cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

አማራ ሚዲያ ማዕከል Amhara media center

Больше
Рекламные посты
17 085
Подписчики
Нет данных24 часа
-607 дней
-30030 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

Фото недоступноПоказать в Telegram
የአማራ ፋኖ ወሎ እዝ በፋኖ ብቴ እና በፋኖ ጌትዬ ግዛው በመሩት ልዩ ኦፕሬሽን ዛሬ ከለሊቱ 8:00 ጀምሮ የዋድላ ወረዳ ልዩ ቦታው ኮን እና አካባቢውን ገብቶ ሙሉ በሙሉ በመያዝ ከ17 በላይ አድማ ብተና ሲደመሰስ ከ12 በላይ የአገዛዙ ሰራዊት ተማርኳል
Показать все...
👍 31 1
15/09/16 ዓ.ም 🔥#ደሴ_ወሎ‼️ በትናትናው ዕለት የደበቡ ወሎ ዞን መቀመጫ የሆነችውን ደሴ ከተማ ጦሳ ተራራ ላይ ነበልባሉ የአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ በመግባቱ ምክንያት በከባድ መሳሪያ የታገዘ ውጊያ መካሄዱን  መዘገባችን ይታወሳል። አሁን ኦፕሬሽን የሰሩት ነበልባሎች ጦሳ ተራራ ላይ  ሲርመሰመስ የነበረውን የአሸባሪው ቡድን ተላላኪ የሆነውን የመከላከያ ሰራዊት እና ተተክሎ የነበረውን #የድሮን_መቆጣጠሪያ ነበልባሉ ፋኖ ከጥቅም ውጭ በማድረግ በድል እንደተመለሱ ለንስር አማራ ገልፀዎል💪 #እናሸንፋለን💪 #አማራ_ላይጨርስ_አይጀምርም‼️ #ድል_ለክንደነበልባሉ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
Показать все...
👍 9
ውባንተ ተራራ ታሪክ ተሰራ! ገላውዲዎስ ከተማ ዳር ላይ የሚገኘው ተራራ እዛው ቦታው ላይ በጀግንነት በተሰዋው ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ስም "ውባንተ ተራራ" ተብሎ መሰየሙ ይታወቃል። በትናንትናው እለት የውባንተ የትግል ልጆቹ ታሪክ ሰርተውበታል። "ሜ/ጀ ውባንተ አባተ ተወርዋሪ ክፍለ ጦር" የሚከተለውን ግዙፍ ድል ተጎናፅፏል። ከጠላት ጦር የተደመሰሱ:- #ሻለቃ ጌታቸው ሰኢድ መሐመድ #አስር አለቃ ፀጋየ ሃይላይ ታረቀ #ምክትል አስር አለቃ ጣሂር ኢሌም ገመዳ #ከሰማንያ በላይ እግረኛ የአገዛዙ ጦ*ር ምርኮኞች:- አንድ መቶ አለቃ እና አንድ ሻምበል መሪ ጨምሮ 30 በላይ ምርኮኛ የውባንተ ተወርዋሪ ክፍለ ጦር የደመሰሰው የአገዛዙ ሰራዊት "ሰሜን ምእራብ እዝ፣ 503 ኮር፣ 78ኛ ክፍለ ጦር፣ አምስተኛ ሬጅመንት መሆኑ ታውቋል። ይህ የአገዛዙ ሃይል ሙሉ ለሙሉ ከጥቅም ውጭ ሆኗል። አንድ ልዩ " የሳምሪ" ሰላይ ኦፒ በቁጥጥር ስር ውሏል። በተደረገበት ምርመራ ትግረኛን ጨምሮ አራት ቋንቋ የሚናገር እብድ መስሎ የኦፒ( አቅጣጫ ጠቋሚ አስተኳሽ) አገልግሎት ሲሰጥ ነው በንስር አይናማ ገበሬ ወገን ቁጥጥር ስር የዋለ። የፋኖ አመራሮች እንደገለፁልን፤ ቁስለኛ ምርኮኞችን ለህክምና ስናበቃቸው ከተባልነው በተቃራኒ አግኝተናቹሃል፣ በፋኖ ምርኮ አያያዝ በጣም ተገርመናል እያሉ ምስጋናቸውን ደስታቸውን በእ*ንባ ጭምር መግለፃቸውን አብራርተዋል። በትናንትናው ዘገባ እንደተገለፀው ይህ ትልቅ ድል የተመዘገበው በጎጃም መስመር ተጨማሪ የአገዛዙ ጦር ወደ ገላውዲዎስ አቅጣጫ እንዳይመጣ በማንችሎት የሚመራው የወገን የጎጃም አማራ ፋኖ በአርብ ገብያ በኩል ትልቅ ገድል በመፈፀም በር በመዝጋቱ ነው። የፋኖ ትግል ቅንጅት እመርታ የተመዘገበት ድል ነው። ማሸነፍ ብቸኛው መዳኛችን ነው! ድል ለአማራ ፉኖ! ድል ለአማራ ህዝብ!
