ? 👈 مُتَّكِئِينَ عَلَىٰ فُرُشٍ بَطَائِنُهَا مِنْ إِسْتَبْرَقٍ ۚ وَجَنَى الْجَنَّتَيْنِ دَانٍ 💐 የውስጥ ጉስጉሳቸው ከወፍራም ሐር በኾኑ ምንጣፎች ላይ የተመቻቹ ሲኾኑ (ይንፈላሰሳሉ)፡፡ የሁለቱም ገነቶች ፍሬ (ለለቃሚ) ቅርብ ነው፡፡ 👈 فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَانِ 💐 ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ? 👈 فِيهِنَّ قَاصِرَاتُ الطَّرْفِ لَمْ يَطْمِثْهُنَّ إِنسٌ قَبْلَهُمْ وَلَا جَانٌّ 💐 በውስጣቸው ከበፊታቸው (ከባሎቻቸው በፊት) ሰውም ጃንም ያልገሰሳቸው ዓይኖቻቸውን (በባሎቻቸው ላይ) አሳጣሪዎች (ሴቶች) አልሉ፡፡ 👈 فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَانِ 💐 ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ? 👈 كَأَنَّهُنَّ الْيَاقُوتُ وَالْمَرْجَانُ 💐 ልክ ያቁትና መርጃን ይመስላሉ፡፡ 👈 فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَانِ 💐 ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ? 👈 هَلْ جَزَاءُ الْإِحْسَانِ إِلَّا الْإِحْسَانُ 💐 የበጎ ሥራ ዋጋ በጎ እንጅ ሌላ ነውን? 👈 فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَانِ 💐 ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ? 👈 وَمِن دُونِهِمَا جَنَّتَانِ 💐 ከሁለቱ ገነቶችም ሌላ ሁለት ገነቶች አልሉ፡፡ 👈 فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَانِ 💐 ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ? 👈 مُدْهَامَّتَانِ 💐 ከልምላሜያቸው የተነሳ ወደ ጥቁረት ያዘነበሉ ናቸው፡፡ 👈 فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَانِ 💐 ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ? 👈 فِيهِمَا عَيْنَانِ نَضَّاخَتَانِ 💐 በውስጣቸው ሁለት የሚንፏፉ ምንጮች አልሉ፡፡ 👈 فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَانِ 💐 ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ? 👈 فِيهِمَا فَاكِهَةٌ وَنَخْلٌ وَرُمَّانٌ 💐 በውስጣቸው ፍራፍሬ፣ ዘምባባም፣ ሩማንም አልለ፡፡ 👈 فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَانِ 💐 ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ? 👈 فِيهِنَّ خَيْرَاتٌ حِسَانٌ 💐 በውስጣቸው ጠባየ መልካሞች መልክ ውቦች (ሴቶች) አልሉ፡፡ 👈 فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَانِ 💐 ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ? 👈 حُورٌ مَّقْصُورَاتٌ فِي الْخِيَامِ 💐 በድንኳኖች ውስጥ የተጨጎሉ የዓይኖቻቸው ጥቁረትና ንጣት ደማቅ የኾኑ ናቸው፡፡ 👈 فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَانِ 💐 ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ? 👈 لَمْ يَطْمِثْهُنَّ إِنسٌ قَبْلَهُمْ وَلَا جَانٌّ 💐 ከነርሱ በፊት ሰውም ጃንም አልገሰሳቸውም፡፡ 👈 فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَانِ 💐 ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ? 👈 مُتَّكِئِينَ عَلَىٰ رَفْرَفٍ خُضْرٍ وَعَبْقَرِيٍّ حِسَانٍ 💐 በሚያረገርጉ አረንጓዴ ምንጣፎችና በሚያማምሩ ስጋጃዎች ላይ የተደላደሉ ሲኾኑ (ይቀመጣሉ)፡፡ 👈 فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَانِ 💐 ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ? 👈 تَبَارَكَ اسْمُ رَبِّكَ ذِي الْجَلَالِ وَالْإِكْرَامِ 💐 የግርማና የመክበር ባለቤት የኾነው ጌታህ ስም ተባረከ፡፡ (አል-ረሕማን (46፥78)) https://t.me/amr_nahy1 … ኢስማኤል ወርቁ...
5079Loading...
34
በየትኛው ታስተባብላላችሁ? ⏭️مؤثرة جدا بكى وأبكى من خلفه ⏮️ سورة الرحمن ك كاملة 💫 للأخ كمال أنيس الصبيحي ليلة 27 صلاة التجهد لعام 1444ه‍ 👈 وَلِمَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ جَنَّتَانِ https://t.me/amr_nahy1
2031Loading...
35
ተጨባጩን የዓለም ሁኔታ የሚያውቁት ... ✍🏻قال العلامة مقبل الوادعي رحمه الله: فأعلم الناس بفقه الواقع هم أهل السنة، وعلى رأسهم الشيخ ابن باز والشيخ الألباني. 📕 [فضائح ونصائح صـ١١٠] 🌱🌱 ከሰዎች ውስጥ ተጨባጩን የዓለም ሁኔታ የበለጠ ዐዋቂ የሆኑት " አህሉል ሱና ወል-ጀምዓ " ናቸው !!! 💫 ከእነሱ ውስጥም በበላይነት የሚያውቁት "ሸይኽ ኢብን ባዝ" እና " ሸይኽ አልባኒ" ናቸው !!!!! ኢማም ሙቅቢል አል-ዋዲዒ https://t.me/amr_nahy1 ... ኢስማኤል ወርቁ... ـــــــــــــــــــــــ✿✍🏻✿ــــــــــــــــــــ ⚘ من.كل.بستان.زهرة.tt ⚘ https://t.me/minekolliBoustane
4163Loading...
36
👉 ኩፋሮች ላይ ዱኣ አድርጉ ▪️للشيخ أبي محمد عبد الحميد  الزعكري حفظه الله 🗓الإثنين 19 / ذي القعدة / 1445 هجرية 🔰نصيحة قيمة بعنوان💢 *🌴الحث بالدعاء على الكافرين والفرج للمسلمين🌴* https://t.me/Abu_Muhammed_MuhammedSed/3669
2040Loading...
37
🎙 እጥር ምጥን ያለ ድንቅ ነሲሀ 📮 የሰብር አሳሳቢነትና አስፈላጊነት 🌴للأخ المفضال ياسر بن عزي دعبش حفـظه الله تعـالى በአስገራሚ ምክሮቹ የሚታወቀው ታዳጊ ‼️ 🌴 ያሲር ደእበሽ{ከደማጅ ትውስታዎች ይህ ታዳጊ ይጠቀስበታል !!! 👇👇👇➖➖➖➖➖➖➖ https://t.me/Adamaselefy/7809
2081Loading...
38
📮 ለአላህ ብሎ መዘያየር 📮 📌 በሚል ርዕስ የተደረገ መደመጥ ያለበት መካሪ የሆነ ሙሀደራ። 🎙️ በኡስታዝ አቡ የህያ ከማል ቢን ሙሐመድ አላህ ይጠብቀው። 🕌 በሱና መርከዝ [አዳማ-ናዝሬት] 📅 በቀን 17 - 09 - 2016 ETC 🔗https://t.me/Adamaselefy/7813
2600Loading...
