ru
Feedback
Exam English with Teddy_ኤግዛም ኢንግሊሽ

Exam English with Teddy_ኤግዛም ኢንግሊሽ

Открыть в Telegram

This channel is created for English language learners. It is intended to help and enable English exam sitters at different level. If you're interested, you're welcome.

Больше
635
Подписчики
Нет данных24 часа
Нет данных7 дней
Нет данных30 дней
Архив постов
Share Grammar Tests.pdf

CTEGrade 8 TextBook_V3_MA (3).pdf7.54 MB

Mathematics Grade 8 Student Textbook.pdf4.83 MB

A O Grade 8 akka afaan 2ffaa.pdf7.57 MB

New curriculum Grade 8 student text books.

+8
Grade 12 new curriculum books.

+6
G11-History-STB-2023-web.pdf11.63 MB

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት መቼ ይገለፃል ? የቀጣይ አመቱ ፈተናስ በየትኛው ካሪኩለም ይሰጣል ? የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት እስከ መስከረም 2016 ዓ/ም አጋማሽ ድረስ ይፋ ለማድረ
+1
የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት መቼ ይገለፃል ? የቀጣይ አመቱ ፈተናስ በየትኛው ካሪኩለም ይሰጣል ? የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት እስከ  መስከረም 2016 ዓ/ም አጋማሽ ድረስ ይፋ ለማድረግ እቅድ መያዙ ታውቋል። ትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤትን መስከረም አጋማሽ ድረስ ይፋ በማድረግ በጥቅምት ወር የዩኒቨርሲቲ ትምህርት እንዲጀመር የማድረግ ዕቅድ መያዙን ከሰሞኑን መግለጫ የሰጡት የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ መገራቸውን ሪፖርተር ዘግቧል። ከዚህ በተጨማሪ በ2015 ዓ.ም. በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፈተናቸውን ሲወስዱ የነበሩት የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች፣ የመጨረሻዎቹን ሦስት ፈተናዎች ባለመፈተናቸው ዘንድሮ መጨረሻ ድረስ ተፈትነው እንዲያሚያጠናቅቁ ሚኒስትሩ ተናግረዋል፡፡ በጎንደር በነበረው ግጭት ወቅት ፈታናዎቹን ያልወሰዱት በአጠቃላይ ከ16 ሺህ በላይ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች እንደነበሩ የሚዘነጋ አይደለም። በሌላ መረጃ ደግሞ ፤ በቀጣይ ዓመት 2016 ዓ/ም የሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና አዲሱ እና የቀድሞው ካሪኩለም ድብልቅ ፈተና እንደሆነ ታውቋል። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ፤ ቀጣይ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የሚሆኑ እስከ 11ኛ ክፍል የተማሩት በድሮው ካሪኩለም መሆኑን ገልጸው በቀጣይ አመት የሚማሩት ግን በአዲሱ ካሪኩለም መሆኑን አስረድተዋል። በዚህ የሽሽግር ስራ በሚሰራበት ወቅት ብሔራዊ ፈተናው ተደባልቆ እንደሚሰጥ ጠቁመዋል። ከታች ያሉትን በድሮው ካሪኩለም አሁን ገብተው የሚማሩትን በአዲሱ ካሪኩለም ተደርጎ ነው ፈተናው የሚዘጋጀው በዚህ ላይ ችግር አይፈጠርም ብለዋል። በሚቀጥለው የትምህርት ዘመን በዩኒቨርሲቲዎች የሚሰጠው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የኢንተርኔት አገልግሎት ባለባቸው አካባቢዎች በኦንላይን እንደሚሰጥ መገለፁ ይታወቃል። @tikvahethiopia

G11-English-STB-2023-web(1).pdf139.44 MB

New curriculum English student text book for Grade 11.

+2
TheTurnOfTheScrew.pdf5.62 KB

Here are some books that you might want to read on your vacation. Enjoy your reading.

ለጨፌ ቡልቡላ ት/ቤት የ6ኛ እና 8ኛ የብሄራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን የተሻሻለ መሆኑን ስለማሳወቅ 1. ሰኔ 26እና27/09/2015ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ፈተና ይሰጣል። 2. ሰኔ 28እና29/09/2015ዓ.ም  የ6ኛ ክፍል ፈተና ይሰጣል። Barattootaa fi barsiisota kutaa 6ffaa fi kutaa 8ffaa Caffee Bulbulaa hundaaf 1. Qorumsi biyyaaleessaa kutaa 8ffaa Waxabajjii 26 fi 27tti kennama. 2. Qorumsi bulchiinsa magaalaa kutaa 6ffaa immoo waxabajjii 28 fi 29 kennama.

ሰኔ 22 እና 23 ቀን 2015 ዓ.ም የስድስተኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ሲሆን የስድስተኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ለመውሰድ 75ሺህ 102 ተማሪዎች ተመዝግበዋል የስምንተኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና
+1
ሰኔ 22 እና 23 ቀን 2015 ዓ.ም የስድስተኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ሲሆን የስድስተኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ለመውሰድ 75ሺህ 102 ተማሪዎች ተመዝግበዋል የስምንተኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ሰኔ 19 እና 20 ቀን 2015 ዓ.ም በከተማ ደረጃ የሚሰጥ ሲሆን፤ 78ሺህ 78 ተማሪዎች ፈተናውን ይወስዳሉ ወቅታዊና ትክክለኛ የትምህርት መረጃ መለዋወጫhttps://t.me/Tadte

Best-Short-Stories-for-High-School.pdf59.93 MB

Dear grade 11 students, here is the book of which stories to be summarized. So go through it thoroughly and summarize story of your assignment. #EnjoyYourReading