Tegbar Elias(ተግባር)
🚶እንኳን ወደ ቻናላችን በሰላም መጣችሁ 💔 ♨️መንፈሳዊ ጥቅሶች,ትምህርቶችን እና አጫጭር ቪዲዮ ይለቀቃሉ ♨️ለተማሪዎች በብዙ ሰዎች ጥያቄ መሰረት የተለያዩ ኖቶችን፣pdf፣ማትሪክ፣ሞዴል፣ሚኒስትሪ..በአጠቃላይ ትምህርታዊ ነገሮችን .እና አዳዲስ መረጃዎችን የያዘ ቻናል አዘጋጅተናል። እርስዋ ጓደኞቾን በመጋበዝ የ አገልግሎቱ ተጠቃሚ ያድርጉ። የሁሉም ቤት ❤ official channel name T
Больше428
Подписчики
Нет данных24 часа
-27 дней
+230 дней
Время активного постинга
Загрузка данных...
Find out who reads your channel
This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.Анализ публикаций
Посты | Просмотры | Поделились | Динамика просмотров |
01 Happy weeding
Congratulations | 24 | 0 | Loading... |
02 ከትውልዱ ማን አስተዋለ?
ኢሳይያስ 53
¹ የሰማነውን ነገር ማን አምኖአል? የእግዚአብሔርስ ክንድ ለማን ተገልጦአል?
የቀጠለ ...........
❤ እኛ❤
⏩ባየነውም ጊዜ እንወድደው ዘንድ ደም ግባት የለውም
⏩እኛም አላከበርነውም።
⏩እኛ ግን እንደ ተመታ በእግዚአብሔርም እንደ ተቀሠፈ እንደ ተቸገረም ቈጠርነው።
⏩ እኛ ሁላችን እንደ በጎች ተቅበዝብዘን ጠፋን፤ ከእኛ እያንዳንዱ ወደ ገዛ መንገዱ አዘነበለ፤
⏩በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን።
❤❤ እግዚአብሔር ❤❤
➤እግዚአብሔርም የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ አኖረ።
➤ስለ ሕዝቤ ኃጢአት ተመትቶ ከሕያዋን ምድር እንደ ተወገደ ከትውልዱ ማን አስተዋለ?
➤ እግዚአብሔርም በደዌ ያደቅቀው ዘንድ ፈቀደ፤
➤ነፍሱን ስለ ኃጢአት መሥዋዕት ካደረገ በኋላ ዘሩን ያያል፥ ዕድሜውም ይረዝማል፥ ➤የእግዚአብሔርም ፈቃድ በእጁ ይከናወናል።
➤ ጻድቅ ባሪያዬም በእውቀቱ ብዙ ሰዎችን ያጸድቃል፥ ኃጢአታቸውን ይሸከማል።
➤ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና
ይህ ከመሆኑ ኢሳይያስ ከ700 ዓመት በፊት በእግዚአብሔር መንፈስ አብርሆት አይቶ የእግዚአብሔርን ፈቃድ የኢየሱስን መስዋዕትነት እና የእኛን ሁኔታ ገለጠ።እኛም በዚያው መንፈስ እርዳታ የእግዚአብሔር ክንድ እንደተገለጠልን የሰማነውን እንድናምንና ከትውልዳችን እንድናስተውል እንድንወደው፣እንድናከብረው ፣መስዋዕትነቱ ለእኛ እንደሆነ እንድንቆጥረው ፣ወደ ገዛ መንገዳችን አዘንብለን እንደበጎች ተቅበዝብዘን እንዳንጠፋ እና በእርሱ ቁስል እንድንፈወስ እግዚአብሔር ይርዳን። | 11 | 0 | Loading... |
03 ከትውልዱ ማን አስተዋለ?
ኢሳይያስ 53
¹ የሰማነውን ነገር ማን አምኖአል? የእግዚአብሔርስ ክንድ ለማን ተገልጦአል?
