cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

Bible Reporters 📜🔊🔉🔉📡

"፤ እንዲህም አላቸው፦ ወደ ዓለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ።" (የማርቆስ ወንጌል 16: 15) የዚህ ቻናል ዓላማ 🔉 የመፅሐፍ ቅዱስን ክፍሎች ማስተዋወቅ 🔉 የመፅሐፍ ቅዱስን ትምህርት ማስተዋወቅ 🔉 የመፅሐፍ ቅዱስን ሀሳብ ማስተዋወቅ 🔉 በአጠቃላይ መፅሐፍ ቅዱስን ማስተዋወቅ ነው ።

Больше
Рекламные посты
2 321
Подписчики
+5324 часа
+3837 дней
+1 15030 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

Repost from N/a
Показать все...
☦Faaruu Du'aa ka'uu☦
🎁Gaaffilee Badhaasa qaban🎁
😂 COMEDY 😁
📌 WALALOO 📌
✅ ALL I N ONE ✅
☦ H A P P Y E A S T E R ☦
Repost from N/a
Показать все...
🎶Channel Faarfannaa🎶
🔹Channel Commedy🔹
Channel A/oromo
Channel A/Amhariffaa
⌛️Channel Tiktok⌛️
✨Channel Barnootaa✨
♦️JOIN YOUR CHOICE CHANNEL♦️
👑 MO'AA PROMOTION 👑
Repost from N/a
Показать все...
🆓 FREE INTERNET APP 🆓
🌐𝔻𝕆𝕎ℕ𝕃𝕆𝔸𝔻 ℕ𝕆𝕎🌐
ከቀኑ ስድስት ሰዓት ጀምሮ እስከ ዘጠኝ ሰዓት ድረስ በምድር ሁሉ ላይ ጨለማ ሆነ። በዘጠኝ ሰዓት ገደማ፣ ኢየሱስ ድምፁን ከፍ አድርጎ፣ “ኤሎሄ! ኤሎሄ! ላማ ሰበቅታኒ?” እያለ ጮኸ፤ ትርጕሙም “አምላኬ፤ አምላኬ፤ ለምን ተውኸኝ?” ማለት ነው። በዚያ ቆመው ከነበሩት አንዳንዶቹ ጩኸቱን ሲሰሙ፣ “ኤልያስን እየተጣራ ነው!” አሉ። ወዲያውም ከእነርሱ አንዱ ሮጦ ሰፍነግ በመውሰድ የኮመጠጠ ወይን ጠጅ ውስጥ ነከረው፤ ሰፍነጉንም በሸምበቆ ዘንግ ጫፍ ላይ በማድረግ እንዲጠጣው ለኢየሱስ አቀረበለት። የቀሩት ግን፣ “ተዉት፤ እስቲ ኤልያስ መጥቶ ሲያድነው እናያለን!” አሉ። ኢየሱስ እንደ ገና ከፍ ባለ ድምፅ ጮኸ፤ መንፈሱንም አሳልፎ ሰጠ። በዚያን ጊዜ የቤተ መቅደስ መጋረጃ ከላይ እስከ ታች ለሁለት ተቀደደ፤ ምድር ተናወጠች፤ ዐለቶችም ተሰነጣጠቁ፤ መቃብሮች ተከፈቱ፤ አንቀላፍተው የነበሩትም ብዙዎች ቅዱሳን ተነሡ፤ ከመቃብርም በመውጣት ከኢየሱስ ትንሣኤ በኋላ ወደ ቅድስት ከተማ ገብተው ለብዙዎች ታዩ። ማቴዎስ 27:45-53
Показать все...
የትንሣኤ መዝሙር ይፈልጋሉ ?? የ ዘማሪውን ስም በመንካት ያድምጡት wave @seer_lewi 👇👇👇👇👇👇
Показать все...