🔥 በአስተዳደጉና አካሄዱ "ሰለፊይ" አይደለም !!! بسم اللــــه الرحمـــن الرحيم. قال العلامة الألباني رحمه الله : قد يكون الشَّخص سلفيًّا في عقيدته، ولكنّه ليس سلفيًّا في تربيته وسلوكه .. شريط رقم ٧٨١ ታላቁ ኢማም አልባኒ (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ አሉ ፦ 🌱🌱 በእርግጥም አንድ ግለሰብ በዐቂዳው (በውስጣዊ እምነቱ) "ሰለፊይ" ሊሆን ይችላል ። ነገር ግን በአስተዳደጉና አካሄዱ "ሰለፊይ" አይደለም ! እኔም ከእኚህ ዐዋቂ ታላቅ ሰው ንግግር በመነሳት እንዲህ አልኩ ፦ ብዙኣናችን "ሰለፊይ" ነን ! ይሁን እንጂ … 👉 እንዋሻለን❗️ 👉 እናማለን❗️ 👉 እናጣላለን❗️ 👉 እንመቀኛለን❗️ 👉 እንሳደባለን❗️ 👉 እንበድላለን❗️ 👉 እናጭበረብራለን❗️ 👉 እናስመስላለን...❗️ 👉 ወሬ እናቀጣጥላለን❗️... (አስተዳገጋችንንና አካሄዳችንን እንመርምር !!!) ግብረ–ገብ ይኑረን የተሟላ ስብዕናን ያጎናፅፈናል። ይህም ማለት ዐቂዳን መሠረት በማድረግ በሁለመናችን ትክክለኛ !!! "ሰለፊይ" እንድንሆን ያግዘናል ማለት ነው❗ 👉 የእውነተኛ ሰለፊይ መገለጫ ባህሪው ከዐቂዳው ጋር የሚጣጣም ስነ-ምግባር ሲኖረው ነው !!! ካልሆነ ግን ለተገለፅክበት "ሰለፊያ" የሚመጥን ባህሪ የለክምና እራስክን ዝቅ አድርግና የእውነተኛ ባሪያዎችን ስብዕና ተላበስ !!! « አላህ ሆይ ! አስመሳይ ሳይሆን እውነተኛ "ሰለፊይ" አድርገን !!! » …ኢስማኤል ወርቁ… https://t.me/amr_nahy1 https://t.me/qryuopgd
Показать все...
الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

ይህ ቻናል በመልካም ማዘዝንና ከመጥፎ መከልከልን ዓላማው በማድረግ ቁርኣንና ሐዲስን በሰለፎች ግንዛቤ በመመርኮዝ የተለያዩ አስተማሪና ገሳጭ ምክሮች የሚተላለፍበት ነው። አስተያየት ለመስጠት= @esmael9

🕋 2. የ"ሐጅ" ሑክሙ... حكم الحج السؤال (207): فضيلة الشيخ، ما هو حكم الحج؟ ጥያቄ ፦ የ"ሐጅ" ሑክሙ ምንድነው ? الجواب: الحج فرض بإجماع المسلمين، أي: بالكتاب والسنة وإجماع المسلمين، وهو أحد أركان الإسلام، لقوله تعالى: ( وَلِلَّهِ عَلَى النَّاسِ حِجُّ الْبَيْتِ مَنِ اسْتَطَاعَ إِلَيْهِ سَبِيلاً وَمَنْ كَفَرَ فَإِنَّ اللَّهَ غَنِيٌّ عَنِ الْعَالَمِينَ)(آل عمران: 97)، وقال النبي صلى الله عليه وسلم : (( إن الله فرض عليكم الحج فحجوا ))(205) ، وقال النبي صلى الله عليه وسلم (( بني الإسلام على خمس : شهادة أن لا إله إلا الله وأن محمداً رسول الله ، وإقام الصلاة وإيتاء الزكاة ، وصوم رمضان وحج بيت الله الحرام )(206). فمن أنكر فرضية الحج ، فهو كافر مرتد عن الإسلام ، إلا أن  يكون جاهلا بذلك ، وهو مما يمكن جهلة به ؛ كحديث عهد بإسلام ، وناشئ في بادية بعيدة ، لا يعرف من أحكام الإسلام شيئا ، فهذا يعذر بجهله ، ويعرف ، ويبين له الحكم ، فإن أصر على إنكاره ، حكم بردته . وأما من تركه ـ أي : الحج ـ متهاونا مع اعترافه بشرعيته ، فهذا لا يكفر ، ولكنه على خطر عظيم ، وقد قال بعض أهل العلم بكفره .  فتاوى الحج الشيخ محمد بن صالح ابن عثيمين (أكثر من 300سؤال وجواب في المناسك መልስ ፦ 👉 “ሐጅ” በቁርአን በሐዲስና በዑለማዎች ስምምነት "ፈርድ" ግዴታ ነው ! እሱም ከአምስቱ የእስልምና ማዕዘናት ውስጥ አንዱ ነው። ለአላህ ንግግር ሲባል ፦ ((( በውስጡ ግልጽ የኾኑ ተዓምራቶች የኢብራሒምም መቆሚያ አልለ፡፡ ወደ ውስጡ የገባ ሰው ጸጥተኛ ይኾናል፡፡ ለአላህም በሰዎች ላይ ወደርሱ መኼድን በቻለ ሁሉ ላይ ቤቱን መጎብኘት ግዴታ አለባቸው፡፡ የካደም ሰው አላህ ከዓለማት ሁሉ የተብቃቃ ነው፡፡ ))) (አል-ዒምራን 97) ነብዩም (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ ፦ (( አላህ በእናንተ ላይ ሐጅን ግዴታ አደረገ። ሐጅን አድርጉ ! )) ነብዩም (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) በሌላ ቦታ ላይ እንዲህ አሉ ፦ (( እስልምና ዕምነት በአምስት ነገር ተገንብቷል እነሱም ፦ ከአላህ በስተቀር በእውነት የሚገዙት አምላክ እንደሌለና ሙሐመድ የአላህ መልዕክተኛ መሆኑን መመስከር ፤ ሶላትን መስገድ ፤ ዘካን መስጠት ፤ የረመዳን ወርን መፆምና ሐቅሙ ለቻለ ሰው ወደ ተከበረው የአላህ ቤት ሐጅ ማድረግ ናቸው። )) 🔥 የ"ሐጅን" ግዴታነት አልቀበልም በሚል ያወገዘ የሆነ ሰው ከእስልምና የወጣ "ሙርተድ" (ከሃዲ) ነው‼️ 👉 በዚህ ነገር ላይ ዕውቀት የሌለው መሀይም ካልሆነ በስተቀር ፤ ይህ ሰው ላያውቅ ይችል ይሆናል። ምክንያቱም ፦ ወደ እስልምና በቅርብ ጊዜ የገባ አዲስ ሙስሊም ሊሆን ወይም ከሙስሊሞች ራቅ ብሎ የሚኖር ሰው ይሆንና ስለ እስልምና ህገ-ደንብ ምንም የማያውቅ ይሆናላል። ይህ ሰው ባለማወቁ "ዑዝር" ይሰጠዋል። ስለሆነም ትምህርት ይሰጠዋል። ህግጋቱም ይብራራለታል። 🔥 (ይህ ከሆነ በኋላ) "ሐጅ"ን በማውገዝ ላይ ችክ በማለት ካዘወተረ ከእስልምና እንደካደ (እንደወጣ) ይወሰንበታል‼️ 📛 "ሐጁ"ን ማድረግ የተወው የእስልምና ሸሪዓን ከማመኑ ጋር በመሰላቸት ከሆነ ይህ ሰው "ካፊር" አይደረግም ! ይሁን እንጂ በትልቅ አደጋ ላይ ነው ያለው። እንደሁም ከፊል ዑለማዎች ከእስልምና ወጥቷል በሚል ብይን ሰጥተውበታል‼️ ((( ታላቁ ኢማም መሐመድ ሷሊሕ ኢብን ዑሰይሚን))) https://t.me/amr_nahy1 … ኢስማኤል ወርቁ …
Показать все...
الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

ይህ ቻናል በመልካም ማዘዝንና ከመጥፎ መከልከልን ዓላማው በማድረግ ቁርኣንና ሐዲስን በሰለፎች ግንዛቤ በመመርኮዝ የተለያዩ አስተማሪና ገሳጭ ምክሮች የሚተላለፍበት ነው። አስተያየት ለመስጠት= @esmael9

((( " እናንተ የሴት ስብስቦች ሆይ ሰደቃን አድርጉ ! ( አውጡ ! ) ምክንያቱም እናንተ በእሳት ውስጥ የበዛቹት ሆናቹ ተመልክቼአችዋለሁና !!! ሴቶቹም እንዲህ አሉ። (ጠየቁ።) " አንቱ የአላህ መልዕክተኛ ሆይ ! በምን ምክንያት ነው እንደዚህ የሆነው ? " እሳቸውም እንዲህ አሉ ፦ « እርግማንን ታበዛላችሁ ፤ መልካም ውለታንም ትክዳላችሁ !!! » ዑለማዎችም እንዲህ አሉ ፦ "አል-ዐሺሩ ዘውጅ" ማለት ነው። (የባልን ውለታ መካድ...) ማለት ትርጉሙ ፦ " ሐቁን መግፋቷና አለመወጣቷ ማለት ነው። " በዚች ሴት ላይም ያለባት ነገር በቀሪው ዕድሜዋ ላይ አሸናፊና የላቀውን አላህ መፍራት ነው !!!!! 👉 ምናልባትም ( ከዚህ በኋላ) ከባለቤቷ ጋር የምትኖረው ቀሪ ጊዜ ትንሽ እንጂ ያልቀራም ሊሆን ይችላል። 👉 ትዳሯን በጥንቃቄ ወደ መጠበቅ ትመለስ !!! እንዲሁም ለባለቤቷና ለልጆቻቸውም መልካምን ነገር ትተግብር። ምክንያቱም ፦ ልጆች በዚች ሴትና ባለቤቷ መኃል ከመራራቅ ያለውን ነገር ሲመለከቱ የሆነ ነገር በውስጣቸው ያጭርባቸዋል‼️ 🔥 የዚች ሴትና የመሳሰሉት ዕንስቶች ንግግር (በነፍስ ላይ መጥፎን ነገር ያሳስባል !!! ) كما أقول أيضاً: إن الواجب على الرجال أن يتقوا الله تعالى في النساء كما وصاهم بذلك النبي -صلى الله عليه وعلى آله وسلم- في خطبته في عرفة في حجة الوداع حيث قال: «أتقوا الله في النساء فإنكم أخذتموهن بأمان الله، واستحللتم فروجهن بكلمة الله» فالواجب على كل من الزوجين أن يعاشر الآخر بالمعروف. 👉 በድጋሚ አሁንም የምለው በወንዶች ላይም ግዴታ የሚሆነው በሴቶቻቸው ላይ ከፍ ያለውን አላህ እንዲፈሩት ነው !!! 👉 በዚህ ነገር ላይ ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) የመሰናበቻው "ሐጅ ዐረፋ" ላይ "ኹጥባ" ሲያደርጉ አደራ እንዳሉት ፦ « በሴቶቻቹ አላህን ፍሩ ! እናንተ እኮ በአላህ አደራ ይዛቻችዋልና። በአላህ ንግግርም ብልቶቻቸውን የተፈቀደም አድርጋችኋል። » 👉 በሁሉም ባለትዳር ጥንድ ላይ ግዴታ የሚሆነው አንዱ ለሌላኛው በመልካም እንዲኗኗረው ነው !!! وبالنسبة للرجل الذي قاطعته امرأته وهجرته، قد يظن أنه يعمل بعض المنكرات وهو ليس من أهل المنكرات لكبر سنه ولبعده عن ذلك. إذا كان الأمر هكذا صار مقاطعتها لزوجها أشد إثماً؛ لأنه ليس لمقاطعتها وجه من الوجوه، فيكون إثمها أعظم، ونكرر نصيحتنا لها أن تتقي الله -عز وجل-، وأن تعود إلى رشدها وإلى معاشرة زوجها بالمعروف. 📗المصدر: سلسلة اللقاء الشهري > [15] ‏الشيخ محمد صالح بن عثيمين رحمه الله 👉 ከዚህ ባለቤቱ ከቆረጠቹና ካኮረፈቹ ወንድ አንፃር (ጠያቂው) እንደገመተው ይህ ሰው ከፊል ወንጀልን ቢሰራስ ... ሆኖም ግን ይህ ሰው ዕድሜው ለመተለቁና ከዚህ ነገር የራቀ ከመሆኑም የተነሳ ከወንጀል ባልተቤቶች አይደለም። 🔥 ጉዳዩ እንደዚህ ከሆነ እቺ ሴት ባለቤቷን መቁረጧና ማክሮፏ ከባድ (አደገኛ) ወንጀል ይሆናል ❗️❗️❗️ ምክንያቱም ፦ ለማክሮፏ ምንም ዓይነት ገፅታ የለውምና። 👉 ስለሆነም ትልቅ ወንጀል ይሆናል❗️❗️❗️ 👉👉👉 (እቺ ሴትም) አሸናፊና የላቀውን አላህ እንድትፈራ ፥ ወደ ቅናቻዋም እንድትመለስና ባለቤቷን በመልካም እንድትኗኗረው በማለት ምክራችንን እንደጋግምላታለን !!!!! ═══ 🔵═══ ምንጭ ፦ (ሲልሲለቱ አል-ሊቃእ አል-ሸህሪ (15)) [ታላቁ ኢማም መሐመድ ሷሊሕ አል-ዑሰይሚን] https://t.me/amr_nahy1 ... ኢስማኤል ወርቁ ... https://t.me/zzzzzzzzzzzzzzzmmmmmzzmmzm
Показать все...
الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

ይህ ቻናል በመልካም ማዘዝንና ከመጥፎ መከልከልን ዓላማው በማድረግ ቁርኣንና ሐዲስን በሰለፎች ግንዛቤ በመመርኮዝ የተለያዩ አስተማሪና ገሳጭ ምክሮች የሚተላለፍበት ነው። አስተያየት ለመስጠት= @esmael9

🔥 አደገኛ ወንጀል ነው‼️ 🎀 فتاوي نسائية 🎀 ✏️ ‏🔹(( 55 )) ‏🔻حكم هجر المرأة لزوجها🔻 📩 السؤال: فضيلة الشيخ أسأل الله تعالى أن يجمعنا وإياك في مستقر رحمته، وأريد أن يجمع الله بك الشمل ويصلح الحال، هذه امرأة لها زوج مضى على زواجها أكثر من أربعين سنة، وهي ليست هنا ولا زوجها، والمرأة تصلي التراويح وتصوم التطوع وتحرص على الخير، ولكن لها ما يقارب سنة ونصفاً لا علاقة لها بزوجها لهجرها له مع أنهما في بيت واحد، ولها أكثر من أربعة أشهر لا تكلمه ولا تستأذنه في ذهاب ولا إياب، بل ولا تأبه به عند أبنائه، وربما تهزأ به وتتكلم عليه، فهل يسعها ذلك؟ وهل تأثم بذلك؟ وما الواجب عليها الآن؟ وماذا يفعل زوجها؟ وهل إذا وقع زوجها في شيء من الحرام هل تأثم به؟ أرجو لها النصيحة ولمن في مثل حالها ممن تقصر في حق زوجها من بعض النساء مع أنها تعمل بعض الصالحات؟ ጥያቄ ፦ ታላቁ ሸይኽ ሆይ ! ከፍ ያለውን “አላህ” እኛንም አንተንም የተረጋጋ ወደሆነው እዝነቱ እንዲሰበስበን እጠይቀዋለሁ ! 👉 ሙስሊሞችን በአንተ ምክንያት አንድነታቸውን እንዲሰበስብና ሁኔታቸውንም እንዲያስተካክልን እፈልጋለሁ። እቺ ሴት ባለቤት አላት። ካገባችም አርባ ዓመት አልፏታል ... እሷም ሶላተ ተራዊሕ ትሰግዳለች ፥ ሱና ፆምን ትፆማለች ፥ በመልካም ነገር ላይም ትጓጓለች። ነገር ግን አንድ ዓመት ከስድስት ወር የሚቀርብ ጊዜ ያህል ባለቤቷን ከማክሮፏ የተነሳ በአንድ ቤት ውስጥ አብረው ከመኖራቸውም ጋር ምንም ግንኙነት የላትም ! ከአራት ወር በላይ አታናግረውም ! ስትሄድም ሆነ ስትመለስ ፍቃድ አትጠይቀውም ! እንደሁም በልጆቹ አጠገብ እምቢ ትለዋለች !! አንዳንዴ ታሳንሰዋለች ! እንዲሁም ትናገረዋለችም !! 👉 ይህ ነገር ለርሷ ይሰፋላታልን? (ይቻልላታልን?) በዚህ (ድርጊቷ) የተነሳ ወንጀለኛ ትሆናለችን ? አሁን ላይ በሷ ላይ ያለባት ግዴታ ምንድነው ? ባለቤቷስ ማድረግ ያለበት ምንድነው ? ባለቤቷ "ሐራም" ከሆነ ነገር በአንዳች ነገር ላይ ቢወድቅ እሷ ወንጀለኛ ትሆናለችን ? (እቺ ሴት) ከፊል መልካም ስራዎችን የምትሰራ ከመሆኗ ጋር (ላጠፋችው ጥፋት) እንዲሁም የባለቤቶቻቸውን "ሐቅ" የሚያጓድሉ ለሆኑ ከፊል ዕንስቶች እንዲመክሩሃቸው እከጅላለሁ ??? الجواب الواجب على كل من الزوجين أن يعاشر الآخر بالمعروف؛ لقول الله -تبارك وتعالى-: ﴿وَعَاشِرُوهُنَّ بِالْمَعْرُوفِ﴾ [النساء:19] መልስ ፦ 👉 በሁሉም ባለትዳር ጥንድ ላይ ግዴታ የሚሆነው አንዱ ከሌላኛው ጋር በመልካም እንዲኗኗር ነው !!! ለተባረከውና ከፍ ላለው አላህ ንግግር ሲባል ፦ « በመልካምም ተኗኗሯቸው። » (አል-ኒሳእ (19)) وإذا نشزت المرأة عن زوجها وصارت لا تعطيه حقه، أو تعطيه حقه وهي متكرهة متبرمة، فإنها تعتبر ناشزاً، وقد قال الله تعالى: ﴿وَاللاَّتِي تَخَافُونَ نُشُوزَهُنَّ فَعِظُوهُنَّ وَاهْجُرُوهُنَّ فِي الْمَضَاجِعِ وَاضْرِبُوهُنَّ فَإِنْ أَطَعْنَكُمْ فَلا تَبْغُوا عَلَيْهِنَّ سَبِيلاً إِنَّ اللَّهَ كَانَ ።عَلِيّاً كَبِيراً﴾ [النساء:34] 🔥 ሴት ልጅ ከባለቤቷ ካፈነገጠች ( ካመፀች ) እንዲሁም "ሐቁ"ንም የማትሰጠው ከሆነች ወይም ደግሞ "ሐቁ"ን እየጠላች (ደስተኛ ሳትሆን) ብትሰጠውም እቺ ሴት አመፀኛ በሚል ትወሰዳለች‼️ በእርግጥም ከፍ ያለው አላህ እንዲህ ይላል ፦ (( « ወንዶች በሴቶች ላይ ቋሚዎች (አሳዳሪዎች) ናቸው፡፡ አላህ ከፊላቸውን በከፊሉ ላይ በማብለጡና (ወንዶች) ከገንዘቦቻቸው (ለሴቶች) በመስጠታቸው ነው፡፡ መልካሞቹም ሴቶች (ለባሎቻቸው) ታዛዦች አላህ ባስጠበቀው ነገር ሩቅን ጠባቂዎች ናቸው፡፡ እነዚያንም ማመጸቸውን የምትፈሩትን ገስጹዋቸው፡፡ በመኝታዎችም ተለዩዋቸው፡፡ (ሳካ ሳታደርሱ) ምቱዋቸውም፡፡ ቢታዘዟችሁም (ለመጨቆን) በእነርሱ ላይ መንገድን አትፈልጉ ፤ አላህ የበላይ ታላቅ ነውና፡፡ » )) (አል-ኒሳእ (34)) وثبت عن النبي -صلى الله عليه وعلى آله وسلم-: «أن المرأة إذا دعاها الرجل إلى فراشه فأبت عليه لعنتها الملائكة حتى تصبح»  والعياذ بالله؛ ከነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ተረጋግጦ እንደመጣው ፦ ((( " አንዲት ዕንስት ባለቤቷ ወደ መኝታው የጠራት ጊዜ በርሱ ላይ እምቢ ካለች እስኪነጋ ድረሰ መልዓክቶች ይረግሟታል !! " ))) ولهذا يجب على هذه المرأة أن تتقي الله في نفسها وفي زوجها، وأن تعود إلى العشرة بالمعروف، وأن تذكَّر ما سبق من ماضي حياتهما وألا تجحد الجميل؛ فإن جحد الجميل -أعني: جحد جميل الزوج- من أسباب دخول النار والعياذ بالله؛ لأن النبي -صلى الله عليه وسلم- وعظ النساء ذات يوم، وقال: «يا معشر النساء تصدقن؛ فإني رأيتكن أكثر أهل النار» قلن: بم يا رسول الله؟ قال: «لأنكن تكثرن اللعن وتكفرن العشير» قال العلماء: العشير: الزوج، ومعنى تكفرن العشير؛ أي: تجحدن حقه ولا تقمن به، فعلى المرأة هذه أن تتقي الله -عز وجل- فيما بقي من عمرها، ولعلها لم يبق من عمرها مع زوجها إلا القليل، فلترجع إلى حظيرة الزواج، ولتصنع معروفاً في زوجها وفي أولادهما؛ لأن الأولاد إذا رأوا ما بين هذه المرأة وزوجها من التباعد ربما يُحدِث في نفوسهم شيئاً، وهذه الكلمة أقولها لهذه المرأة ومن يشابهها من النساء. 👉 ከዚህም በመነሳት በዚች ሴት በራሷ በነፍሷ እንዲሁም በባለቤቷ ላይም አላህን መፍራት ግዴታ ይሆንባታል !!! 👉 እንዲሁም ለባለቤቷ መልካምን ወደ መዋል መመለስ ይኖርባታል ! 👉 ባለፍው እይወታቸው ያሳለፉትንም ነገር ታስታውስ !! የዋለላትን በጎ ነገርም አትግፋ !!! ...جحد الجميل -أعني: جحد جميل الزوج- 🔥 "መልካምን ነገር መግፋት" ማለት ፦ ባለቤቷ ሲያደርግላት የነበረውን ጥሩ ነገር መካድ ማለት ነው " 🔥 ይህን ማድረግ ደግሞ እሳት ከሚያስገቡ ምክንያቶች ውስጥ ነው !!!!! በአላህ እጠብቃለሁ !!! ምክንያቱም ፦ ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) አንድ ዕለት ሴቶችን በመገሰጽ እንዲህ አሉ ፦
Показать все...
