cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

Concise Education!

Concise Education ቻናል ለ Entrance ተፈታኞች ና ለዪኒቨርሲቲ ተማሪዎች ለትምህርታቸው አስፈላጊ የሆኑ አጋዥ ና መደበኛ የትምህርት ማቴሪያሎችን በ PDF ፤ በ PPT ፤ በ ፅሁፍ ፤ በፎቶ አማካኝነት ፋይሎችን የሚያቀርብ ትምህርታዊ ቻናል ነው።

Больше
Рекламные посты
43 997
Подписчики
-2524 часа
-1817 дней
-85430 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

📚 Jimma University 📚 Anthropology mid exam. ━━━━━━━━━━━━ 🎯 Join & Share      @Concise_Education 🎯 Contact & Ads   @Concise_bot ━━━━━━━━━━━━
Показать все...
👍 2
📚 Anthropology mid exam 2014. 📚 Hawassa University. ━━━━━━━━━━━━ 🎯 Join & Share      @Aconcise 🎯 Contact & Ads   @Concise_bot ━━━━━━━━━━━━
Показать все...
📚 Addis Ababa University Emerging Technology. 📚 Last year Mid Exam. 📚 Source - ATC 📌 Join and Share 👇👇👇 @Aconcise @Aconcise
Показать все...
📚 Jimma University 📚 Emerging Technology mid exam.  ━━━━━━━━━━━━ 🎯 Join & Share      @Concise_Education 🎯 Contact & Ads   @Concise_bot ━━━━━━━━━━━━
Показать все...
📚ANTHROPOLOGY MID EXAM. 📚 Helpful to assess your preparation. 📌 Join and share 👇👇👇 @Aconcise @Aconcise
Показать все...
📚 Jimma University. 📚 Civics Mid exam. ━━━━━━━━━━━━ 🎯 Join & Share      @Aconcise 🎯 Contact & Ads   @Aconcise_bot ━━━━━━━━━━━━
Показать все...
👍 1
📚 Emerging Technology. 📚 Mid Exam. 📌 Join and Share 👇👇👇 @Aconcise @Aconcise
Показать все...
📚 Addis Ababa University. 📚 Economics Mid Exam. 📌 Join and Share 👇👇👇 @Aconcise @Aconcise
Показать все...
👍 1
#Update የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ። የ2016 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆኗል። የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ሐምሌ 3 እስከ 5 ለማህበራዊ ሳይንስ ፤ ሐምሌ 9 እስከ 11/2016 ዓ/ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በበይነ መረብ (Online) እና በዩኒቨርሲቲ ውስጥ በወረቀት ይሰጣል። በወረቀት ላይ የሚፈተኑ የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 30-ሐምሌ 01/2016 ዓ/ም እንዲሁም የተፈጥሮ ሳይንስ ሐምሌ 6-7/2016 ዓ/ም ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገቡ ይሆናል። መረጃው የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ነው። @tikvahethiopia
Показать все...
👍 7
" የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን ይሰጣል " - ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ የ2016 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ፤ " ፈተናው ሙሉ በሙሉ በኦንላይን ለመስጠት ባይቻልም በክልሎች በተመረጡ ከተሞች ለመስጠት እየተሠራ ነው " ብለዋል። በሁሉም ክልሎች ያሉ የተመረጡ ተማሪዎች በኦንላይን ፈተናቸውን ይወስዳሉ ሲሉ አሳውቀዋል። ቀሪዎቹ ደግሞ በተለመደው አግባብ ፈተናቸውን እንደሚወስዱ ገልጸዋል። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዳይሬክተር ዶ/ር እሸቱ ከበደ በበኩላቸው ፤ ፈተናው በኦንላይን ለመሥጠት የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተሠራ ነው ብለዋል። ተማሪዎች በሙከራ ፈተና እንዲለማመዱ እንደሚደረግ ገልጸዋል። የአሰልጣኞች ስልጠና በመስጠት ተማሪዎች ተደጋጋሚ ስልጠና እንደሚሰጣቸው አመልክተዋል። ከቀጣይ ሳምንት ጀምሮ የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ይጀመራል ብለዋል። #MoE @tikvahethiopia
Показать все...
👍 3