❤️❤️ዮሐንስ ግርማ💙💙
❤️❤️እንደለ ወ/ግዮርግስ💙💙
❤️❤️ታምራት ሃይሌ💙💙
❤️❤️ደዊት ጌታቸው💙💙
❤️❤️መስከረም ጌቱ💙💙
❤️❤️ተስፋዬ ጋብሶ💙💙
❤️❤️ይትበረክ ተምሩ💙💙
❤️❤️አድሱ ወርቁ💙💙
❤️❤️ደንኤል ዐ/ሚካኤል💙💙
❤️❤️ቤተልሔም ተዘራ💙💙
❤️❤️ሰለሞን(ኦሮምኛ)💙💙
❤️❤️በብ💙💙
❤️❤️ደረጄ ከበደ💙💙
❤️❤️መስፍን ጉቱ💙💙
❤️❤️ሰላም ደስታ💙💙
❤️❤️ሻወዬ ደምጤ💙💙
❤️❤️ሊሊ(ቃልክዳን)💙💙
❤️❤️ይትበረክ አለሙ💙💙
📌📌ሁሉንም📍አንድ📍ላይ📌📌
ይዘውትም ሲሄዱ ስምዖን ተብሎ የሚጠራ የቀሬና ሰው አገኙ፤ መስቀሉንም እንዲሸከም አስገደዱት። ትርጕሙ፣ “የራስ ቅል ስፍራ” ከሆነው ጎልጎታ ከተባለው ቦታ ሲደርሱ፣ ከሐሞት ጋር የተቀላቀለ የወይን ጠጅ እንዲጠጣ ሰጡት፤ እርሱ ግን ቀምሶ ሊጠጣው አልፈቀደም። ከሰቀሉትም በኋላ ዕጣ ጥለው ልብሱን ተካፈሉ፤ በዚያም ተቀምጠው ይጠብቁት ነበር። ከራስጌውም፣ “ይህ የአይሁድ ንጉሥ ኢየሱስ ነው” የሚል የክስ ጽሑፍ አኖሩ። ማቴዎስ 27:32-37
Показать все...
ምሬትን አጠገበኝ እንጂ፣ ለመተንፈስ እንኳ ፋታ አልሰጠኝም። የኀይል ነገር ከተነሣ፣ እርሱ ኀያል ነው! የፍትሕም ነገር ከተነሣ፣ መጥሪያ ሊሰጠው የሚችል ማን ነው? ንጹሕ ብሆን እንኳ፣ አንደበቴ ይፈርድብኛል፣ እንከን የለሽ እንኳ ብሆን፣ በደለኛ ያደርገኛል። “ያለ ነቀፋ ብሆንም እንኳ፣ ስለ ራሴ ግድ የለኝም፤ የገዛ ሕይወቴንም እንቃታለሁ። ሁሉም አንድ ነው፤ ‘እርሱ ጻድቁንና ኀጥኡን ያጠፋል’ የምለውም ለዚህ ነው። መዓት ወርዶ ድንገት ሰው ሲጨርስ፣ በንጹሓን መከራ ይሣለቃል። ምድር በክፉዎች እጅ ስትወድቅ፣ እርሱ የፈራጆቿን ዐይን ይሸፍናል፤ ታዲያ፣ ይህን ያደረገው እርሱ ካልሆነ ማን ሊሆን ይችላል? “ዘመኔ ከሚሮጥ ሰው ይልቅ ይፈጥናል፣ አንዳችም ደስታ ሳያይ ያልፋል። ከደንገል እንደ ተሠራ ታንኳ፣ ለመንጠቅ ቍልቍል እንደሚበር ንስር ይፈጥናል። ‘ማጒረምረሜን እረሳለሁ፤ ገጽታዬን ቀይሬ ፈገግ እላለሁ’ ብል፣ ንጹሕ አድርገህ እንደማትቈጥረኝ ስለማውቅ፣ መከራዬን ሁሉ እፈራለሁ። በደለኛ መሆኔ ካልቀረ፣ ለምን በከንቱ እለፋለሁ? ሰውነቴን በሳሙና ብታጠብ፣ እጄንም በልዩ መታጠቢያ ባነጻ፣ ልብሴ እንኳ እስኪጸየፈኝ ድረስ፣ በዐዘቅት ውስጥ ታሰጥመኛለህ። “መልስ እሰጠው ዘንድ፣ እሟገተውም ዘንድ፣ እርሱ እንደ እኔ ሰው አይደለም። በሁለታችን ላይ እጅ የሚጭን፣ በመካከላችንም የሚዳኝ ቢኖር፣ ግርማው እንዳያስፈራኝ፣ እግዚአብሔር በትሩን ከእኔ ላይ ቢያነሣ፣ ሳልፈራው በተናገርሁት ነበር፤ አሁን ባለሁበት ሁኔታ ግን፣ አልችልም።” ኢዮብ 9:18-35
Показать все...