ከኢሳ ምዕራፍ 53 በፊት የተነገረውን።
➧ካልተገለጠ ማመን አይቻልም።ካላመኑ ደግሞ መዳን አይቻልም።
ዮሐንስ 12
³⁷-³⁸ ነገር ግን ይህን ያህል ምልክት በፊታቸው ምንም ቢያደርግ፤ ነቢዩ ኢሳይያስ፦ ጌታ ሆይ፥ ማን ምስክርነታችንን አመነ? የእግዚአብሔርስ ክንድ ለማን ተገለጠ? ብሎ የተናገረው ቃል ይፈጸም ዘንድ በእርሱ አላመኑም።³⁹-⁴⁰ ኢሳይያስ ደግሞ፦ በዓይኖቻቸው እንዳያዩ፥ በልባቸውም እንዳያስተውሉ፥ እንዳይመለሱም፥ እኔም እንዳልፈውሳቸው፥ ዓይኖቻቸውን አሳወረ ልባቸውንም አደነደነ ብሎአልና ስለዚህ ማመን አቃታቸው።⁴¹ ክብሩን ስለ አየ ኢሳይያስ ይህን አለ፥ ስለ እርሱም ተናገረ።
❤❤ እርሱ❤❤
ኢሳ 53;
✅በፊቱ እንደ ቡቃያ ከደረቅም መሬት እንደ ሥር አድጎአል፤ መልክና ውበት የለውም፥ ።
✅ የተናቀ ከሰውም የተጠላ፥ የሕማም ሰው ደዌንም የሚያውቅ ነው፤ ሰውም ፊቱን እንደሚሰውርበት የተናቀ ነው፥
✅በእውነት ደዌያችንን ተቀበለ ሕመማችንንም ተሸክሞአል፤
✅ እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥
✅ ተጨነቀ ተሣቀየም አፉንም አልከፈተም፤ ለመታረድ እንደሚነዳ ጠቦት፥ በሸላቶቹም ፊት ዝም እንደሚል በግ፥ እንዲሁ አፉን አልከፈተም።
✅በማስጨነቅና በፍርድ ተወሰደ፤ ከክፉዎችም ጋር መቃብሩን አደረጉ፥ ከባለጠጎችም ጋር በሞቱ፤ ሆኖም ግፍን አላደረገም ነበር፥ በአፉም ተንኮል አልተገኘበትም ነበር።
✅ከነፍሱ ድካም ብርሃን ያያል ደስም ይለዋል፤
✅ እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም ማለደ።
❤ እኛ | 1 | 0 | Loading... |
04 “ነፍሱን ስለ ወዳጆቹ ከመስጠት ይልቅ ከዚህ የሚበልጥ ፍቅር ለማንም የለውም።”
— ዮሐንስ 15፥13 | 52 | 0 | Loading... |
05 Media files | 1 | 0 | Loading... |
06 “እናንተንም ነውርና ነቀፋ የሌላችሁና ቅዱሳን አድርጎ በእርሱ ፊት ያቀርባችሁ ዘንድ፥ በፊት የተለያችሁትን ክፉ ሥራችሁንም በማድረግ በአሳባችሁ ጠላቶች የነበራችሁትን አሁን በሥጋው ሰውነት በሞቱ በኩል አስታረቃችሁ።”
— ቆላስይስ 1፥21-22 | 51 | 0 | Loading... |
07 Media files | 84 | 0 | Loading... |
08 Media files | 95 | 0 | Loading... |
09 Media files | 98 | 0 | Loading... |
10 ማህተመ ነው ኢየሱስ ማህተመ
አንዴ ታትሟሏ ከስጋ ከደሜ
አንዴ ታትሟል ደምቆ ከልቤ | 117 | 0 | Loading... |
11 “እርሱ ከጨለማ ሥልጣን አዳነን፥ ቤዛነቱንም እርሱንም የኃጢአትን ስርየት ወዳገኘንበት ወደ ፍቅሩ ልጅ መንግሥት አፈለሰን።”
— ቆላስይስ 1፥13-14 | 119 | 1 | Loading... |
12 https://t.me/tapswap_mirror_bot?start=r_2020883657 | 43 | 2 | Loading... |
13 Grade 12th
Tentative time table | 98 | 1 | Loading... |
14 🥢♨️ለነገሮች ብቁ አይደለሁም ብለህ አትሽሽ፡፡
♨️ሳትሞክር ብቁ መሆን አታውቅም፡፡
♨️ደጋግመህ ሞክር!አሸናፊነት የሚገኘው ባለመውደቅ ሳይሆን ወድቆ በመነሳት በመሞከር ነው፡፡
♨️ጀግኖች ሁሉ ወድቀዋል ግን ተነስተው የአለማችንን ታሪክ ቀይረዋል።
♨️ተመልከት ከዚህ ሰው የበለጠ ምን ምስክር ይኖራል ኒክ የማይሰራው የለም በመሞከሩ አለምን ሁሌም ያስደምማል።
t.me/great_mission1 | 126 | 0 | Loading... |
15 የ2016 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ፈተና መርሃ ግብር ይፋ ሆነ፡፡
ከትግራይ ክልል ውጭ በሁሉም ክልሎችና በከተማ አስተዳደሮች ላሉ ተፈታኞች በወረቀትና በበይነ መረብ የሚሰጠው የፈተና መርሃ ግብር የሚከተለው መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ አሳውቋል፡፡ | 195 | 1 | Loading... |
16 የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክነት መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነውን? | 141 | 0 | Loading... |
17 የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክነት መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነውን? | 156 | 0 | Loading... |
18 Media files | 137 | 0 | Loading... |
19 Media files | 157 | 0 | Loading... |