Показать все...
👍 29
Фото недоступноПоказать в Telegram
ሰበር የድል ዜና! ..‼️‼️ ደቡብ ጎንደር አርብ ገበያ ከተማ በፋኖ ቁጥጥር ስር መግባቷ ተሰማ! የአማራ ፋኖ በጎንደር የሜጀር ጄነራል ውባንተ አባተ ክ/ጦር አርብ ገበያ ከተማን መቆጣጠሩን አረጋግጠዋል። ከተማዋ በፋኖ እጅ የገባችው ትናንት ግምቦት 14/2016 ዓ/ም ሲሆን፡ በውጊያው ከ20 በላይ ምርኮኛ የገዢው ቡድን ወታደሮችና በርካታ ቁጥር ያለው የጦር መሣሪያ በፋኖ መማረኩንም ነው የጎንደር ዘጋቢዎቻችን ያረጋገጡት። ====================== አዲስ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ Telegram: https://t.me/oneamhara2 YouTube: https://youtube.com/@oneamharamedia Twitter: One__amhara Email: [email protected]
Показать все...
6👍 4
ዛሬ አዳሩን በደሴ ከተማ ከባድ ውጊያ መካሄዱ ተሰማ! የደቡብ ወሎ ዞን መቀመጫ በሆነችው ደሴ ከተማ ጦሳ ተራራ ላይ በከባድ መሣሪያ የታገዘ ውጊያ መካሄዱን የአማራ ድምፅ ሚድያ በአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ የኮማንዶ አዛዡ ፋኖ ዮሴፍ አስማረን በማነጋገር ለማረጋገጥ ችሏል። በጦሳ ተራራ አቆራርጦ ወደ ከተማዋ ዘልቆ መግባት የቻለው አንድ የኮማንዶ ሻለቃ ፋኖ በርካታ የገዢው ቡድን ወታደሮች ላይ እርምጃ መውሰዱን ኮማንዶ ዮሴፍ ጨምሮ ገልጿል። አጥቢያ ለሊት ስድስት ሰዓት ጀምሮ እስከ ለሊቱ ስምንት ገደማ ድረስ በዘለቀው ውጊያ ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ የአገዛዙ ወታደሮች ሙትና ቁስለኛ መሆናቸው ታውቋል። ፋኖዎች መስራት የሚፈልጉትን ስራ ፈፅመው ጦሳ ተራራን ለቀው መውጣታቸው ሲገለፅ፡ ነገር ግን አገዛዙ እስከ ንጋት ድረስ አከባቢውን በከባድ መሣሪያ ሲደበድብ ማደሩንም የደሴ ከተማ ነዋሪዎች  ገልፀዋል። ድል ለአማራ ፋኖ! ድል ለአማራ ህዝብ!
Показать все...
12👍 4🔥 1😁 1
Фото недоступноПоказать в Telegram
ሰበር ዜና-የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ⨳⨳⨳ የማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ አካል የሆነው ቋራ ኦሜዳድ ክፍለጦር ቋራ ወረዳን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠረ። ክፍለጦሩ አዳሩን እልህ አስጨራሽ ውጊያ ሲያደርግ ያደረ ሲሆን በመጨረሻም ሶስት ካፖችን መደምሰስ ችሏል። አሶል አካባቢ የሚገኘ የሚሊሻ እና የፀረ ሽምቅ ካፕ፣ ሽመልእግር መውጫ የሚገኝ የአድማ ብተና ካፕ እና አለሙ በር አካባቢ የሚገኝ የመከላከያ ሐይል ካፕ ሙሉ በሙሉ የተመቱ ሲሆን አድማ ብተና፣ፀረሽምቅ እና ሚሊሻ እጅ የሰጠው እጅ ሰጥቶ የተረፈው ተረሽኖል ያለው የክፍለጦሩ አዛዥ እራሱን የመከላከያ ሐይል ብሎ የሚጠራው ገዳይ ቡድን ከተመታው እና ከተማረከው የተረፈው ካፑን ጥሎ በመፈርጠጥ ወደ ጎረቤት ሐገር ሱዳን ተጠግቷል ብሏል። በአሁኑ ሰዓት ወደ ኢትዮጵያ በኩል ያለው መስመሩ የተቋረጠበት ሲሆን አልጣሽ ፓርክ ከመግባት እና ወደ ጎረቤት ሐገር ከመሻገር የዘለለ አማራጭ የለውም ብሏል። የነብስ አውጭኙን በከባድ መሳሪያ ከርቀት እየተኮሰ እየፈረጠጠ እንደሚገኝ እና ፋኖም እየተከተለ እያሳደደው እንደሆነ ሻለቃ ሸጋው ጌታቸው ለሚዲያችን ተናግሯል። በተልዕኮው በቋራ ኦሜዳድ ክፍለጦረ ስር የሚገኙ 100 አለቃ ደጀኔ ብርጌድ፣ ነብሮ ብርጌድ እና ዳግማዊ ቴውድሮስ ብርጌድ እየተሳተፋ ይጋኛል ሲል ሻለቃው ተናግሯል። መረጃው የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ነው! ግንቦት 13/2016 ዓ/ም ድል ለአማራ ህዝብ! ድል ለአማራ ፋኖ!
