159
Подписчики
Нет данных24 часа
Нет данных7 дней
Нет данных30 дней
- Подписчики
- Просмотры постов
- ER - коэффициент вовлеченности
Загрузка данных...
Прирост подписчиков
Загрузка данных...
የ12ኛ ክፍል ፈተና እየተጓጓዘ ነው።
የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ወደ ሶማሊ ክልል ዞኖች እየተጓጓዘ ነው።
የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ከአዲስ አበባ ከተማ ወደሶማሊ ክልል መጓጓዝ ጀምሯል።
ትላንት የሶስት ዞኖች የቆራሃይ ፤ ኖጎብ እና ዶሎ ዞኖች የ12 ክፍል ተማሪዎች ፈተና ቀብሪደሃር ከተማ ገብቷል።
ፈተናውን የቆራሀይ ዞን ፖሊስ መምሪያ ከቀብሪዳሃር አየር ማረፊያ መረከቡን የሶማሊ ክልል ብዙሃን መገናኛ ኤጀንሲ አሳውቋል።
የ2012 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ከየካቲት 29/2013 ዓ/ም ጀምሮ ይሰጣል።
@reportsdaily