🔥 አደገኛ ወንጀል ነው‼️ 🎀 فتاوي نسائية 🎀 ✏️ ‏🔹(( 55 )) ‏🔻حكم هجر المرأة لزوجها🔻 📩 السؤال: فضيلة الشيخ أسأل الله تعالى أن يجمعنا وإياك في مستقر رحمته، وأريد أن يجمع الله بك الشمل ويصلح الحال، هذه امرأة لها زوج مضى على زواجها أكثر من أربعين سنة، وهي ليست هنا ولا زوجها، والمرأة تصلي التراويح وتصوم التطوع وتحرص على الخير، ولكن لها ما يقارب سنة ونصفاً لا علاقة لها بزوجها لهجرها له مع أنهما في بيت واحد، ولها أكثر من أربعة أشهر لا تكلمه ولا تستأذنه في ذهاب ولا إياب، بل ولا تأبه به عند أبنائه، وربما تهزأ به وتتكلم عليه، فهل يسعها ذلك؟ وهل تأثم بذلك؟ وما الواجب عليها الآن؟ وماذا يفعل زوجها؟ وهل إذا وقع زوجها في شيء من الحرام هل تأثم به؟ أرجو لها النصيحة ولمن في مثل حالها ممن تقصر في حق زوجها من بعض النساء مع أنها تعمل بعض الصالحات؟ ጥያቄ ፦ ታላቁ ሸይኽ ሆይ ! ከፍ ያለውን “አላህ” እኛንም አንተንም የተረጋጋ ወደሆነው እዝነቱ እንዲሰበስበን እጠይቀዋለሁ ! 👉 ሙስሊሞችን በአንተ ምክንያት አንድነታቸውን እንዲሰበስብና ሁኔታቸውንም እንዲያስተካክልን እፈልጋለሁ። እቺ ሴት ባለቤት አላት። ካገባችም አርባ ዓመት አልፏታል ... እሷም ሶላተ ተራዊሕ ትሰግዳለች ፥ ሱና ፆምን ትፆማለች ፥ በመልካም ነገር ላይም ትጓጓለች። ነገር ግን አንድ ዓመት ከስድስት ወር የሚቀርብ ጊዜ ያህል ባለቤቷን ከማክሮፏ የተነሳ በአንድ ቤት ውስጥ አብረው ከመኖራቸውም ጋር ምንም ግንኙነት የላትም ! ከአራት ወር በላይ አታናግረውም ! ስትሄድም ሆነ ስትመለስ ፍቃድ አትጠይቀውም ! እንደሁም በልጆቹ አጠገብ እምቢ ትለዋለች !! አንዳንዴ ታሳንሰዋለች ! እንዲሁም ትናገረዋለችም !! 👉 ይህ ነገር ለርሷ ይሰፋላታልን? (ይቻልላታልን?) በዚህ (ድርጊቷ) የተነሳ ወንጀለኛ ትሆናለችን ? አሁን ላይ በሷ ላይ ያለባት ግዴታ ምንድነው ? ባለቤቷስ ማድረግ ያለበት ምንድነው ? ባለቤቷ "ሐራም" ከሆነ ነገር በአንዳች ነገር ላይ ቢወድቅ እሷ ወንጀለኛ ትሆናለችን ? (እቺ ሴት) ከፊል መልካም ስራዎችን የምትሰራ ከመሆኗ ጋር (ላጠፋችው ጥፋት) እንዲሁም የባለቤቶቻቸውን "ሐቅ" የሚያጓድሉ ለሆኑ ከፊል ዕንስቶች እንዲመክሩሃቸው እከጅላለሁ ??? الجواب الواجب على كل من الزوجين أن يعاشر الآخر بالمعروف؛ لقول الله -تبارك وتعالى-: ﴿وَعَاشِرُوهُنَّ بِالْمَعْرُوفِ﴾ [النساء:19] መልስ ፦ 👉 በሁሉም ባለትዳር ጥንድ ላይ ግዴታ የሚሆነው አንዱ ከሌላኛው ጋር በመልካም እንዲኗኗር ነው !!! ለተባረከውና ከፍ ላለው አላህ ንግግር ሲባል ፦ « በመልካምም ተኗኗሯቸው። » (አል-ኒሳእ (19)) وإذا نشزت المرأة عن زوجها وصارت لا تعطيه حقه، أو تعطيه حقه وهي متكرهة متبرمة، فإنها تعتبر ناشزاً، وقد قال الله تعالى: ﴿وَاللاَّتِي تَخَافُونَ نُشُوزَهُنَّ فَعِظُوهُنَّ وَاهْجُرُوهُنَّ فِي الْمَضَاجِعِ وَاضْرِبُوهُنَّ فَإِنْ أَطَعْنَكُمْ فَلا تَبْغُوا عَلَيْهِنَّ سَبِيلاً إِنَّ اللَّهَ كَانَ ።عَلِيّاً كَبِيراً﴾ [النساء:34] 🔥 ሴት ልጅ ከባለቤቷ ካፈነገጠች ( ካመፀች ) እንዲሁም "ሐቁ"ንም የማትሰጠው ከሆነች ወይም ደግሞ "ሐቁ"ን እየጠላች (ደስተኛ ሳትሆን) ብትሰጠውም እቺ ሴት አመፀኛ በሚል ትወሰዳለች‼️ በእርግጥም ከፍ ያለው አላህ እንዲህ ይላል ፦ (( « ወንዶች በሴቶች ላይ ቋሚዎች (አሳዳሪዎች) ናቸው፡፡ አላህ ከፊላቸውን በከፊሉ ላይ በማብለጡና (ወንዶች) ከገንዘቦቻቸው (ለሴቶች) በመስጠታቸው ነው፡፡ መልካሞቹም ሴቶች (ለባሎቻቸው) ታዛዦች አላህ ባስጠበቀው ነገር ሩቅን ጠባቂዎች ናቸው፡፡ እነዚያንም ማመጸቸውን የምትፈሩትን ገስጹዋቸው፡፡ በመኝታዎችም ተለዩዋቸው፡፡ (ሳካ ሳታደርሱ) ምቱዋቸውም፡፡ ቢታዘዟችሁም (ለመጨቆን) በእነርሱ ላይ መንገድን አትፈልጉ ፤ አላህ የበላይ ታላቅ ነውና፡፡ » )) (አል-ኒሳእ (34)) وثبت عن النبي -صلى الله عليه وعلى آله وسلم-: «أن المرأة إذا دعاها الرجل إلى فراشه فأبت عليه لعنتها الملائكة حتى تصبح»  والعياذ بالله؛ ከነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ተረጋግጦ እንደመጣው ፦ ((( " አንዲት ዕንስት ባለቤቷ ወደ መኝታው የጠራት ጊዜ በርሱ ላይ እምቢ ካለች እስኪነጋ ድረሰ መልዓክቶች ይረግሟታል !! " ))) ولهذا يجب على هذه المرأة أن تتقي الله في نفسها وفي زوجها، وأن تعود إلى العشرة بالمعروف، وأن تذكَّر ما سبق من ماضي حياتهما وألا تجحد الجميل؛ فإن جحد الجميل -أعني: جحد جميل الزوج- من أسباب دخول النار والعياذ بالله؛ لأن النبي -صلى الله عليه وسلم- وعظ النساء ذات يوم، وقال: «يا معشر النساء تصدقن؛ فإني رأيتكن أكثر أهل النار» قلن: بم يا رسول الله؟ قال: «لأنكن تكثرن اللعن وتكفرن العشير» قال العلماء: العشير: الزوج، ومعنى تكفرن العشير؛ أي: تجحدن حقه ولا تقمن به، فعلى المرأة هذه أن تتقي الله -عز وجل- فيما بقي من عمرها، ولعلها لم يبق من عمرها مع زوجها إلا القليل، فلترجع إلى حظيرة الزواج، ولتصنع معروفاً في زوجها وفي أولادهما؛ لأن الأولاد إذا رأوا ما بين هذه المرأة وزوجها من التباعد ربما يُحدِث في نفوسهم شيئاً، وهذه الكلمة أقولها لهذه المرأة ومن يشابهها من النساء. 👉 ከዚህም በመነሳት በዚች ሴት በራሷ በነፍሷ እንዲሁም በባለቤቷ ላይም አላህን መፍራት ግዴታ ይሆንባታል !!! 👉 እንዲሁም ለባለቤቷ መልካምን ወደ መዋል መመለስ ይኖርባታል ! 👉 ባለፍው እይወታቸው ያሳለፉትንም ነገር ታስታውስ !! የዋለላትን በጎ ነገርም አትግፋ !!! ...جحد الجميل -أعني: جحد جميل الزوج- 🔥 "መልካምን ነገር መግፋት" ማለት ፦ ባለቤቷ ሲያደርግላት የነበረውን ጥሩ ነገር መካድ ማለት ነው " 🔥 ይህን ማድረግ ደግሞ እሳት ከሚያስገቡ ምክንያቶች ውስጥ ነው !!!!! በአላህ እጠብቃለሁ !!! ምክንያቱም ፦ ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) አንድ ዕለት ሴቶችን በመገሰጽ እንዲህ አሉ ፦
Показать все...
((( " እናንተ የሴት ስብስቦች ሆይ ሰደቃን አድርጉ ! ( አውጡ ! ) ምክንያቱም እናንተ በእሳት ውስጥ የበዛቹት ሆናቹ ተመልክቼአችዋለሁና !!! ሴቶቹም እንዲህ አሉ። (ጠየቁ።) " አንቱ የአላህ መልዕክተኛ ሆይ ! በምን ምክንያት ነው እንደዚህ የሆነው ? " እሳቸውም እንዲህ አሉ ፦ « እርግማንን ታበዛላችሁ ፤ መልካም ውለታንም ትክዳላችሁ !!! » ዑለማዎችም እንዲህ አሉ ፦ "አል-ዐሺሩ ዘውጅ" ማለት ነው። (የባልን ውለታ መካድ...) ማለት ትርጉሙ ፦ " ሐቁን መግፋቷና አለመወጣቷ ማለት ነው። " በዚች ሴት ላይም ያለባት ነገር በቀሪው ዕድሜዋ ላይ አሸናፊና የላቀውን አላህ መፍራት ነው !!!!! 👉 ምናልባትም ( ከዚህ በኋላ) ከባለቤቷ ጋር የምትኖረው ቀሪ ጊዜ ትንሽ እንጂ ያልቀራም ሊሆን ይችላል። 👉 ትዳሯን በጥንቃቄ ወደ መጠበቅ ትመለስ !!! እንዲሁም ለባለቤቷና ለልጆቻቸውም መልካምን ነገር ትተግብር። ምክንያቱም ፦ ልጆች በዚች ሴትና ባለቤቷ መኃል ከመራራቅ ያለውን ነገር ሲመለከቱ የሆነ ነገር በውስጣቸው ያጭርባቸዋል‼️ 🔥 የዚች ሴትና የመሳሰሉት ዕንስቶች ንግግር (በነፍስ ላይ መጥፎን ነገር ያሳስባል !!! ) كما أقول أيضاً: إن الواجب على الرجال أن يتقوا الله تعالى في النساء كما وصاهم بذلك النبي -صلى الله عليه وعلى آله وسلم- في خطبته في عرفة في حجة الوداع حيث قال: «أتقوا الله في النساء فإنكم أخذتموهن بأمان الله، واستحللتم فروجهن بكلمة الله» فالواجب على كل من الزوجين أن يعاشر الآخر بالمعروف. 👉 በድጋሚ አሁንም የምለው በወንዶች ላይም ግዴታ የሚሆነው በሴቶቻቸው ላይ ከፍ ያለውን አላህ እንዲፈሩት ነው !!! 👉 በዚህ ነገር ላይ ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) የመሰናበቻው "ሐጅ ዐረፋ" ላይ "ኹጥባ" ሲያደርጉ አደራ እንዳሉት ፦ « በሴቶቻቹ አላህን ፍሩ ! እናንተ እኮ በአላህ አደራ ይዛቻችዋልና። በአላህ ንግግርም ብልቶቻቸውን የተፈቀደም አድርጋችኋል። » 👉 በሁሉም ባለትዳር ጥንድ ላይ ግዴታ የሚሆነው አንዱ ለሌላኛው በመልካም እንዲኗኗረው ነው !!! وبالنسبة للرجل الذي قاطعته امرأته وهجرته، قد يظن أنه يعمل بعض المنكرات وهو ليس من أهل المنكرات لكبر سنه ولبعده عن ذلك. إذا كان الأمر هكذا صار مقاطعتها لزوجها أشد إثماً؛ لأنه ليس لمقاطعتها وجه من الوجوه، فيكون إثمها أعظم، ونكرر نصيحتنا لها أن تتقي الله -عز وجل-، وأن تعود إلى رشدها وإلى معاشرة زوجها بالمعروف. 📗المصدر: سلسلة اللقاء الشهري > [15] ‏الشيخ محمد صالح بن عثيمين رحمه الله 👉 ከዚህ ባለቤቱ ከቆረጠቹና ካኮረፈቹ ወንድ አንፃር (ጠያቂው) እንደገመተው ይህ ሰው ከፊል ወንጀልን ቢሰራስ ... ሆኖም ግን ይህ ሰው ዕድሜው ለመተለቁና ከዚህ ነገር የራቀ ከመሆኑም የተነሳ ከወንጀል ባልተቤቶች አይደለም። 🔥 ጉዳዩ እንደዚህ ከሆነ እቺ ሴት ባለቤቷን መቁረጧና ማክሮፏ ከባድ (አደገኛ) ወንጀል ይሆናል ❗️❗️❗️ ምክንያቱም ፦ ለማክሮፏ ምንም ዓይነት ገፅታ የለውምና። 👉 ስለሆነም ትልቅ ወንጀል ይሆናል❗️❗️❗️ 👉👉👉 (እቺ ሴትም) አሸናፊና የላቀውን አላህ እንድትፈራ ፥ ወደ ቅናቻዋም እንድትመለስና ባለቤቷን በመልካም እንድትኗኗረው በማለት ምክራችንን እንደጋግምላታለን !!!!! ═══ 🔵═══ ምንጭ ፦ (ሲልሲለቱ አል-ሊቃእ አል-ሸህሪ (15)) [ታላቁ ኢማም መሐመድ ሷሊሕ አል-ዑሰይሚን] https://t.me/Al_furqan_fetwa_chanal ... ኢስማኤል ወርቁ ... https://t.me/zzzzzzzzzzzzzzzmmmmmzzmmzm
Показать все...
