cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

ዘ ኦርቶዶክስ photographs

በዚህ ቻናል የተለያዩ ለprofile የሚሆኑ አሪፍ አሪፍ ኦርቶዶክሳዊ ምስሎች እንዲሁም መፅሐፍ ቅዱሳዊ የሆኑ አስደሳች ጥቅሶች በስፋት ያገኛሉ እንዲሁም ወቅታዊ ኦርቶዶክሳዊ መረጃዎችን በግንባር ቀደምትነት የምታገኙበት ቻናል ነው

Больше
Страна не указанаЯзык не указанКатегория не указана
Рекламные посты
343
Подписчики
Нет данных24 часа
-57 дней
-2030 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

03:14
Видео недоступноПоказать в Telegram
🙏 እንደው በእግዚአብሔር 3 ደቂቃ ሰጥታችሁ አዳምጡት 🙅‍♂
Показать все...
39.78 MB
Фото недоступноПоказать в Telegram
🌷ናሁ ተፈጸመ ተፈጸመ ናሁ 🌷 🌼ማኀሌተ ጽጌ ሥሙር ተፈጸመ ናሁ🌼 🌻አስምኪ ቦቱ አስምኪ ቦቱ ንግሥተ ሰማያት🌻 🌹"ንግስተ ሰማያት ወምድር ማርያም ድንግል ተፈፀመ ማህሌተ ፅጌ"🌹🌸 ስንክሳር ዘወርሃ ጥቅምት < ወስብሐት ለእግዚአብሔር > #መልካም ቀን #Share 💚 @ortodox76photograph💚 💛 @ortodox76photograph💛 ❤️ @ortodox76photograph❤️
Показать все...
Фото недоступноПоказать в Telegram
Фото недоступноПоказать в Telegram
ለማኅበራዊ ሚዲያ ማድመቂያ በማኅሌቱ የሚታየው የሥርዓተ ቤተክርስቲያ ጥሰት ሊቆም ይገባል ሲሉ ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ ለኢኦተቤ መገናኛ ብዙኀን አገልግሎት ተናገሩ አቡነ ኤርሚያስ እንዳሉት ከበሮ ይዞ የሚሽከረከሩ፣ ጭፈራ የሚመስል በፍፁም ከኃይማኖታዊ የማይመስሉ ድርጊቶች በቤተክርስቲያን ላይ እየታዩ ነው ይህን ድርጊት ለማስቆም ሊቃውት መናገር ፈርቷል አሁን ደፍረን መናገር አለብን ይህ ድርጊት መቆም አለበት ብሏል። አሁን አላዋቂዎች እና ደጋፊዎቻቸው እየበዙ አዋቂዎች እያነሱ መጥቷል፣ እነዚህ ከእምነቱ ውጪ የሆኑ ድርጊቶች ሲከናወኑ ማህሌቱ ደመቀ ይባል መሆን የለበትም ሊቃውት ይህን ማስቆም አለባቸው ብለዋል። 🗄FastMereja
Показать все...
Фото недоступноПоказать в Telegram
7ኛ ዙር ዓመት 4ኛ ሳምንት ማሕሌተ ጽጌ @mezigebekidusan @mezigebekidusan @mezigebekidusan
Показать все...
👍 1
Фото недоступноПоказать в Telegram
Фото недоступноПоказать в Telegram
Фото недоступноПоказать в Telegram
Фото недоступноПоказать в Telegram
Фото недоступноПоказать в Telegram