Показать все...
👍 7
የአማራ ፋኖ ጎንደር እዝ ትናንት በደቡባዊ ጎንደር በነበረው አውደ ውጊያ በሻለቃ ፀዳሉ ደሴ የሚመራዉ  ጀነራል ተገኝ ክፍለ ጦር ጉና በየጌምድር ግንባር ከፈተኛ ድል አሰመዝግቧል። ሌኛዉ የሻለቃ ተሾመ የሚመራዉ ጣይቱ ከፍለ ጦር በእሰቴ ግንባር  በ3 ቦታ ከጠላት ጋር ሲፋለም ዉሏል  ።
Показать все...
13/09/16 ዓ.ም ኤርፖርቱ በፋኖ እጅ ገብቷል! በላሊበላ ከተማ እና በላሊበላ አየር ማረፊያ ከባድ ውጊያ እየተካሄደ ነው! በላሊበላ ኤርፖርትና በከተማዋ ዙሪያ ዛሬ ግንቦት 13/2016 ዓ/ም ከንጋት ጀምሮ በገዢው ቡድን ወታደሮች እና በላስታ ፋኖዎች መካከል በከባድ መሣሪያ የታገዘ ውጊያ እየተካሄደ መሆኑን  አረጋግጠዋል። ዛሬ ከንጋቱ 12 ሰዓት ገደማ ጀምሮ በሰሜን ወሎ ዞን ላሊበላ ኤርፖርትና ላሊበላ ከተማን ጨምሮ በላስታ ወረዳ ስር ባሉ በአሸተን፣በቀጭን አበባ ፣ በቤተ አምበሳ ፣ በጣርስታ፣በሽምብርማና በሲመኖ አከባቢዎች ላይ በከባድ መሣሪያ የታገዘ ውጊያ እየተካሄደ መሆኑን የአማራ ፋኖ በወሎ ዕዝ የአሳምነው ፅጌ ክ/ጦር ዘመቻ መምሪያ ኃላፊ ፋኖ ታዘበው ሻምበል  ገልጿል። ከንጋት ጀምሮ እስካሁን እየተደረገ ባለው ውጊያ የብልፅግና ፓርቲ ወታደሮች ከባድ ኪሳራን ያስተናገዱ ሲሆን፡ ሙትና ቁስለኛ ወታደሮቹን በሁለትና ሦስት አምቡላንሶች እያነሳ ወደ ላሊበላ ከተማ እያጋዘ መሆኑንም ፋኖ ታዘበው ጨምሮ ገልጿል። የፋኖን ክንድ መቋቋም ያልቻለው የገዢው ቡድን ወታደር፡ ታሪካዊ ቅርሶች ባሉበት አከባቢ ከባባድ መሣሪያዎችን እየወረወረ መሆኑንም የአከባቢው ነዋሪዎች  ተናግረዋል። ከንጋት ጀምሮ ውጊያ ባልተካሄደባቸው የብልባላ እና የአይና ቡግና አከባቢዎች በመድፍ እየተደበደቡ ሲሆን በዚህም ብልባላ ጊዎርጊስን ጨምሮ ሌሎች ታሪካዊ ቅርሶች አደጋ ላይ መውደቃቸውን ነው የአከባቢው ነዋሪዎች ጨምረው የገለፁት። በላሊበላ ከተማ መካልት ተብሎ በሚጠራው አከባቢ የተጠመደው መድፍ የአይናቡግና እና የብልባላ አከባቢዎችን እየደበደበ ሲሆን በዚህም የመድፉ ቅምቡላ በታሪካዊው ብልባላ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን በቅርብ ርቀት እያረፈ ነው ተብሏል። በተመሣሣይ በከተማዋ ፖሊስ ጣቢያ ተብሎ በሚጠራው አከባቢ የተጠመደው ከባድ መሣሪያ ደግሞ በአሸተን ማርያም፣ በቀንቀኒት ሚካኤል እና በቤተአምበሳ ማርያም ዙሪያ ያሉ አከባቢዎችን እየደበደበ ሲሆን በዚህም ቅርሶቹ ላይ ከባድ አደጋ መደቀኑም ተነግሯል። ከአዲስ አበባና ሌሎች አከባቢዎች ወደ ላሊበላ የሚደረገው መደበኛ የአየር በረራ የተቋረጠ ሲሆን ኤርፖርቱ በፋኖ እጅ መግባቱንም የክ/ጦሩ ዘመቻ መምሪያ ኃላፊ  