OPTIMUM CRYPTO
Открыть в Telegram
661
Подписчики
Нет данных24 часа
Нет данных7 дней
Нет данных30 дней
Архив постов
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2014 የትምህርት ዘመን በመደበኛ የዲግሪ ትምህርት መርሃ-ግብር በትምህርት ሚ/ር መስፈርት መሠረት አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ ሚያዚያ 24 ቀን እና ሚያዚያ 25 ቀን 2014 ዓ.ም በተመደባችሁበት የዩኒቨርስቲው ካምፓስ ሪፖርት እንድታደርጉ ያሳውቃል፡፡
ተማሪዎችም ለምዝገባ ስትመጡ፣
ብርድልብስና አንሶላ፣
የስፖርት ትጥቅ
-የአስራ ሁለተኛ ክፍል ማጠቃለያ ፈተና ውጤት ዋናውንና ፎቶ ኮፒ፣
ስምንት ጉርድ ፎቶግራፍ ይዛችሁ መምጣት እንዳለባችሁ ያስታውቃል፡፡
በተጠቀሱት ቀናት ከአዲስ አበባ ውጪ ለሚመጡት ተማሪዎች በመርካቶ አውቶብስ ተራ፣ በላም በረት፣ በአቃቂ እና በአስኮ የመኪና መናኸሪያዎች በመገኘት ዩኒቨርስቲው የትራንስፖርት አገልግሎት ያቀርባል፡፡ ፡
ከተገለጸው ቀን በፊት ለሚመጡ ተማሪዎች ምንም ዓይነት አገልግሎት ዩኒቨርስቲው አይሰጥም፡፡
ለተጨማሪ መረጃ የዩኒቨርስቲን ድረገጽ https://portal.aau.edu.et/ ወይም www.aau.edu.et ማየት የሚቻል ሲሆን
ነዋሪነታችሁ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሆኖ ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች ሪፖርት የምታደርጉትና ስለ ዩኒቨርስቲው ገለጻ የምታገኙት ሚያዚያ 26 ቀን 2014 ዓ.ም መሆኑን ያሳውቃል፡፡
📚በጣም ብዙዎቻችሁ እየጠየቃችሁን ስለሆነ ዮኒቨርስቲዎቻችን ከመጀመሪያ ትውልድ ዩኒቨርስቲዎች እስከ 4ተኛው ትውልድ ድረስ አስቀምጠንላቹሃል ።
📊ለመሆኑ የዩኒቨርስቲዎች የ ትዉልድ ደረጃ ምንድነው?
የዩኒቨርስቲዎች የ ትዉልድ ደረጃ በ አመሰራርት የጊዜ ሂደት ዩኒቨርስቲዎችን በቅደም ተከትል እንደአንጋፋነታቸው የማስቀምጥ ሂደት ነው።ከተመሰረቱ ብዙ አመታትን ያስቆጠሩ ዩንቨርስቲዎች ብዙ ነገሮችን ያሟላሉ ተብሎ ስለሚታሰብ በብዙዎች ዘንድ ተመራጭ ያደርጋቸዋል
#በ1ኛ_ትውልድ
✔️ addis ababa university
✔️Arba Minch University
✔️Bahirdar University.
✔️University of Gondar
✔️Hawassa University
✔️Haramaya University
✔️Jimma University
✔️Mekele University
የሁለተኛ ትውልድ ዩኒቨርስቲዎች ፦
✔️ Dila University
✔️ Dire dawa University
✔️Jijiga University
✔️ Mede welabo University
✔️ASTU
✔️Debra Markos University
✔️Aksum University
✔️Debra Birhan University
✔️Wollega University
✔️Wollo University
✔️Mizan Teppi University
✔️Mekdela Amba University
✔️Ambo University
✔️ Semera University
✔️ kotebe motrop. University
#የ3ኛ ትውልድ ዩኒቨርስቲዎች
✔️Adigrat University
✔️Mattu University
✔️Woldia University
✔️Wolkite University
✔️Debratebor University
✔️Wachamo University
✔️Assosa University
✔️Aastu University
✔️Arsi University
✔️ Gambela University
✔️ bulehora University
✔️ walita sodo university
#በ4ኛ_ትውልድ_
✔️Jinka University
✔️Bonga University
✔️Worabe University
✔️Injibara University
✔️Debark University
✔️Mekdela Amba University
✔️Raya University
✔️Dembidolo University
✔️Selale University
✔️Oda Bultum University
✔️ Borna university
CREDIT : ዘ Campus
ንስር Academy ❗️
🦅ከፍ እንደ ንስር!