20 Media files | 166 | 0 | Loading... |
21 Media files | 229 | 1 | Loading... |
22 Physics model exam answer
t.me/great_mission1
@tegbarelias | 209 | 3 | Loading... |
23 Economics model exam answer
t.me/great_mission1
@tegbarelias | 188 | 3 | Loading... |
24 History model exam answer
t.me/great_mission1
@tegbarelias | 181 | 2 | Loading... |
25 Chemistry model exam answer
t.me/great_mission1
@tegbarelias | 188 | 3 | Loading... |
26 Answer for Geography model exam
t.me/great_mission1
@tegbarelias | 176 | 3 | Loading... |
27 Economics model exam
Sidama regional educational bureau
2016E.C | 220 | 5 | Loading... |
28 Mathematics for natural science model exam
Sidama regional educational bureau
2016E.C | 218 | 5 | Loading... |
29 Mathematics for social sicence model exam
Sidama regional educational bureau
2016E.C | 200 | 4 | Loading... |
30 Geography model exam
Sidama regional educational bureau
2016E.C | 195 | 4 | Loading... |
31 Chemistry model exam
Sidama regional educational bureau
2016E.C | 192 | 5 | Loading... |
32 physics model exam
Sidama regional educational bureau
2016E.C | 193 | 5 | Loading... |
33 Biology model exam
Sidama regional educational bureau
2016E.C | 194 | 5 | Loading... |
34 History model exam
Sidama regional educational bureau
2016E.C | 201 | 4 | Loading... |
35 English model exam
Sidama regional educational bureau
2016E.C | 193 | 4 | Loading... |
36 ፊልጵስዩስ 3 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁰ ክርስቶስንና የትንሣኤውን ኀይል እንዳውቅ፣ በሥቃዩ ተካፋይ እንድሆንና በሞቱም እርሱን እንድመስል እመኛለሁ፤
¹¹ ለሙታን ትንሣኤም እንድደርስ እናፍቃለሁ። | 223 | 1 | Loading... |
37 Media files | 70 | 3 | Loading... |
38 #በድጋሜ_እንኳን_አደረሰን
♨️አርብ ስቅለት ጌታችን የቤዛነቱን ሥራ የፈጸመበት ነው፡፡
♨️ በቤተልሔም የተጀመረው የሰውን ልጅ የማዳኑ ሥራ የተጠናቀቀበት፣
♨️ጌታም ስለ ሰው ልጆች ፍቅር ሲል በቀራኒዮ አደባባይ ራሱን አሳልፎ በመስጠት የቤዛነቱን ሥራ የሠራበት ዕለት ነው፡፡
♨️ዕለተ ዓርብ “እግዚአብሔር አንድያ ልጁን አሳልፎ እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዷልና” የተባለው የተፈጸመበት ነው፡፡
♨️ለዚህም ነው ጌታችን በመስቀል ላይ ‹‹ተፈጸመ›› ያለው (ዮሐ 19፡30)፡፡
♨️እኛም በዚህ ታላቅ ዕለት ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ እኛ የተቀበለውን መከራ እያሰብን፣
♨️ ስለ ኃጢአታችንም ንስሃ እየገባን ምህረቱን እያሰብን ፣ ስለ ማዳኑም ሥራ ምስጋናን እያቀረብን ስግደት ለሚገባው ለእርሱ እየሰገድን እንውላለን፡፡
#እንኳን_አደረሳችሁ_አደረሰን | 185 | 1 | Loading... |
39 ማቴዎስ 27
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁴⁵ ከስድስት ሰዓትም ጀምሮ እስከ ዘጠኝ ሰዓት ድረስ በምድር ሁሉ ላይ ጨለማ ሆነ።
…
⁵¹ እነሆም፥ የቤተ መቅደስ መጋረጃ ከላይ እስከ ታች ከሁለት ተቀደደ፥ ምድርም ተናወጠች፥ ዓለቶችም ተሰነጠቁ፤
⁵² መቃብሮችም ተከፈቱ፥ ተኝተው ከነበሩትም ከቅዱሳን ብዙ ሥጋዎች ተነሡ፤ | 145 | 0 | Loading... |
40 ኢሳይያስ 53
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ የሰማነውን ነገር ማን አምኖአል? የእግዚአብሔርስ ክንድ ለማን ተገልጦአል?
