cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

️️️️️𝗙𝗔𝗡𝗔 𝗧𝗩 (ፋና) 🇪🇹

This is FANA Media and Communication Corporate’s official Telegram channel. For more updates please visit https://t.me/fana_televisions #ሼር 🙏 #በማድረግ_አጋርነታችሁን_አሳዩን ሀሳብ ወይም መረጃ ለማቀበል @FANA_TV_BOT https://t.me/joinchat/WC9-gid0rxB-S4Ac

Больше
Рекламные посты
12 018
Подписчики
-1224 часа
+167 дней
+7030 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

00:54
Видео недоступноПоказать в Telegram
IMG_0841.MP49.89 MB
01:08
Видео недоступноПоказать в Telegram
ጀምሯል
Показать все...
IMG_0842.MP413.43 MB
02:55
Видео недоступноПоказать в Telegram
ከዱባይ ቀጥታ ከፋና ቲቪ
Показать все...
IMG_0829.mp463.73 MB
ደማቅ እሑድ ጠዋት በወዳጅነት ፓርክ ቁጥር 2 - በምስል
Показать все...
ዛሬ ማለዳ ከአፍሪካ ታላላቅ የቀድሞ የእግር ኳስ ተጫዋቾች ጋር አስደሳች የወዳጅነት ጨዋታ አድርገናል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)
Показать все...
👍 1
Фото недоступноПоказать в Telegram
ከንቲባ አዳነች አቤቤ የሱዊዝ ዲያግኖሲስ ማዕከልን ጎበኙ አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የሱዊዝ ዲያግኖሲስ ማዕከልን ጎብኝተዋል፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ የሚገኘውን የሱዊዝ ዲያግኖሲስ ማዕከል መጎብኘታቸውን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ አስታውቀዋል፡፡ የሕክምና ማዕከሉ ከሚሰጣቸው አገልግሎቶች ባሻገር አዲስአበባን የጤና ቱሪዝም ማዕከል ለማድረግ የተጀመረውን ራዕይ ለማሳካት የሚያግዝ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ በቀጣይ በጤናው ዘርፍ… https://www.fanabc.com/archives/251797
Показать все...
የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ  የክብር አምባሰደር የሆኑት አብይ እና ዳኒ መንግስቱ /መንትዮቹ/ዩኒቨርሲቲ በመውጫ ፈተና 86.13% ማሰለፍ ተችሏል:ሲሉ ለፋና ቲቪ ተናግረዋል። ** ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በትምህርት ሚኒስቴር አዘጋጅነት በ2016 ዓ.ም ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የቅድመ ምረቃ ፕሮግራም ተማሪዎች በተሰጠው የመውጫ ፈተና 86.13% አሰልፏል። ይህ ውጤት እንዲመዘገብ የበኩላችሁን አስተዋጽኦ ያደረጋችሁት አካላት በሙሉ በተለይም ዲኖች፣ ዳይሬክተሮች፣ አስተባባሪዎች፣ የትምህርት ክፍል ኃላፊዎች፣ የአይሲቲ ባለሙያዎች፣ የዩኒቨርሲቲው ሠራተኞች፣ የተማሪዎች አደረጃጀት፣ ባለድርሻ አካላትና ሌሎችንም የዩኒቨርስቲው አስተዳደር ላቅ ያለ ልባዊ ምስጋና ያቀርባል። ተማሪዎችና የተማሪ ወላጆች በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ! አስተያየት መረጃ  ካሎት @FANA_TV_BOT 👈ያድርሱን 🇪🇹🇪🇹🇪🇹ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇  @fana_televisions @fana_televisions
