cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

የረሱል ዑመቶች

#አላህ ለምን እና እንዴት አይባልም

Больше
Страна не указанаЯзык не указанКатегория не указана
Рекламные посты
217
Подписчики
Нет данных24 часа
Нет данных7 дней
Нет данных30 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

አላህ (ሱ,ወ) በማትችለው ሁኔታ ላይ አድርጎህ አይተውህም ๏ ህይወት በተለያዩ ነገሮች ስታስጨንቅህና ተስፋ ልታስቆርጥህ ትሞክራለች ትሞክራለች … ๏ ግን አንተ እሷን ትተህ የአላህን ንግግር ቅራና እያስተንተንክ ነፍስህን አረጋጋት ﴿لا نُكَلِّفُ نَفْساً إِلاَّ وُسْعَهَا﴾ " ነፍስን ችሎታዋን እንጂ አናስገድድም " [አዕራፍ 42] ↪ በህይወትህ ውስጥ ማለፍ የምትችለው ነገር እንጂ አንድም ነገር ከአቅምህ በላይ የሆነ ነገርን አላህ አያሸክምህም ๏ አቅሙ ሳይኖርህ ቀርቶ ሳይሆን አቅምህ የት እንደለ ስለመታውቀው ነው ⇨አታማርር ተስፋ አትቁረጥ ማለፍ ትችላለህ በአላህ ላይ ተመካና ህይወትህን ቀጥል ።
Показать все...
✍ ነብዩ[ ሰ.ዐ.ወ] ብርቱ ጥያቄን? የጠየቀው ሰው "ያ ሙሀመድ" አለው ሰማይን ከፍ ያደረገው ማን ነው? አሉት "አላህ ነው"አሉት "ያ ሙሀመድ" አለው መሬትንስ የዘረጋው ማን ነው ? አሉት "አላህ ነው " አሉት "አለ ተራሮችንስ የተከለው ማን ነው ?" አሉት "አላህ ነው" 🍂አለ "እጠይቅሀለው በዚያ ሰማይን ከፍ ባደረገው፣መሬትንም በዘረጋው፣ ተራሮችን በተከለው ""አላህ ነው ወደኛ መልክተኛ አድርጎ የላከህ?" 🍂"እጠይቅሀለው በዚያ ሰማይን ከፍ ባደረገው፣መሬትንም በዘረጋው፣ ተራሮችን በተከለው ""አላህ ነው ወደኛ መልክተኛ አድርጎ የላከህ?" "ነቢያችን [ሰ.ዐ.ወ] ፊታቸው ቀላ አሉ "አዎ አላህ ነው" 🍁አለ "በዚያ ሰማይን ከፍ ባደረገው፣መሬትንም በዘረጋው፣ ተራሮችን በተከለው ፣ ወደኛ መልክተኛ አድርጎ በላከህ እጠይቅሀለው" 🍂"አላህ ነው ያዘዘህ በአምስት ሰላቶች በቀንም በለሊት እንድታዘን?" አሉ"አላሁመ አዎ" 🍂"አላህ ነው ያዘዘህ በፆም እንድታዘን?"አሉ "አዎ" አላህ ነው ያዘዘህ ዘካ በመፈፀም እንድታዘን?"አሉ አዎ 🍂"አላህ ነው ያዘዘህ የተከበረውን የአላህ ቤት እንድንጎበኝ? " አሉ" አዎ" አለ "በዚያ በእውነት በላከህ ይሁንብኝ፣ ሰማይን ከፍ ባደረገው፣መሬትንም በዘረጋው፣ ተራሮችን በተከለው ፣ ወደኛም መልክተኛ አድርጎ በላከህ ( እምላለው) ሰላትን እጠባበቃለው ፣ ረመዳንንም እፆማለው፣ ዘካንም እሰጣለው፣ ቤቱንም እጎበኛለው። "ከዚያ በላይ ግን አልጨምርም" ብሎ በሄደ ጊዜ "ነቢያችን [ሰ.ዐ.ወ] አሉ በተናገረው ነገር እውነቱን ከሆነ ጀነት ገባ!"
Показать все...
#የወፏ__ምክር አንድ ሰው አንዲት በጣም ቆንጆ ወፍ በመዳፉ ውስጥ ይዞ ጨምቆ ሊገድላት ሲል ከመሞቷ በፊት አንድ ወይም ሁለት ቃላት ትናገር ዘንድ እንዲፈቅድላት ጠየቀችው፡፡ እንዲህም አለች “እባክህ አትግደለኝ፡፡ ሶስት ጠቃሚ ምክሮችን እሰጥሃለሁ፡፡ የመጀመሪያው ምክር፤ በእጅህ ያለውን ነገር አትልቀቅ፡፡ ሁለተኛው ምክር፤ ስለሆነው ነገር ሁሉ አትቆጭ፡፡” ካለችው በኋላ ዝም አለች፡፡ ሶስተኛውንም ምክር ትነግረው ዘንድ ሲጠይቃት “ሶስተኛው ምክር ለልጆችህና ለልጅ ልጆችህ በጣም ጠቃሚ ስለሆነ ካለቀከኝ አልነግርህም፡፡” አለችው፡፡ በዚህ ጊዜ ሰውየው ሶስተኛውን ምክር ለመስማት በጣም ጓጉቶ ስለነበረ ወፏን ሲለቃት ከአንድ ዛፍ ላይ በርራ ወጥታ “ምንድን ነበር ያልኩህ? ታስታውሳለህ?” ብላ ጠየቀችው፡፡ እርሱም “በእጅህ ያለውን ነገር አትልቀቅ ነው ያልሺኝ፡፡” አላት፡፡ “ሁለተኛውስ?” “ስላለፈው ነገር ሁሉ አትቆጭ፡፡” “አዎ፡፡ ነገር ግን የነገርኩህን ነገር አልተቀበልክም፡፡ ባትለቀኝ ኖሮ ከሆዴ ውስጥ ለልጅ ልጆችህ የሚሆን ወርቅ ታገኝ ነበር፡፡ ይኸው ነው፡፡” አለችው፡፡ ሰውየው “ሶስተኛውስ ታዲያ?” አላት፡፡ እሷም “ሶስተኛው የሁለተኛው ምክር ድጋሚ ነው፡፡ ስላጣኸው ነገር አትቆጭ፡፡ ይኸው ነው፡፡ ደህና ሁን፡፡ ምክሬንም ባለመቀበልህ በድህነት ትኖራለህ፡፡” አለችው፡
Показать все...
#ከመስጂድ_ፊት_ለፊት_የሞተው_አህያ! በከተማዋ ውስጥ ካለ መስጂድ መግቢያ በር ፊት ለፊት አንድ አህያ ሞቶ ተገኘ። ሽታው ምዕመናኑ አሰቸገረ የአከባቢው ማህበረሰብ ለሚመለከተው የከተማው መንግስት መስሪያቤት የአህያውን ሬሳ እንዲያነሳ በተደጋጋሚ የስልክ ሙከራ ቢደረግም ምላሽ ማግኘት አልተቻለም። ይህን የተመለከተው የመስጂዱ ኢማም ወደ አንድ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣን ስልክ ደወሉ። ...በሁለቱ መካከል የተካሄደው የስልክ ልውውጥ ይህን ይመስላል። 👇 የመስጂዱ ኢማም:- ክብርነትዎ ከመስጂዳችን መግቢያ በር ፊት ለፊት አንድ የሞተ አህያ አለ። አከባቢው በመጥፎ ሽታ ታጥኗል እናም... ብለው ንግግራቸውን ለመቀጠል ሲሞክሩ ድንገት ባለስልጣኑ ንግግራቸውን አቋርጧቸው እና ምን? ለመሆኑ መናገር የፈለጉት ፍሬ ሐሳብ ምንድነው? የመስጂዱ ኢማም አይ... የከተማዋ ከንቲባ የአህያው ሬሳ ከመስጂዱ አቅራቢያ የሚነሳበትን ሁኔታ እንዲያመቻቹልን ብዬ ነው። ባለስልጣኑ በንቀትና በማሾፍ ታጅቦ ሸይኽ ለመሆኑ ሙታንን አጥቦ መገነዝ እና መቅበር የናንተ ስራ መሰለኝ?? የመስጂዱ ኢማም እሳት ለብሰውና ጎርሰው አይ... እሱስ ልክ ነዎት። ግና አህያውን አጥበንና ገንዘን ከመቅበራችን በፊት ለሟች ቤተሰብ መርዶውን ለመንገር ብዬ ነው የደወልኩልዎት። እንግዲህ ሞት ለማንም አይቀርም አላህ ፅናቱን ይስጠዎት... ብለዉት አረፉ። 🙈 #ምሽታችን_ይድመቅ!🤎
Показать все...
💜 የምትኖርለትና የምትሰዋለት አላማ ካለህ፤ ህይወት በራሷ ጣፋጭ፣ መራርና አጓጊ ትሆናለች። © የሕይወት ገፅ
Показать все...
✍ ነብዩ[ ሰ.ዐ.ወ] ብርቱ ጥያቄን? የጠየቀው ሰው "ያ ሙሀመድ" አለው ሰማይን ከፍ ያደረገው ማን ነው? አሉት "አላህ ነው"አሉት "ያ ሙሀመድ" አለው መሬትንስ የዘረጋው ማን ነው ? አሉት "አላህ ነው " አሉት "አለ ተራሮችንስ የተከለው ማን ነው ?" አሉት "አላህ ነው" 🍂አለ "እጠይቅሀለው በዚያ ሰማይን ከፍ ባደረገው፣መሬትንም በዘረጋው፣ ተራሮችን በተከለው ""አላህ ነው ወደኛ መልክተኛ አድርጎ የላከህ?" 🍂"እጠይቅሀለው በዚያ ሰማይን ከፍ ባደረገው፣መሬትንም በዘረጋው፣ ተራሮችን በተከለው ""አላህ ነው ወደኛ መልክተኛ አድርጎ የላከህ?" "ነቢያችን [ሰ.ዐ.ወ] ፊታቸው ቀላ አሉ "አዎ አላህ ነው" 🍁አለ "በዚያ ሰማይን ከፍ ባደረገው፣መሬትንም በዘረጋው፣ ተራሮችን በተከለው ፣ ወደኛ መልክተኛ አድርጎ በላከህ እጠይቅሀለው" 🍂"አላህ ነው ያዘዘህ በአምስት ሰላቶች በቀንም በለሊት እንድታዘን?" አሉ"አላሁመ አዎ" 🍂"አላህ ነው ያዘዘህ በፆም እንድታዘን?"አሉ "አዎ" አላህ ነው ያዘዘህ ዘካ በመፈፀም እንድታዘን?"