² በፊቱ እንደ ቡቃያ ከደረቅም መሬት እንደ ሥር አድጎአል፤ መልክና ውበት የለውም፥ ባየነውም ጊዜ እንወድደው ዘንድ ደም ግባት የለውም።
³ የተናቀ ከሰውም የተጠላ፥ የሕማም ሰው ደዌንም የሚያውቅ ነው፤ ሰውም ፊቱን እንደሚሰውርበት የተናቀ ነው፥ እኛም አላከበርነውም።
⁴ በእውነት ደዌያችንን ተቀበለ ሕመማችንንም ተሸክሞአል፤ እኛ ግን እንደ ተመታ በእግዚአብሔርም እንደ ተቀሠፈ እንደ ተቸገረም ቈጠርነው።
⁵ እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን።
⁶ እኛ ሁላችን እንደ በጎች ተቅበዝብዘን ጠፋን፤ ከእኛ እያንዳንዱ ወደ ገዛ መንገዱ አዘነበለ፤ እግዚአብሔርም የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ አኖረ።
⁷ ተጨነቀ ተሣቀየም አፉንም አልከፈተም፤ ለመታረድ እንደሚነዳ ጠቦት፥ በሸላቶቹም ፊት ዝም እንደሚል በግ፥ እንዲሁ አፉን አልከፈተም።
⁸ በማስጨነቅና በፍርድ ተወሰደ፤ ስለ ሕዝቤ ኃጢአት ተመትቶ ከሕያዋን ምድር እንደ ተወገደ ከትውልዱ ማን አስተዋለ? | 293 | 3 | Loading... |
Фото недоступноПоказать в Telegram
ከትውልዱ ማን አስተዋለ?
ኢሳይያስ 53
¹ የሰማነውን ነገር ማን አምኖአል? የእግዚአብሔርስ ክንድ ለማን ተገልጦአል?
የቀጠለ ...........
❤ እኛ❤
⏩ባየነውም ጊዜ እንወድደው ዘንድ ደም ግባት የለውም
⏩እኛም አላከበርነውም።
⏩እኛ ግን እንደ ተመታ በእግዚአብሔርም እንደ ተቀሠፈ እንደ ተቸገረም ቈጠርነው።
⏩ እኛ ሁላችን እንደ በጎች ተቅበዝብዘን ጠፋን፤ ከእኛ እያንዳንዱ ወደ ገዛ መንገዱ አዘነበለ፤
⏩በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን።
❤❤ እግዚአብሔር ❤❤
➤እግዚአብሔርም የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ አኖረ።
➤ስለ ሕዝቤ ኃጢአት ተመትቶ ከሕያዋን ምድር እንደ ተወገደ ከትውልዱ ማን አስተዋለ?
➤ እግዚአብሔርም በደዌ ያደቅቀው ዘንድ ፈቀደ፤
➤ነፍሱን ስለ ኃጢአት መሥዋዕት ካደረገ በኋላ ዘሩን ያያል፥ ዕድሜውም ይረዝማል፥ ➤የእግዚአብሔርም ፈቃድ በእጁ ይከናወናል።
➤ ጻድቅ ባሪያዬም በእውቀቱ ብዙ ሰዎችን ያጸድቃል፥ ኃጢአታቸውን ይሸከማል።
➤ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና
ይህ ከመሆኑ ኢሳይያስ ከ700 ዓመት በፊት በእግዚአብሔር መንፈስ አብርሆት አይቶ የእግዚአብሔርን ፈቃድ የኢየሱስን መስዋዕትነት እና የእኛን ሁኔታ ገለጠ።እኛም በዚያው መንፈስ እርዳታ የእግዚአብሔር ክንድ እንደተገለጠልን የሰማነውን እንድናምንና ከትውልዳችን እንድናስተውል እንድንወደው፣እንድናከብረው ፣መስዋዕትነቱ ለእኛ እንደሆነ እንድንቆጥረው ፣ወደ ገዛ መንገዳችን አዘንብለን እንደበጎች ተቅበዝብዘን እንዳንጠፋ እና በእርሱ ቁስል እንድንፈወስ እግዚአብሔር ይርዳን።
Фото недоступноПоказать в Telegram
ከትውልዱ ማን አስተዋለ?
