cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

Hidassie grade 11

Больше
Рекламные посты
909
Подписчики
+224 часа
+537 дней
+17230 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

KOLFE.xlsx0.15 KB
🤔 10🤓 5👍 4👎 4
ቀን 4/11/2016 ማስታወቂያ ሁሉም  የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተፈጥሮ ሳይንስ   ተፈታኞች  እሁድ  በተቀመጠው ሰዓት  መሰረት ማለትም  እሁድ  7/11/2016ዓ.ም በተመደባቹበት  የፈተና ጣቢያ  መነሻ  በማድረግ  ወደ የተመደባቹበት  ዩንቨርሲቲ  ማለትም  አዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ  ዋና ግቢ ተማሪዎቻቹን  በማስተባበር  በተቀመጠው  ጊዜ  እንድትሄዱ እናሳስባለን ።
Показать все...
👍 6👌 1
በዚህ መሠረት ወደመፈተኛ ዩኒቨርሲቲ ለመጓዝ እራሳችሁን አዘጋጁ ። መልካም ፈተና!!
Показать все...
😢 4
🤷‍♂ 4👎 1🍌 1
መነሻ (ህዳሴ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት)  ለሶሻል:  ተማሪዎች ሰኞ በ 01/11/2016 ከንጋቱ 12:00 ሰዓት  መመለሻ አርብ በ 05/11/16 ፈተናው እንዳለቀ በዕለቱ ይሆናል ።ይህ ግን 37ቱን online ተፈታኝ ተማሪዎችን አይጨምርም ። ለሁሉም የዩኒቨርሲቲ ተፈታኞች  (ጥቁር አንበሳ ለተመደቡት ጭምር)  መኪና በመንግስት (በት/ቤቱ) ይቀርባል ። እስካሁን ባለው መረጃ መሠረት 37ቱ ዩኒቨርሲቲ online ተፈታኝ ተማሪዎች ረቡዕ ከ11:30-12:00 በት/ቤታችን ህዳሴ ተገኝታችሁ ወደፈተናችሁ የምትሄዱ ሲሆን ከትራንስፖርት ውጪ ማንኛውም ወጪ በግላችሁ ይሆናል። ከተጠቀሠው ሠዓት ዘግይቶ ለሚመጣ ሀላፊነቱን የሚወስድ አካል አይኖርም ። መልካም ፈተና !! በርቱ!!!
Показать все...
🤮 13👍 11🍌 5👏 3👎 2🖕 1
መነሻ (ህዳሴ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት)  ለሶሻል:  ተማሪዎች ሰኞ በ 01/11/2016 ከንጋቱ 12:00 ሰዓት  መመለሻ አርብ በ 05/11/16 ፈተናው እንዳለቀ በዕለቱ ይሆናል ።ይህ ግን 37ቱን online ተፈታኝ ተማሪዎችን አይጨምርም ። ለሁሉም የዩኒቨርሲቲ ተፈታኞች  (ጥቁር አንበሳ ለተመደቡት ጭምር)  መኪና በመንግስት (በት/ቤቱ) ይቀርባል ። እስካሁን ባለው መረጃ መሠረት 37ቱ ዩኒቨርሲቲ online ተፈታኝ ተማሪዎች ረቡዕ ከ11:30-12:00 መልካም ፈተና !! በርቱ!!!
Показать все...
37ቱ social science ተማሪዎች online መፈተናቸው እንደተጠበቀ ነው ።
Показать все...
👎 14👍 5🌚 4
ልጆቼ/ልጆቻችን እግዚአብሔ አምላክ/ፈጣሪ ከሁላችሁም ጋር ይሁን በድል ተመለሱ!!! እጅግ በጣም ጥሩ ዩኒቨርስቲ ስለደረሳችሁ ደስ ብሎኛል። ተረጋግታችሁና አቅማችሁን ሙሉ ለሙሉ ተጠቅማችሁ ከፍተኛ ውጤት በማምጣት አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ አንደምትቀሩ አልጠራጠርም። ሁሌም ከእናንተ ጋር ነን። ውጤታችሁ የሁላችንም ራዕይና ግብ ነውና በድል ተመለሡ ልጆቼ!!!
Показать все...
🙏 61🥰 25 18😢 5👌 2👎 1🫡 1
37ቱ ጥቁር አንበሳ online ተፈታኞችን ገና አላወኩም፤ እስካሁን ባለው ሁኔታ online ፈተናችሁ ባለቀት ይቀጥላል። ሌሎቻችሁ ግን መሉ university በወረቀት ነው የምትፈተኑት።
Показать все...
👎 6👍 3💊 3🖕 1
መነሻ (ህዳሴ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት)  ለሶሻል:  ተማሪዎች ሰኞ በ 01/11/2016 ከንጋቱ 12:00 ሰዓት  መመለሻ አርብ በ 05/11/16 ፈተናው እንዳለቀ በዕለቱ ይሆናል ። ለናቹራል ተማሪዎች:  እሁድ ማለትም:- በ07/11/2016 12:00 መኘሻ ሲሆን መመለሻ ሐሙስ በ11/11/16ዓ.ም ይሆናል ። ለሁሉም የዩኒቨርሲቲ ተፈታኞች  (ጥቁር አንበሳ ለተመደቡት ጭምር)  መኪና በመንግስት (በት/ቤቱ) ይቀርባል ። በግዜ ከግቢ ለመውጣት  የፈተናው የመጨረሻው ቀን ጠዋት(early morning ) ሻንጣዎቻቹህን ቀድሞ ማዘጋጀት በግዜ እቤት ለመድርስ ይረዳል ። መልካም ፈተና !! በርቱ!!!
Показать все...
👍 27👎 4😱 2🖕 2🤯 1🙉 1
Выберите другой тариф

Ваш текущий тарифный план позволяет посмотреть аналитику только 5 каналов. Чтобы получить больше, выберите другой план.