Показать все...
1.33 MB
👏 1
Фото недоступноПоказать в Telegram
ዩኒቨርሲቲዎች የቀጣይ ዓመት የምግብ በጀት ካልተስተካከለላቸው ተማሪዎችን መቀበል እንደማይችሉ አስታወቁ ማረሚያ ቤቶችም ታራሚዎችን መመገብ እንደከበዳቸው ተነግሯል በተለያዩ የአገሪቱ ከተሞች በመንግሥት ተገንብተው ተማሪዎችን በራሳቸው ወጪ እያስተናገዱ ያሉ ዩኒቨርሲቲዎች፣ እንዲሁም የፌደራል ማረሚያ ቤቶች በቀጣይ ዓመት የሚመደበው የምግብ በጀት ካልተስተካከለ ምግብ ማቅረብ አዳጋች እንደሚሆንባቸው አስታወቁ፡፡ዩኒቨርሰቲዎች ተማሪ ለመቀበል የማይችሉበት ደረጃ እንደሚደርሱ ተናግረዋል፡፡ መንግሥት በየዓመቱ መጨረሻ ለመጪው በጀት ዓመት ለተቋማት የሚደለድለውን ዓመታዊ በጀት ተከትሎ፣ በርካታ ዩኒቨርሲቲዎች ጥያቄ ሲያቀርቡበት የኖረውና ለአንድ ተማሪ የሚመደብ የአንድ ቀን ወጪ 22 ብር እስካሁን መልስ ማግኘት አልቻለም፡፡ በተመሳሳይ በማረሚያ ቤቶች ለታራሚዎች የሚቀርበው ገንዘብ በቂና ጥራት ያለው ምግብ ለማቅረብ መቸገራቸውን ገልጸዋል፡፡ አስተያየት መረጃ  ካሎት @FANA_TV_BOT 👈ያድርሱን 🇪🇹🇪🇹🇪🇹ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇  @fana_televisions @fana_televisions
Показать все...
👍 5
መከላከያ ሠራዊት ኢትዮጵያን ከመጠበቅ ባሻገር ለሀገሪቱ ስፖርት ትልቅ ሚና እየተጫወተ ይገኛል - ሌተናል ጀነራል አለምሸት ደግፌ ************* መከላከያ ሠራዊት ኢትዮጵያን ከመጠበቅ ባሻገር ለሀገሪቱ ስፖርት ትልቅ ሚና እየተጫወተ እንደሚገኝ ሌተናል ጀነራል አለምሸት ደግፌ ተናግረዋል፡፡ መቻል የኢትዮጵያን ስም በዓለም አደባባይ ከፍ አድርገው ያስጠሩ ድንቅ ስፖርተኞች መፍለቂያ መሆኑንም ሌተናል ጀነራሉ ገልጸዋል፡፡ መነሻውን እና መድረሻውን መስቀል አደባባይ ያደረገው "መቻል ለኢትዮጵያ" የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ተካሂዷል። “ስፖርት ጤናማ እና ብቁ ዜጋ ለመፍጠር ወሳኝ ነው” ያሉት የጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ወታደራዊ አማካሪ እና የተኩስ አመራር ሃላፊ ሌተናል ጀነራል አለምሸት ደግፌ፤ በኦሎምፒክ የመጀመሪያ ወርቅ ለኢትዮጵያ እና ለአፍሪካ ያስገኘው ሻምበል አበበ ቢቂላ የመቻል ስፖርት ክለብ ትሩፋት እንደሆነ ጠቀሰዋል። ኢትዮጵያ በተለያዩ አህጉራዊ እና ዓለም አቀፋዊ የስፖርት ውድድር መድረኮች ለተቀዳጀቻቸው ድሎችም መቻል ስፖርት ከፍተኛ ድርሻ እንዳበረከተ አስታውሰዋል። የሀገር መከላከያ ሠራዊት የሀገር ሉዓላዊነትን ከማስጠበቅ ባሻገር የኢትዮጵያን ስም በዓለም አደባባይ ከፍ ያደረጉ ብርቅዬ አትሌቶችን እና እግር ኳስ ተጫዋቾችን ያፈራ ተቋም መሆኑንም ጠቅሰዋል ሲል ኢዜአ ዘግቧል። የመቻል 80ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ከሰኔ 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ይገኛል።
Показать все...
👍 1
Фото недоступноПоказать в Telegram
ትዝብት ከ ፋና ቲቪ ሳጠራ በዶማ ? አስተያየት መረጃ  ካሎት @FANA_TV_BOT 👈ያድርሱን 🇪🇹🇪🇹🇪🇹ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇  @fana_televisions @fana_televisions
Показать все...
Выберите другой тариф

Ваш текущий тарифный план позволяет посмотреть аналитику только 5 каналов. Чтобы получить больше, выберите другой план.