ኢሳይያስ 53
¹ የሰማነውን ነገር ማን አምኖአል? የእግዚአብሔርስ ክንድ ለማን ተገልጦአል?
ከኢሳ ምዕራፍ 53 በፊት የተነገረውን።
➧ካልተገለጠ ማመን አይቻልም።ካላመኑ ደግሞ መዳን አይቻልም።
ዮሐንስ 12
³⁷-³⁸ ነገር ግን ይህን ያህል ምልክት በፊታቸው ምንም ቢያደርግ፤ ነቢዩ ኢሳይያስ፦ ጌታ ሆይ፥ ማን ምስክርነታችንን አመነ? የእግዚአብሔርስ ክንድ ለማን ተገለጠ? ብሎ የተናገረው ቃል ይፈጸም ዘንድ በእርሱ አላመኑም።³⁹-⁴⁰ ኢሳይያስ ደግሞ፦ በዓይኖቻቸው እንዳያዩ፥ በልባቸውም እንዳያስተውሉ፥ እንዳይመለሱም፥ እኔም እንዳልፈውሳቸው፥ ዓይኖቻቸውን አሳወረ ልባቸውንም አደነደነ ብሎአልና ስለዚህ ማመን አቃታቸው።⁴¹ ክብሩን ስለ አየ ኢሳይያስ ይህን አለ፥ ስለ እርሱም ተናገረ።
❤❤ እርሱ❤❤
ኢሳ 53;
✅በፊቱ እንደ ቡቃያ ከደረቅም መሬት እንደ ሥር አድጎአል፤ መልክና ውበት የለውም፥ ።
✅ የተናቀ ከሰውም የተጠላ፥ የሕማም ሰው ደዌንም የሚያውቅ ነው፤ ሰውም ፊቱን እንደሚሰውርበት የተናቀ ነው፥
✅በእውነት ደዌያችንን ተቀበለ ሕመማችንንም ተሸክሞአል፤
✅ እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥
✅ ተጨነቀ ተሣቀየም አፉንም አልከፈተም፤ ለመታረድ እንደሚነዳ ጠቦት፥ በሸላቶቹም ፊት ዝም እንደሚል በግ፥ እንዲሁ አፉን አልከፈተም።
✅በማስጨነቅና በፍርድ ተወሰደ፤ ከክፉዎችም ጋር መቃብሩን አደረጉ፥ ከባለጠጎችም ጋር በሞቱ፤ ሆኖም ግፍን አላደረገም ነበር፥ በአፉም ተንኮል አልተገኘበትም ነበር።
✅ከነፍሱ ድካም ብርሃን ያያል ደስም ይለዋል፤
✅ እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም ማለደ።
❤ እኛ
ኢየሱስ ምን ያህል እኛን ይወዳል?Anonymous voting
- ነፍሱን እስከ መስጠት ድረስ እንዲሁ አለሙን ወዷልና። ይህ ጥቅስ በምን መጽሐፍ ውስጥ ይገኛል ?
- በትክክል ጥቅሱን ለመለሰ ሰው 100mb እልካለሁ።
Фото недоступноПоказать в Telegram
“እናንተንም ነውርና ነቀፋ የሌላችሁና ቅዱሳን አድርጎ በእርሱ ፊት ያቀርባችሁ ዘንድ፥ በፊት የተለያችሁትን ክፉ ሥራችሁንም በማድረግ በአሳባችሁ ጠላቶች የነበራችሁትን አሁን በሥጋው ሰውነት በሞቱ በኩል አስታረቃችሁ።”
— ቆላስይስ 1፥21-22
Фото недоступноПоказать в Telegram
ማህተመ ነው ኢየሱስ ማህተመ አንዴ ታትሟሏ ከስጋ ከደሜ አንዴ ታትሟል ደምቆ ከልቤ
❤ 2