🔗SHARE 🔗SHARE
╔════════════╗
📚JOIN: @Neser_Academy
📚JOIN: @Neser_Academy
╚════════════╝ ⇲
📌የዩኒቨርሲቲዎችን ትክክለኛ ገፅ ብቻ በመከተል ከሀሰተኛ የዩኒቨርሲቲ ጥሪዎች እራሳችሁን ጠብቁ ፦
👉 ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/DDUniv/
👉 ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/Hawassa.University/
👉 አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/Addis-Ababa-University-496255483792611/
👉 ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/TheUniversityofGondar/
👉 ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/bduethiopia/?ref=page_internal&mt_nav=0
👉 አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/ArbaMinchUniversityCCD/?_se_imp=0ueaW0ZojpEObV9zR
👉 ሀረማያ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/HRMUNIV/
👉 ጅማ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/JimmaUniv/
👉 አርሲ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=357578986410375&id=100064748293256
👉 ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ፦https://m.facebook.com/pages/category/Education-website/Wolaita-Sodo-University-246568056057804/
👉 ዋቻሞ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/WachemoUniversity2008/
👉 ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://www.facebook.com/265529850297666/posts/1845133279003974/?app=fbl
👉 መደወላቡ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://www.facebook.com/141864125910414/posts/4794315817331865/?app=fbl
👉 ወለጋ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/pages/category/Education-website/Wollega-University-Corporate-Communications-2319182621440303/
👉 አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://www.facebook.com/234983083247967/posts/5141798579233035/?app=fbl
👉 ወራቤ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://www.facebook.com/2181225212102194/posts/3109977289226977/?app=fbl
👉 ቦረና ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/BoranaUniversityBRU/
👉 ቀብሪድሃር ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/pages/category/Education/Kebri-Dehar-University-306587496533329/
👉 ጂንካ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/pages/category/Education/Jinka-University-178538809733160/
👉 ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ፦ https://www.facebook.com/547073878695780/posts/5065885566814566/?app=fbl
👉 ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://www.facebook.com/1879460055640998/posts/3057857987801193/?app=fbl
👉 ወልዲያ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/WoldiaUniversity/
👉 ወሎ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/WolloUniversity111/
👉 ደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://www.facebook.com/1301588393256101/posts/5145148712233364/?app=fbl
👉 ኦዳቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/OBUEthiopia/
👉 አምቦ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/AmboUniversityofficial/
👉 ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/Mizan-Tepi-University-MTU-362390684253048/
👉 ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://www.facebook.com/614590095253065/posts/5432186613493365/?app=fbl
👉 ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://www.facebook.com/979926502053136/posts/5129611493751262/?app=fbl
👉 ሰመራ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://www.facebook.com/336146983089022/posts/5029908297046177/?app=fbl
👉 ኮተቤ ፦ https://www.facebook.com/792405150779154/posts/5397052686981021/?app=fbl
👉 ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://www.facebook.com/100064618752509/posts/386404006856888/?app=fbl
👉 መቱ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://www.facebook.com/330316734055129/posts/1468350973585027/?app=fbl
©Tikivah Ethiopia
ንስር Academy ❗️
🦅ከፍ እንደ ንስር!
🔗SHARE 🔗SHARE
╔════════════╗
📚JOIN: @Neser_Academy
📚JOIN: @Neser_Academy
╚════════════╝ ⇲
⭕️የ ዩኒቨርስቲ ምደባ ይፋ ተደርግዋል ‼️
የ 2013 12ኛ ክፍል ማለፊያ ነጥብ ላመጡ ተማሪዎች ዩኒቨርስቲ ምደባ ይፋ ተደርግዋል
ዩኒቨርሲቲ ምደባው ለማየት👇👇👇
✅Telegram bot👇👇👇
@moestudentbot
✅Google link👇👇👇👇
https://result.ethernet.edu.et
✳️ከ High school እስከ Campus አብረናችሁ ነን !