ገልጿል። በአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ የላስታ አሳምነው ፅጌ ክ/ጦር ፋኖ ከሁለት ቀናት በፊት በዋግኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ጋዝጊብላ ወረዳ ከአስ ከተማ በቅርብ ርቀት የምክትል ኢታማዦር ሹሙ ጄነራል አበባው ታደሰና የጄነራል ዘውዱ በላይ ትውልድ ቀየ በሆነችው አዲ በር ተብላ በምትጠራው አከባቢ ላይ ባደረገው ውጊያ በርካታ የገዢው ቡድን ወታደሮችን ሲገደል ከ70 በላይ የሚሆኑት ደግሞ ማቁሰሉን  ውጊያውን የመሩ የፋኖ አዛዦችን ዋቢ በማድረግ መዘገባችን አይዘነጋም። ድል ለአማራ ፋኖ! ድል ለአማራ ህዝብ!
Показать все...
👍 14 2
🔥#ጎንደር_ቆራ…‼️ 13/09/16 ዓ.ም የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ አካል የሆነው ቋራ ኦሜዳድ ክፍለጦር ቋራ ወረዳን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠረ! ክፍለጦሩ አዳሩን እልህ አስጨራሽ ውጊያ ሲያደርግ ያደረ ሲሆን በመጨረሻም ሶስት ካምፖችን መደምሰስ መቻሉን የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ቃል አቀባይ ገልጿል። አሶል አካባቢ የሚገኘ የሚሊሻና የፀረ ሽምቅ ካምፕ፣ ሽመልእግር መውጫ የሚገኝ የአድማ ብተና ካመሰፕ እና አለሙ በር አካባቢ የሚገኝ የመከላከያ ኃይል ካምፕ ሙሉ በሙሉ የተመታ ሲሆን አድማ ብተና፣ ፀረሽምቅና ሚሊሻ እጅ የሰጠው እጅ ሰጥቶ የተረፈው ተደምስሷል ያለው ደግሞ የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ቋራ ኦሜድላ ክፍለጦር አዛዥ ፋኖ ሸጋ ጌታቸው ነው። የክፍለጦሩ አዛዥ ጨምሮ እንደገለጸውም ራሱን የመከላከያ ኃይል ብሎ የሚጠራው ገዳይ ቡድን ከተመታው እና ከተማረከው የተረፈው ካምፑን ጥሎ በመፈርጠጥ ወደ ጎረቤት ሀገር ሱዳን አቅጣጫ ፈርጥጧል ብሏል። በአሁኑ ሰዓት ወደ ኢትዮጵያ አቅጣጫ ያለው መስመሩ የተቋረጠበት ሲሆን አልጣሽ ፓርክ ከመግባትና ወደ ጎረቤት ሱዳን ሀገር ከመሰደድ የዘለለ አማራጭ የለውም ብሏል። የነብስ አውጭኙን በከባድ መሳሪያ ከርቀት እየተኮሰ እየፈረጠጠ እንደሚገኝ እና ፋኖም እየተከተለ እያሳደደው እንደሆነ ሻለቃ ሸጋው ጌታቸው ተናግሯል። በተልዕኮው በቋራ ኦሜዳድ ክፍለጦር ስር የሚገኙ 100 አለቃ ደጀኔ ብርጌድ፣ ነብሮ ብርጌድ እና ዳግማዊ ቴውድሮስ ብርጌድ እየተሳተፋ ይጋኛል ሲል ሻለቃው ተናግሯል። #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
Показать все...
👍 26