አሉ አዎ 🍂"አላህ ነው ያዘዘህ የተከበረውን የአላህ ቤት እንድንጎበኝ? " አሉ" አዎ" አለ "በዚያ በእውነት በላከህ ይሁንብኝ፣ ሰማይን ከፍ ባደረገው፣መሬትንም በዘረጋው፣ ተራሮችን በተከለው ፣ ወደኛም መልክተኛ አድርጎ በላከህ ( እምላለው) ሰላትን እጠባበቃለው ፣ ረመዳንንም እፆማለው፣ ዘካንም እሰጣለው፣ ቤቱንም እጎበኛለው። "ከዚያ በላይ ግን አልጨምርም" ብሎ በሄደ ጊዜ "ነቢያችን [ሰ.ዐ.ወ] አሉ በተናገረው ነገር እውነቱን ከሆነ ጀነት ገባ!"
Показать все...
🌴 "የአንድን ሰው ዝምታ እንደ ኩራት አትቁጠረው ምናልባት ከራሱ እና ከማንነቱ ጋር ጂሀድ ላይ ይሆናል። አሊይ ኢብን አቢ ጣሊብ (ረ.ዐ)
Показать все...
የቀኑ 3ቱ ሐዲሶች‼️ ========= 1) የአላህ መልዕክተኛ(ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ስለ ሚስታቸው እንዲህ አሉ «እኔ የኸዲጃን ፍቅር ተለግሻለሁ»። 📔ሙስሊም ዘግበውታል 2) «አነስ ኢብኑ ማሊክ እንዲህ አሉ አንድ ቀን የአላህ መልዕክተኛ ሚስት ሶፊያ አለቀሰች፣ ከዚያም የአላህ መልዕክተኛ በእጃቸው የሶፊያን እምባ አበሱላት ከዚያም ቡሀላ አባበሏትና ማልቀሷን አስተዋት»። 📔ነሳኢ ዘግበውታል 3) «አማኝ ባል አማኝ ሚስቱን እንዳይጠላት፣ የሆነ ባህሪዋን ቢጠላባት እንኳን ሌላኛውን መልካም ባህሪዋን ይውደድላት»። ረሱል (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) 📔ሙስሊም ዘግበውታል
Показать все...
የቀኑ 3ቱ ሐዲሶች‼️ ========= 1) የአላህ መልዕክተኛ(ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ስለ ሚስታቸው እንዲህ አሉ «እኔ የኸዲጃን ፍቅር ተለግሻለሁ»። 📔ሙስሊም ዘግበውታል 2) «አነስ ኢብኑ ማሊክ እንዲህ አሉ አንድ ቀን የአላህ መልዕክተኛ ሚስት ሶፊያ አለቀሰች፣ ከዚያም የአላህ መልዕክተኛ በእጃቸው የሶፊያን እምባ አበሱላት ከዚያም ቡሀላ አባበሏትና ማልቀሷን አስተዋት»። 📔ነሳኢ ዘግበውታል 3) «አማኝ ባል አማኝ ሚስቱን እንዳይጠላት፣ የሆነ ባህሪዋን ቢጠላባት እንኳን ሌላኛውን መልካም ባህሪዋን ይውደድላት»። ረሱል (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) 📔ሙስሊም ዘግበውታል
Показать все...
የቀኑ 3ቱ ሐዲሶች‼️ ========= 1) የአላህ መልዕክተኛ(ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ስለ ሚስታቸው እንዲህ አሉ «እኔ የኸዲጃን ፍቅር ተለግሻለሁ»። 📔ሙስሊም ዘግበውታል 2) «አነስ ኢብኑ ማሊክ እንዲህ አሉ አንድ ቀን የአላህ መልዕክተኛ ሚስት ሶፊያ አለቀሰች፣ ከዚያም የአላህ መልዕክተኛ በእጃቸው የሶፊያን እምባ አበሱላት ከዚያም ቡሀላ አባበሏትና ማልቀሷን አስተዋት»። 📔ነሳኢ ዘግበውታል 3) «አማኝ ባል አማኝ ሚስቱን እንዳይጠላት፣ የሆነ ባህሪዋን ቢጠላባት እንኳን ሌላኛውን መልካም ባህሪዋን ይውደድላት»። ረሱል (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) 📔ሙስሊም ዘግበውታል
Показать все...
Выберите другой тариф

Ваш текущий тарифный план позволяет посмотреть аналитику только 5 каналов. Чтобы получить больше, выберите другой план.