🔗SHARE 🔗SHARE
╔════════════╗
📚JOIN: @QesemAcademy
📚JOIN: @Qesem_9_12_bot
╚════════════╝
"በብዙ የሀገራችን ፊልሞች ላይ ስተተውን የምናዉቃት ሁለገቧ አርቲስት ዘነቡ ገሠሠ ከደቂቃዎች በፊት አርፋለች ። አርቲስቷ ባደረባት የጡት ካንሰር ህመም በህክምናም በፀበልም ስትረዳ መቆየቷ ይታወቃል። የቀብር ስርዓቱ ነገ ከ8:00 - 9:00 ሰዓት በቡልቡላ መድሀኒዓለም ቤተክርስትያን ይፈጸማል።"[ቶፕ መረጃ]
ንስር Academy ለቤተሰቦቿ እና ለአድናቂዎቿ መፅናናት ይመኛል!
"ሕያውን ከሙታን መካከል ስለ ምን ትፈልጋላችሁ? ተነሥቶአል እንጂ በዚህ የለም" የሉቃስ ወንጌል 24:5
እንኳን ለአምላካችን ጌታችን እና መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በዓል በሰላም አደረስዎት!❤️
#Update
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ፤ ከክልሉ ተጨማሪ ወደ መንግስት ዩኒቨርሲቲ እንዲገቡ የተወሰነላቸው 4339 ተማሪዎች በምን አግባብና ሂደት እንደሚመረጡ አሳውቋል።
4,339 ተማሪዎች 50 ፐርሰንት እና ከዛ በላይ ካመጡ ከክልሉ ሁሉም ዞኖች መካከል በውጤታቸው ቅደም ተከተል ይመረጣሉ ብሏል።
ይህ በዚህ እንዳለ ሌሎች 50 ፐርሰንት እና በላይ ውጤት አምጥተው ወደ ዩኒቨርስቲዎች መግባት ያልቻሉት ደግሞ በክልሉ መምህራን ኮሌጆቾ በመደበኛው የዲግሪ ኘሮግራም የመምህርነት ስልጠና እንዲጀምሩ ሰፋ ያለ ቁጥር ለመቀበል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ቢሮው አሳውቋል።
ሌላው መግቢያ ነጥብ ያላመጡ ተማሪዎች በመደበኛ ተማሪነት በድጋሜ ፈተና ይወስዳሉ የተባለው ሁሉንም የክልሉን ተማሪዎችን የሚያካትት ሲሆን ይህም በልዩ ሁኔታ ለአማራ ክልል ብቻ መሆኑ ተገልጿል።
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ወደ ዩኒቨርስቲዎች ሆነ ወደ መምህራን ኮሌጆቾ መግባት ያልቻሉት ተማሪዎች በቂ ዝግጅት አድርገው መፈተን እንዲችሉ የ2014 ዓም የ12ኛ ክፍል የፈተና ጊዜ እንዲራዘም ትምህርት ሚኒስቴርን ጠይቋል።
ትምህርት ሚኒስቴርም ቢሮው ባቀረበው ጥያቄ መሠረት ከመስከረም 2015 ዓ/ም በፊት ፈተናው እንደማይሰጥ ትላንት መወሰኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ገልጿል።
የክልሉ ተማሪዎች የ2014 የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከመስከረም 20 ቀን 2015 ዓ/ም ጀምሮ ባሉት ጊዚያት ሊሰጥ እንደሚችል አውቀው ተገቢውን ዝግጅት እንዲያደርጉ ቢሮው አሳስቧል።
መረጃውን ይፋ ያደረጉት ዶክተር ማተብ ታፈረ (የክልሉ ት/ቢሮ) ሀላፊ ናቸው።
©tikvahethiopia
📌 የ2014 ዓ.ም የዘንድሮ የ12ተኛ ክፍል ብሄራዊን ፈተና ከመስከረም 2015 ዓ.ም በፊት እንደማይሰጥ ተገለፀ !
📌ፈተናው ከ9ኛ ክፍል እስከ 12ተኛ ክፍል የሚያካትትና የኢኮኖሚክስ ሳብጀክትን እንደማያካትት መገለፁ የሚታወስ ነው ።
#ውሳኔ
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ በ2013 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ወስደው የዩኒቨርስቲ መግቢያ ውጤት ያላመጡ ተማሪዎችን አስመልክቶ ውሳኔ መተላለፉን አሳውቋል።
ከውሳኔዎቹ አንደኛው ከዚህ በፊት በተላለፈው የመቁረጫ ነጥብ መሰረት ወደ መንግስት ዩኒቨርስቲዎች መግባት ከቻሉት የክልሉ ተማሪዎች በተጨማሪ 4339 ተማሪዎች በመንግስት ዩኒቨርስቲዎች ቅበላ እንዲያገኙ ተወስኗል ብሏል።
እነዚህ 4339 ተማሪዎች እንዴት እና በምን አግባብ ቅበላ ሊያገኙ እንደቻሉ (የተበላሸ ውጤታቸው ተስተካክሎ ወይስ ሌላ ስለሚለው) ቢሮው ዝርዝር ማብራሪያ አልስጠም።
የክልሉ ትምህርት ቢሮ ሌላ ተላልፏል ያለው ውስኔ ፥ በ2013 የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስደው ወደ መንግስት ዩኒቨርስቲዎች የመግቢያ ነጥብ ያላሟሉ የክልሉ #ሁሉም_ዞኖች ተማሪዎች በ2014 ዓ.ም በሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በመደበኛ ተማሪነት (as regular students) መፈተን እንደሚችሉ ነው።
ቢሮው ፤ ትምህርት ሚኒስቴር የውጤት መቁረጫ ነጥብ ተወስኖ እና ያለፉት ተማሪዎች የዩኒቨርስቲ ምርጫ ፎርም የሚሞላበት የመጨረሻው ቀን ከተወሰነ በኋላ ከአማራ ክልል በተነሳ ቅሬታ መነሻነት ቅሬታውን አዳምጦ የዩኒቨርስቲ መግቢያ ጊዜው እንዲራዘም ማድረጉ ትልቅ መደማመጥ የተስተዋለበት ነበር ሲል ገልጿል።
" ይህም ለቀጣይ በመደማመጥ ላይ የተመሰረተ የሀገር ግንባታ ጉዟችን አንድ ማሳያ ነው ብለን እናስባለን " ሲል አክሏል።
የክልሉ ትምህርት ቢሮ ከተፈጠረው ችግር አኳያ ውሳኔው ያላረካቸው አካላት ሊኖሩ እንደሚችሉ ይገመታል ያለ ሲሆን የክልሉ ተማሪዎች በመደበኛ ተማሪነት የመፈተን እድሉን በድጋሜ ማግኘታቸውን እንደ ትልቅ አጋጣሚ አድርገው ለውጤታማነት እንዲጠቀሙበት አሳስቧል።
ምንጭ፡ቲክቫህ
🤯Only for Geniuses🤯
🗣ሰላም Geniusኦች እንዴት ናችሁ?
📡 ንስር INTERVIEW 🎤
❓እስኪ ደሞ አሁን ልምድ እንለዋወጥ?
🔰ንስር Academy ሰቀይ ተማሪዎችን INTERVIEW ለማረግ እና ልምድ ለመጋራት መረሃ ግብሯን ጨርሳለች!
➡️በመሆኑም በራሳቹ ጥረት ከ600💪 በላይ(including Civic) ያመጣቹ Geniusኦች ልምዳቹን ለ ትውልድ እንድታካፍሉ በማለት ንስር በትህትና ትጠይቃለች!☺️
🔥Interview ላይ ለመሳተፍ ከታች የተዘረዘሩትን መረጃዎች በማቀናጀት
@Neser_Academy_bot ላይ ላኩልን! ተባብረን ትውልድ እንቀይር!🤜🤛
➖Registration nō _ **
➖ Your PICTURE (Optional)
➖ @user name or Phone number
🤔 ውድ ቤተሰቦቻችን ሰቃዮቹን መጠየቅ የፍትፈልጉት ጥያቄ ካለ አሁኑኑ @Neser_Academy_bot ላይ አድርሱን?
🤗ሌላ ደግሞ ከ 600 በላይ ያመጡ ጓደኞች ካሏችሁ በመጠቆም በትተባበሩን ምስጋናችን ላቅ ያለ ነው።
ንስር Academy ❗️
🦅ከፍ እንደ ንስር!