⭕️ ኢየሱስ ➭ ሕይወትን የሚሰጥ መንፈስ [ Jesus ➭ a life giving spirit ] °°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°° 🔖 ስለዚህ፣ “የመጀመሪያው ሰው አዳም ሕያው ነፍስ ሆነ” ተብሎ ተጽፎአል፤ የኋለኛው አዳም ግን ሕይወትን የሚሰጥ መንፈስ ሆነ። 1 ቆሮንቶስ 15:45 📌 ሐዋርያው ጳውሎስ ከላይ በቀረበው ክፍል ውስጥ ሊናገር የፈለገው ስለምንድነው ?? ስለ መንፈስነት ወይስ ስለ ሕይወት ሲጪነት ?? መልሱን ለማግኘት የክፍሉን አውድ መመልከት ከበቂ በላይ ነው ። በዚህ ክፍል እየተወራ ያለ አንድ አብይ ርዕሰ ጉዳይ አለ ፣ ይሄም የሙታን ትንሣኤ ነው ። በዚህ ክፍል እየተወራለት ያለው ትንሳኤ ደግሞ አካላዊ የሆነ ትንሳኤ ነው ። ጳውሎስ ስለ አካላዊ ትንሳኤ እየተናገረ ድንገት ስለ መንፈስነት ሊናገር እንዴት ይችላል ?? ከላይ እና ከታች ያሉ ቁጥሮችን መመልከት የዚህን ክፍል ሀሳብ ይበልጥ እንድንረዳ ይረዳናል ። 🔖 ክርስቶስም ካልተነሣ እምነታችሁ ከንቱ ነው፤ እናንተም እስከ አሁን ድረስ ከነኀጢአታችሁ አላችሁ ማለት ነው። እንዲህም ከሆነ፣ በክርስቶስ ያንቀላፉት ጠፍተዋል ማለት ነው። 1 ቆሮንቶስ 15:17-18 📌 በዚህ ክፍል እንደተገለጸው የክርስቶስ ትንሳኤ ለመንፈስ ሆነ ለአካል ትንሳኤ መሰረት መሆኑን ነው ። ክርስቶስ ባይነሳ ኖሮ እኛ መፅደቅ አንችልም ፣ በክርስቶስ የሞቱትም አይነሱም ማለት ነው ። ይሄንን በመመልከት ጳውሎስ ለምን ኋላኛውን አዳም ክርስቶስን "ሕይወትን የሚሰጥ መንፈስ" በሚል ቃል እንደገለፀው መረዳት እንችላለን ። 🔖 የእግዚአብሔር እንጀራ እርሱ ከሰማይ የሚወርድ፣ ለዓለምም ሕይወትን የሚሰጥ ነውና።” ... ኢየሱስም እንዲህ አላቸው፤ “የሕይወት እንጀራ እኔ ነኝ፤ ወደ እኔ የሚመጣ ከቶ አይራብም፤ በእኔም የሚያምን ፈጽሞ አይጠማም። ... ከሰማይ የወረደ ሕያው እንጀራ እኔ ነኝ፤ ማንም ሰው ከዚህ እንጀራ ቢበላ ለዘላለም ይኖራል፤ ይህም እንጀራ፣ ለዓለም ሕይወት እንዲሆን የምሰጠው ሥጋዬ ነው። ዮሐንስ 6:33, 35, 51 📌 ጳውሎስ "ሕይወትን የሚሰጥ መንፈስ ሆነ" ያለው ይሄንን "ከሰማይ የወረደ ሕያው እንጀራ" ነው ። ኢየሱስ "እንጀራ" የሚለውን ቃል የተጠቀመው "የሕይወት" የሚለውን ቃል ለማጉላት እንደሆነ እንደዚሁ ጳውሎስ "መንፈስ" የሚለውን ቃል የተጠቀመው "ሕይወትን የሚሰጥ" የሚለውን ቃል ለማጉላት ነው ። ኢየሱስ እንጀራ አይደለም መንፈስም አይደለም ፤ ነገር ግን የሕይወት እንጀራ እና ሕይወትን የሚሰጥ መንፈስ ነው ። ኢየሱስ ከሰማይ ስለወረደ የሕይወት እንጀራ ሲናገር እያመለከተ ያለው ሥጋውን ከሆነ ጳውሎስም ሕይወትን ስለሚሰጥ መንፈስ ሲናገር እያመለከተ ያለው የክርስቶስን ክቡር ሥጋ ነው ። "ሆነ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ምንን ነው ?? ቃል ሥጋ(ሰው) ከመሆኑ በፊት መንፈስ እንደነበረ ግልፅ ነው ፤ ስለዚህ መንፈስ ሆነ ሊባል አይችልም ። የተፈለገው መንፈስ ከሆነማ ኢየሱስ ከመወለዱ በፊት በነበረበት ምንነት ሕይወትን መስጠት ይችል ነበር ፤ ነገር ግን ለዓለም ሕይወት እንዲሆን የተፈለገው ሥጋና ደም ነበር ። የክርስቶስ ሥጋና ደም ሕይወትን የሚሰጥ ነው ። ጳውሎስ ኢየሱስን ምን ብሎ ይግለፀው ታዲያ ?? ሕይወትን የሚሰጥ ሰው ?? ሕይወትን የሚሰጥ ሥጋ ?? ወይስ ሕይወትን የሚሰጥ መንፈስ ?? ከእነዚህ የትኛው ነው "ሕይወትን የሚሰጥ" የሚለውን ሀሳብ የሚያጎላው ?? የሕይወት እስትንፋስ ወደ ሰው ውስጥ ሲገባ ሙት የሆነውን አካል እንደሚያነቃ ፣ የሰውን መንፈስ የሚያነቃ ሙታንን የሚያስነሳው ኢየሱስ ነው ። "መንፈስ" የሚለውን ቃል መናፍስት ላልሆኑ ነገሮች እንዴት መጠቀም እንደሚቻል የሚያውቁ ሰዎች የማወራው ሀሳብ የሚገባቸው ይመስለኛል ። 📌 የተሰቀለው ፣ የሞተው ፣ የተቀበረው ፣ በሦስተኛው ቀን ከሙታን የተነሳው ፣ በክብር አርጎ በአባቱ ቀኝ የተቀመጠው እና በመላእክት ታጅቦ በክብር የሚመለሰው ክርስቶስ ኢየሱስ እርሱ ፦ ➭ የሕይወት ውሀ ➭ የሕይወት እንጀራ ➭ ሕይወትን የሚሰጥ መንፈስ ነው ።
Показать все...
👍 2
Repost from N/a
Показать все...
🎼CHANNEELII FAARFANNAA🎼
🏐CHANNELII KUBBAA🏐
✨DINQISIISOO ADDUNYAA✨
▷ CHANNELII WALALOO ◁
📚CHANNELII BARNOOTAA📚
😃CHANNELII KOOMEEDII😄
▶ 𝐇𝐔𝐍𝐃𝐀 𝐁𝐀𝐊𝐊𝐀 𝐓𝐎𝐊𝐊𝐎𝐓𝐓𝐈 ◀
▹𝐅𝐫𝐞 𝐩𝐫𝐨𝐦𝐨𝐭𝐞◃
ድንቅ የትንሣኤ መዝሙሮችን መግኘት ከፈለጉ ቸነሉን ይቀላቀላሉ 👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/+wyGe8GycEz00NGRk https://t.me/+wyGe8GycEz00NGRk 👇👇👇👇👇👇👇
Показать все...
joined channel 🈴
View channel 👀