አል ፉርቃን የፈትዋ ቻናል

🤝السلام عليكم ورحمة الله وبركاته 🖊️ይህ ቻናል በአላህ ፍቃድ የተለያዩ የአህለል ሱናህ ወል ጀምዓ ዑለማዎች እና ዱዓቶች ፈትዋ የሚለቀቅበት ነው። 👉ቀደምት ዑለማዎች የሰጧቸው እና በዘመናችን የሚገኙ ዑለማዎችና ዱዓቶች የሚሰጧቸው ፈትዋዎች፣ ↪️ወደ አማርኛ ተተርጉመው ይለቀቃሉ‼ "አል_ፉርቃን የፈትዋ ቻናል"

https://t.me/Al_furqan_fetwa_chanal

Фото недоступноПоказать в Telegram
🌱 "ሙሳፊር" ዊትርን መቼ ይስገድ ??? 💫 "ሙሳፊር" መንገደኛ ወይም ታማሚ የሆነ ሰው የ"ዒሻእ" እና የ"መግሪብ" ወቅት ሶላትን ወደ መግሪብ ወቅት በማስጠጋት "ጀምዑ ተቅዲም" አድርጎ በመሰብሰብ ከሰገደ የ"ዊትር" ሶላት ወቅት ከ"ዒሻእ" ሶላት በኋላ ገብቶለታል ይባላል። ምንም እንኳን የመግሪቡ ወቅት (ሳይጠናቀቅ) የቀራ ቢሆንም (ይሰግደዋል።) 👉 አዎ ! ሙሳፊር" መንገደኛ ወይም ታማሚ የሆነ ሰው የ"ዒሻእ" እና የ"መግሪብ" ወቅት ሶላትን ወደ መግሪብ ወቅት በማስጠጋት "ጀምዑ ተቅዲም" አድርጎ በመሰብሰብ እስከ ሰገደ ድረስ የ"መግሪብ" ወቅት ሳያልቅ የቀራ ቢሆንም የ"ዊትር" ሶላትን ይሰግዳል !!! « ኑሩን አለደርብ » ((( ኢማም ዐብዱላዚዝ ቢን ዐብደላህ ቢን ባዝ ))) https://t.me/amr_nahy1 … ኢስማኤል ወርቁ …
Показать все...
🕋 1 "አል-ኑሱክ" ምንድነው ??? السؤال (206): فضيلة الشيخ، ما هو النسك وعلى ماذا يطلق؟ ጥያቄ ፦ "አል-ኑሱክ" ማለት ምንድነው ? በምንስ ላይ ልቅ ተደርጎ ይገለፃል ? الجواب: الحمد لله رب العالمين، والصلاة والسلام على نبينا محمد وعلى آله وأصحابه أجمعين. النسك: يُطلق ثلاثة إطلاقات ؛ فتارة : يراد به العبادة عموماً، وتارة: يراد به التقرب إلى الله تعالى بالذبح، وتارة: يراد به أفعال الحج وأقواله. فالأول: كقولهم: فلان ناسك، أي: عابد لله عز وجل. والثاني: كقوله تعالى: (قُلْ إِنَّ صَلاتِي وَنُسُكِي وَمَحْيَايَ وَمَمَاتِي لِلَّهِ رَبِّ الْعَالَمِينَ) (162)لا شَرِيكَ لَهُ وَبِذَلِكَ أُمِرْتُ وَأَنَا أَوَّلُ الْمُسْلِمِينَ) (الأنعام:162/163)، ويمكن أن يراد بالنسك هنا: التعبد ، فيكون من المعنى الأول. والثالث: كقوله تعالى: (فَإِذَا قَضَيْتُمْ مَنَاسِكَكُمْ فَاذْكُرُوا اللَّهَ كَذِكْرِكُمْ آبَاءَكُمْ أَوْ أَشَدَّ ذِكْرا)(البقرة: 200). هذا هو معنى النسك، وهذا الأخير هو الذي يخص شعائر الحج، وهو- أي النسك المراد به الحج، نوعان: نسك العمرة، ونسك الحج. أما نسك العمرة: فهو ما اشتمل على هيئتها، من الأركان، والواجبات ، والمستحبات، بأن يحرم من الميقات، ويطوف بالبيت، ويسعى بين الصفا والمروة، ويحلق أو يقصر. وأما الحج: فهو أن يحرم من الميقات ، أو من مكة إن كان بمكة، ويخرج إلى منى، ثم إلي عرفة، ثم إلى مزدلفة، ثم إلى منى مرة ثانية، ويطوف ، ويسعى ، ويكمل أفعال الحج على ما سيذكر إن شاء الله تعالى تفصيلاً.  فتاوى الحج الشيخ محمد بن صالح ابن عثيمين (أكثر من 300سؤال وجواب في المناسك) መልስ ፦ 🌱 የዓለማቱ ጌታ አላህ ምስጋና ይገባው ! ሶላትና ሰላም በነብያችን (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲሁም በአጠቃላይ ቤተሰቦቻቸውና ባልደረቦቻቸው ላይ ይሁን ! "አል-ኑሱክ" የሚለው ቃል በሶስት ነገሮች ላይ ልቅ ተደርጎ ይገለፃል። 👉 አንዳንድ ጊዜ በዚህ ቃል በጥቅሉ "ዒባዳ" አምልኮት ይፈለግበታል። 👉 አንዳንድ ጊዜ በዚህ ቃል ዕርድን በማረድ ከፍ ወዳለው አላህ መቃረብ ይፈለግበታል። 👉 አንዳንድ ጊዜ በዚህ ቃል የ"ሐጅ" ተግባራቶችና ንግግሮች ይፈለጉበታል። 