🔗SHARE 🔗SHARE
╔════════════╗
📚JOIN: @Neser_Academy
📚JOIN: @Neser_Academy
#NE2014
ከትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በተገኘው መረጃ የ2014 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው።
ፈተናው የሚያጠቃልለው ከ9ኛ ክፍል እስከ 12ኛ ክፍል ሲሆን የ " ኢኮኖሚክስ " ትምህርትን እንደማያካትት ከአገልግሎቱ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
የፈተናው ቅድመ ዝግጅት እየተጠናቀቀ መሆኑን የሚገልፀው አገልግሎቱ፤ ከአሁን በኃላ ከINSA፣ ከብሄራዊ መረጃና ደህንነት እና ከፌዴራል ፖሊስ ጋር በመቀናጀት የፈተናውን ዝግጅት የሚጀምርበት ነው ብሏል።
በ2013 ዓ/ም ብሄራዊ ፈተና ከገጠሙ ችግሮች አንፃር የ2014 ዓ/ም ፈተና በምን መልኩ ነው የሚሰጠው ? እንዴትስ ከዚህ በፊት የገጠሙ ችግሮችን በሚፈታ መንገድ ፈተናው ይሰጣል በሚለው ላይ ውይይት እየተደረገ ነው ተብሏል።
እስካሁን የ2014 ዓ/ም ብሄራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ያልተገለፀ ሲሆን በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ላይ የሚሰራጩ መረጃዎች ትክክለኛ አይደሉም።
በሌላ በኩል፥ በ2013 ዓ/ም ፈተናቸውን የወሰዱና የመንግስት ዩኒቨርሲቱ መግቢያ ነጥብ ያስመዘገቡ ተማሪዎች እስካሁን (የዓመቱ 8ኛ ወር ገብቷል) ምደባቸው ይፋ ያልሆነ ሲሆን መቼ ይፋ እንደሚሆን የታወቀ ነገር የለም።
ከፈተናው ጋር በተያያዘ ለትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የቀረቡ ቅሬታዎች እየታዩ ሲሆን ከመነሻው ጅምሮ አጠቃላይ ቅሬታቸውን ያመለከቱ ወደ 30 ሺ የሚደርሱ ተማሪዎች እንደሆኑና እስከትላንት በስቲያ ድረስም ቅሬታዎች እየታዩ እንደነበር ተገልጿል።
ምደባን በተመለከተ ከቀናት በፊት የትምህርት ሚኒስቴር አመራሮች ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በላኩት መልዕክት ተማሪዎችና ወላጆች ለትንሽ ጊዜ እንዲታገሱ እና በማህበራዊ ሚዲያ ከሚሰራጩ ሀሰተኛ መረጃዎች እራሳቸውን እንዲጠብቁ መልዕክት ማስተላለፋቸው ይታወሳል።
🗣People Says :
''Find good people and leave the bad ones''
But I say, "Find the good In people and ignore the bad In them" because
''No one is perfect''
🗣ከቱርክ ታላላቅ ፀሀፊዎች ውስጥ አንዱ የሆነው መህመት አኪፍን ለማሳፈር አንድ ወጣት ሰዎች በተሰበሰቡበት እንዲህ ሲል ጠየቀው:
ሰውዬው :- "እርሶ የእንስሳ ሀኪም ኖት አሉ እውነት ነው አንዴ?"
አኪፍ :- "አው እውነት ነው ምንህን እያመመህ ነው" ሲል መለሰለት😳
ረመዳን ከሪም!
🎉የ አመቱ ምርጥ ጀማ DJ SCHOOL🎉
🗣ለ ሶስት ቀን ያህል በ ንስር Academy የ Telegram ቻናል ሲካሄድ የነበረው የ አመቱ ምርጥ ጀማ👨👦👦 ውድድር ውስጥ ከተሳተፉት 15 ትምህርት ቤቶች መካከል Dj School⚡️ በ 57 ላይክ አንደኛ ሁነው አጠናቀዋል።🤩
🎊በዚህም መሠረት DJ SCHOOL የአመቱ ምርጥ ጀማ ማዕረግ እና የ 200 MB አሸናፊ ሆነዋል።🎊
እንኳን ደስ አላቹ!🔥
ንስር Academy ❗️
🦅ከፍ እንደ ንስር!
🔗SHARE 🔗SHARE
╔════════════╗
📚JOIN: @Neser_Academy
📚JOIN: @Neser_Academy
╚════════════╝ ⇲