💫 1ኛውን ስነወስድ... ልክ “فلان ناسك ” “ እከሌ አሸናፊና የላቀ ለሆነው አላህ አምልኮተኛ (ተገዢ) ነው ” እንደሚሉት ነው። “ 💫 2ኛውን ስንወስድ ልክ አላህ እንደተናገረው ነው። እሱም ፦ « ስግደቴ ፣ ህርዴም (መገዛቴም) ፣ ሕይወቴም ፣ ሞቴም ለዓለማት ጌታ ለአላህ ነው » በል፡፡ ፨ ለእርሱ ተጋሪ የለውም፡፡ በዚህም (በማጥራት) ታዘዝኩ፡፡ እኔም የሙስሊሞች መጀመሪያ ነኝ » (በል)፡፡ ((አል-አንዓም 162/163)) 👉 እዚህ ቦታ ላይ"النسك " በሚለው ቃል የተፈለገበት የሆነው (ህርዱ እንዳለ ሆኖ) "ዒባዳ" አምልኮት ለሚለውም ቢሆን ይመቻል። ከዚህም በመነሳት የመጀመሪያውን ትርጉም ይይዛል። 💫 3ኛውን ስንወስድ ልክ አላህ እንደተናገረው ነው። እሱም ፦ « የሐጅ ሥራዎቻችሁንም በፈጸማችሁ ጊዜ አባቶቻችሁን እንደምታወሱ ወይም ይበልጥ የበረታን ማውሳት አላህን አውሱ፡፡ ከሰዎችም ውስጥ፡- «ጌታችን ሆይ ! በምድረ-ዓለም መልካም ዕድልን ስጠን » የሚል ሰው አለ፡፡ ለርሱም በመጨረሻይቱ አገር ከዕድል ምንም የለውም፡፡ » (( አል-በቀራ 200 )) 👉 ይህ "ኑሱክ ለሚለው ትርጉም ነው። 👉 ይህ ሌላው የ"ሐጅ" ስነ-ስርዓት ምልክቶች የሚለይበት መገለጫው ነው። አሱም "النسك " ሲሆን የተፈለገበትም የ"ሐጅ"ን አምልኮት መፈፀም ነው። እሱም ሁለት ዓይነት ሲሆን "አል-ኑሱኩ አል-ዑምራ" እና "አል-ኑሱኩ አል-ሐጅ" ናቸው። 🕋 "አል-ኑሱኩ አል-ዑምራ" የሚባለው በሁኔታው የተሟላ ሲሆን "አርካን" "ዋጂባት"ና "ሙስተሓብ"ን ያካተተ ነው። 👉 "ዑምራ" የሚያደርገው ሰው “ሚቃት” ላይ “ኢሕራም” ያደርጋል ከዚያም 🕋 ላይ “ጠዋፍ” ያደርጋል ከዚያም በ“ሷፋ” እና መርዋ መሀል ይሮጣል ከዚያም ፀጉሩን ይላጫል ወይም ያሳጥራል። 🕋 "አል-ኑሱኩ አል-ሐጅ" ከሆነ ግን የሚያደርገው ሰው “ሚቃት” ላይ ወይም “መካ” የሚኖር ሰው ከሆነ ከዚያው ከመካ “ኢሕራም” ያደርጋል ከዚያም ወደ “ሚና” ይወጣል ከዚያም ወደ “ዐረፋ” ከዚያም ወደ “ሙዝደሊፋ” ከዚያም በድጋሚ ለሁለተኛ ጊዜ ወደ “ሚና” ከዚያም 🕋 “ጠዋፍ” ያደርጋል ከዚያም በ“ሷፋ” እና “መርዋ” መሀል ይሮጣል። ከዚያም በቀጣይ በተብራራ መልኩ እንደሚገለፀው የሐጁን ስነ-ስርዓት አሟልቶ ይፈፅማል። ((( ታላቁ ኢማም መሐመድ ሷሊሕ ኢብን ዑሰይሚን))) https://t.me/amr_nahy1 … ኢስማኤል ወርቁ …
Показать все...
الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر

ይህ ቻናል በመልካም ማዘዝንና ከመጥፎ መከልከልን ዓላማው በማድረግ ቁርኣንና ሐዲስን በሰለፎች ግንዛቤ በመመርኮዝ የተለያዩ አስተማሪና ገሳጭ ምክሮች የሚተላለፍበት ነው። አስተያየት ለመስጠት= @esmael9

አስፈሪው የቂያማ ክስተት ... 📝 … ኢስማኤል ወርቁ … https://t.me/amr_nahy1
Показать все...
📌ድብልቅልቁ የትምህርት ዓለም ዋይታ በእውነተኛው የኢስላም ብርሃን ሲፈታ📌 የሚለው ፅሁፉ ያመለጠን ስለሆነ በድጋሚ ከመጀመሪያው ይለቀቅ በሚል ጥያቄ ላቀረባችሁ ወንድም እህቶች በመጀመሪያ ሐቅን ከባጢል በመለየት ለመጠንቀቅ ብላችሁ ይህን ጣያቄ በማቅረባችሁ በአላህ ስም እያመሰገንኩ "جزاك الله خيرا" እላለሁ! በማስከተልም ይህ ተከታታይ ፅሁፍ በጣም ብዙ ተጉዞ ወደ 80 ምናምን ክፍል ደርሶ አሁንም አልተቋጨም በቀጣይ አላህ ፍቃዱ ከሆነ የቀሩትን ተከታታይ ክፍሎች በማጠናቀቅ ማሳረጊያ ከሰጠነው በኋላ እንደ አዲስ ከመጀመሪያው ጀምሮ የምንለቀው ይሆናል እስከዛ መዘግየቱ አይቀርምና ለአሁኑ ጥያቄ ላቀረባቹት እንዱሁም ለሌሎች ሙስሊም ወገኖች ባጠቃላይ ከላይ ፅሁፉ በተከታታይ እየተለቀቀ ያለበትን ቻናል ላመላክታችሁና ወደዚያ ቻናል በመሄድ ተከታተሉ እላለሁ። ይህም ቻናል አቡ ማሂር አሰለፊ أبو ماهر السلفي በመባል የሚታወቅ ሲሆን በዚህ አጋጣሚ ይህን ፅሁፍ በአንድ ቦታ ለምን ይገደባል እኛም ይህን ሐቅ ለሙስሊም ተማሪዎችና ወላጆች... የማድረስ አላፊነት አለብን በሚል ተነሳስተው በመልቀቅ ላይ ላሉት አቡ ሷሊሕና አቡ ማሂር የመሳሰሉ የ https://t.me/abumaherasalafi አላፊ ወንድሞች አላህ መልካም የሆነ ታላቅ ምንዳን ይመንዳቸው !!! ወንድማችሁ ኢስማኤል ወርቁ።
Показать все...
أبو ماهر السلفي✍ አቡ መሂር አስለፊ

عبدالرحيم بن دوبى